የመካነ መቃብራት አያያዝና አጠቃቀም ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ።November 13, 2024የሰው ልጆች ምድራዊ ቆይታችንን አጠናቀን ከዚህ ዓለም በሞት በምንለይበት ወቅት ቤተ ክርስቲያን አስከሬናችንን ተቀብላ በክብር በቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ውስጥ ታሳርፈዋለች። በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚገኙ መካነ መቃብራት በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ አስከሬኖችን ይዘው የሚገኙ ቢሆንም በተደጋጋሚ ጊዜ ከምእመናን ከሚነሱ ቅሬታዎች መካከል ለቦታው ልዩ ትኩረት ካለመስጠት የተነሳ የፅዳት ችግር እና የተለያዩ አላስፈላጊ ድርጊት እየተፈፀመባቸው መሆኑ ይገኛል። ስማቸውን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00023-1.jpg 640 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-13 16:55:512024-11-14 16:57:35የመካነ መቃብራት አያያዝና አጠቃቀም ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ።
የሰባክያነ ወንጌል ኅብረት ጥሪNovember 6, 2024ለታላቅ የምሥራች ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ “በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።” ፩ኛ ቆሮንቶስ ፱፥፳፫ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ትልቁ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአ/አ ሀገረ ስብከት የሰባክያነ ወንጌል ኅብረትን በማስመልከት የምስጋናና የዕውቅና መርሐግብር ላይ መላው ኦርቶዶክሳውያን ተገኝታችሁ የደስታ ቀናችንን በጋራ እናክብር በማለት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ በዕለቱም፡- […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00021.jpg 800 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-06 16:50:392024-11-14 16:53:36የሰባክያነ ወንጌል ኅብረት ጥሪ
“ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ነው”November 4, 2024ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ጥቅምት ፳፭/፳፻፲፯ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሰላም ሚኒስቴር ዛሬ ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም “ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00020-1.jpg 540 810 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-04 16:46:022024-11-14 16:48:26“ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ነው”
የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫOctober 31, 2024በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፡፡ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው ከጥቅምት 11 እስከ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00016.jpg 640 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-10-31 16:43:302024-11-14 16:44:47የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ
ለ፲ ቀናት በዝግ ሲካሔድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በሚሰጠው መግለጫ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ።October 31, 2024ለ፲ ቀናት በዝግ ሲካሔድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በሚሰጠው መግለጫ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ በጥቅምት 12 እና በግንቦት ርክበ ካህናት (የትንሣኤ 25ኛ ቀን) ይካሔዳል። በዚህ ዓመት የጥቀምት ቅዱስ ሲኖዶስ መልዐተ ጉባኤ ከጥቅምት 12/2017 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት ሲካሔድ የቆየ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00017.jpg 508 843 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-10-31 16:40:102024-11-14 16:43:10ለ፲ ቀናት በዝግ ሲካሔድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በሚሰጠው መግለጫ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ።
የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ባሕረ ጥምቀት ቦታ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲሰጥ ሥራዎች መጀመራቸው ተገለጸ።October 30, 2024የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ባሕረ ጥምቀት ቦታ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲሰጥ ሥራዎች መጀመራቸው ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቦሌና ለሚኩራ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል የባሕረ ጥምቀት ከተማ አስተዳዳሩ ከሚከተለው የኮሪደር ልማት ጋር በተገናዘበ መልኩ አገሎግሎት የሚሰጡ የተለያዩ ፕሮጆክቶች እንደሚሠሩበት የክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00019.jpg 338 600 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-10-30 16:37:122024-11-14 16:39:28የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ባሕረ ጥምቀት ቦታ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲሰጥ ሥራዎች መጀመራቸው ተገለጸ።
ለቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ የወሰን ችካል ለመቸከል በትናትናው ዕለት ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉ ተገለጸ።October 26, 2024ለቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ የወሰን ችካል ለመቸከል በትናንትናው ዕለት ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ ቦታ አቅርቦት እንዲዘጋጅላቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ሚያዚያ 5/2013 ዓ/ም ከተወሰነላቸው የቦታ ጥያቄዎች መካከል አንዱ እንደነበር ሰነዱ ያስረዳል። ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ከተማ አስተዳደሩ የቦታ አቅርቦቱ እንዲዘጋጅ በንፋስ ስልክ ላፍቶና በለሚ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00018.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-10-26 16:34:142024-11-14 16:39:57ለቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ የወሰን ችካል ለመቸከል በትናትናው ዕለት ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉ ተገለጸ።
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይን በተመለከተ በብፁዓን አባቶች የሚመራ አጥኝ ኮሚቴ መሠየሙ ተገለጸ።October 25, 2024የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይን በተመለከተ በብፁዓን አባቶች የሚመራ አጥኝ ኮሚቴ መሠየሙ ተገለጸ የጥቅምቱ ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ለውይይት ከያዛቸው 28 አጀንዳዎች መካከል በተራ ቁጥር 5 እና 6 የሚገኙት ሀገረ ስብከቱን የሚመለከቱ ጉዳዮች ነበር። በዚህ መነሻነት ጉባኤው በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አማካኝነት የተሰይመው አጥኝ ኮሚቴ በሀገረ ስብከቱ ያሉ ችግሮችና መፍትሔዎች […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00017.jpg 508 843 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-10-25 16:31:292024-11-14 16:33:25የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይን በተመለከተ በብፁዓን አባቶች የሚመራ አጥኝ ኮሚቴ መሠየሙ ተገለጸ።
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በትናንትናው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ።October 22, 2024የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በትናንትናው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ በትናንትናው ዕለት ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ ገበያ ሸማ ተራ በተባለው አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደሰባቸው ወገኖች ባስተላለፉት መልእክት በደረሰው የሃብትና ንብረት ውድመት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸው። በአደጋው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00012-1.jpg 608 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-10-22 16:29:042024-11-14 16:30:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በትናንትናው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ።
“#ሕዝቡም ሊያደምጠንና ሊከተለን የሚችለው መስለን ሳይሆን ሆነን ስንገኝለት ነው” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክOctober 22, 2024መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! •ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጐጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ •ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ •ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፤ ዓመቱን ጠብቆ ስለ አጠቃላይ ተልእኮአችን ለመወያየት በዚህ ጉባኤ የሰበሰበን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00016.jpg 640 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-10-22 16:27:122024-11-14 16:28:30“#ሕዝቡም ሊያደምጠንና ሊከተለን የሚችለው መስለን ሳይሆን ሆነን ስንገኝለት ነው” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
የመካነ መቃብራት አያያዝና አጠቃቀም ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ።
የሰው ልጆች ምድራዊ ቆይታችንን አጠናቀን ከዚህ ዓለም በሞት በምንለይበት ወቅት ቤተ ክርስቲያን አስከሬናችንን ተቀብላ በክብር በቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ውስጥ ታሳርፈዋለች። በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚገኙ መካነ መቃብራት በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ አስከሬኖችን ይዘው የሚገኙ ቢሆንም በተደጋጋሚ ጊዜ ከምእመናን ከሚነሱ ቅሬታዎች መካከል ለቦታው ልዩ ትኩረት ካለመስጠት የተነሳ የፅዳት ችግር እና የተለያዩ አላስፈላጊ ድርጊት እየተፈፀመባቸው መሆኑ ይገኛል። ስማቸውን […]
የሰባክያነ ወንጌል ኅብረት ጥሪ
ለታላቅ የምሥራች ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ “በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።” ፩ኛ ቆሮንቶስ ፱፥፳፫ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ትልቁ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአ/አ ሀገረ ስብከት የሰባክያነ ወንጌል ኅብረትን በማስመልከት የምስጋናና የዕውቅና መርሐግብር ላይ መላው ኦርቶዶክሳውያን ተገኝታችሁ የደስታ ቀናችንን በጋራ እናክብር በማለት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ በዕለቱም፡- […]
“ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ነው”
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ጥቅምት ፳፭/፳፻፲፯ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሰላም ሚኒስቴር ዛሬ ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም “ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን […]
የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፡፡ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው ከጥቅምት 11 እስከ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ […]
ለ፲ ቀናት በዝግ ሲካሔድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በሚሰጠው መግለጫ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ።
ለ፲ ቀናት በዝግ ሲካሔድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በሚሰጠው መግለጫ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ በጥቅምት 12 እና በግንቦት ርክበ ካህናት (የትንሣኤ 25ኛ ቀን) ይካሔዳል። በዚህ ዓመት የጥቀምት ቅዱስ ሲኖዶስ መልዐተ ጉባኤ ከጥቅምት 12/2017 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት ሲካሔድ የቆየ […]
የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ባሕረ ጥምቀት ቦታ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲሰጥ ሥራዎች መጀመራቸው ተገለጸ።
የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ባሕረ ጥምቀት ቦታ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲሰጥ ሥራዎች መጀመራቸው ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቦሌና ለሚኩራ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል የባሕረ ጥምቀት ከተማ አስተዳዳሩ ከሚከተለው የኮሪደር ልማት ጋር በተገናዘበ መልኩ አገሎግሎት የሚሰጡ የተለያዩ ፕሮጆክቶች እንደሚሠሩበት የክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት […]
ለቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ የወሰን ችካል ለመቸከል በትናትናው ዕለት ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉ ተገለጸ።
ለቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ የወሰን ችካል ለመቸከል በትናንትናው ዕለት ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ የዜማ ኮሌጅ ቦታ አቅርቦት እንዲዘጋጅላቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ሚያዚያ 5/2013 ዓ/ም ከተወሰነላቸው የቦታ ጥያቄዎች መካከል አንዱ እንደነበር ሰነዱ ያስረዳል። ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ከተማ አስተዳደሩ የቦታ አቅርቦቱ እንዲዘጋጅ በንፋስ ስልክ ላፍቶና በለሚ […]
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይን በተመለከተ በብፁዓን አባቶች የሚመራ አጥኝ ኮሚቴ መሠየሙ ተገለጸ።
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይን በተመለከተ በብፁዓን አባቶች የሚመራ አጥኝ ኮሚቴ መሠየሙ ተገለጸ የጥቅምቱ ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ለውይይት ከያዛቸው 28 አጀንዳዎች መካከል በተራ ቁጥር 5 እና 6 የሚገኙት ሀገረ ስብከቱን የሚመለከቱ ጉዳዮች ነበር። በዚህ መነሻነት ጉባኤው በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አማካኝነት የተሰይመው አጥኝ ኮሚቴ በሀገረ ስብከቱ ያሉ ችግሮችና መፍትሔዎች […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በትናንትናው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ።
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በትናንትናው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ በትናንትናው ዕለት ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ ገበያ ሸማ ተራ በተባለው አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደሰባቸው ወገኖች ባስተላለፉት መልእክት በደረሰው የሃብትና ንብረት ውድመት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸው። በአደጋው […]
“#ሕዝቡም ሊያደምጠንና ሊከተለን የሚችለው መስለን ሳይሆን ሆነን ስንገኝለት ነው” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! •ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጐጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ •ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ •ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፤ ዓመቱን ጠብቆ ስለ አጠቃላይ ተልእኮአችን ለመወያየት በዚህ ጉባኤ የሰበሰበን […]