• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

የመካነ መቃብራት አያያዝና አጠቃቀም ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ።

የሰው ልጆች ምድራዊ ቆይታችንን አጠናቀን ከዚህ ዓለም በሞት በምንለይበት ወቅት ቤተ ክርስቲያን አስከሬናችንን ተቀብላ በክብር በቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ውስጥ ታሳርፈዋለች። በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚገኙ መካነ መቃብራት በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ አስከሬኖችን ይዘው የሚገኙ ቢሆንም በተደጋጋሚ ጊዜ ከምእመናን ከሚነሱ ቅሬታዎች መካከል ለቦታው ልዩ ትኩረት ካለመስጠት የተነሳ የፅዳት ችግር እና የተለያዩ አላስፈላጊ ድርጊት እየተፈፀመባቸው መሆኑ ይገኛል። ስማቸውን […]

የሰባክያነ ወንጌል ኅብረት ጥሪ

ለታላቅ የምሥራች ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ “በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።” ፩ኛ ቆሮንቶስ ፱፥፳፫ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ትልቁ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአ/አ ሀገረ ስብከት የሰባክያነ ወንጌል ኅብረትን በማስመልከት የምስጋናና የዕውቅና መርሐግብር ላይ መላው ኦርቶዶክሳውያን ተገኝታችሁ የደስታ ቀናችንን በጋራ እናክብር በማለት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ በዕለቱም፡- […]

“ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ነው”

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ጥቅምት ፳፭/፳፻፲፯ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሰላም ሚኒስቴር ዛሬ ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም “ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን […]

የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፡፡ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው ከጥቅምት 11 እስከ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ […]

ለ፲ ቀናት በዝግ ሲካሔድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በሚሰጠው መግለጫ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ።

ለ፲ ቀናት በዝግ ሲካሔድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በሚሰጠው መግለጫ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ በጥቅምት 12 እና በግንቦት ርክበ ካህናት (የትንሣኤ 25ኛ ቀን) ይካሔዳል። በዚህ ዓመት የጥቀምት ቅዱስ ሲኖዶስ መልዐተ ጉባኤ ከጥቅምት 12/2017 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት ሲካሔድ የቆየ […]

የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ባሕረ ጥምቀት ቦታ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲሰጥ ሥራዎች መጀመራቸው ተገለጸ።

የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ባሕረ ጥምቀት ቦታ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲሰጥ ሥራዎች መጀመራቸው ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቦሌና ለሚኩራ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል የባሕረ ጥምቀት ከተማ አስተዳዳሩ ከሚከተለው የኮሪደር ልማት ጋር በተገናዘበ መልኩ አገሎግሎት የሚሰጡ የተለያዩ ፕሮጆክቶች እንደሚሠሩበት የክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት […]

ለቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ የወሰን ችካል ለመቸከል በትናትናው ዕለት ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉ ተገለጸ።

ለቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ የወሰን ችካል ለመቸከል በትናንትናው ዕለት ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ ቦታ አቅርቦት እንዲዘጋጅላቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ሚያዚያ 5/2013 ዓ/ም ከተወሰነላቸው የቦታ ጥያቄዎች መካከል አንዱ እንደነበር ሰነዱ ያስረዳል። ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ከተማ አስተዳደሩ የቦታ አቅርቦቱ እንዲዘጋጅ በንፋስ ስልክ ላፍቶና በለሚ […]

የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይን በተመለከተ በብፁዓን አባቶች የሚመራ አጥኝ ኮሚቴ መሠየሙ ተገለጸ።

የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይን በተመለከተ በብፁዓን አባቶች የሚመራ አጥኝ ኮሚቴ መሠየሙ ተገለጸ የጥቅምቱ ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ለውይይት ከያዛቸው 28 አጀንዳዎች መካከል በተራ ቁጥር 5 እና 6 የሚገኙት ሀገረ ስብከቱን የሚመለከቱ ጉዳዮች ነበር። በዚህ መነሻነት ጉባኤው በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አማካኝነት የተሰይመው አጥኝ ኮሚቴ በሀገረ ስብከቱ ያሉ ችግሮችና መፍትሔዎች […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በትናንትናው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ።

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በትናንትናው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ በትናንትናው ዕለት ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ ገበያ ሸማ ተራ በተባለው አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደሰባቸው ወገኖች ባስተላለፉት መልእክት በደረሰው የሃብትና ንብረት ውድመት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸው። በአደጋው […]

“#ሕዝቡም ሊያደምጠንና ሊከተለን የሚችለው መስለን ሳይሆን ሆነን ስንገኝለት ነው” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ

መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! •ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጐጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ •ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ •ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፤ ዓመቱን ጠብቆ ስለ አጠቃላይ ተልእኮአችን ለመወያየት በዚህ ጉባኤ የሰበሰበን […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን