ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም መግባትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ በረከትና ለአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት መመሪያ አስተላለፉAugust 6, 2025ብፁዕነታቸው ሱባኤው በሥርዓትና መልስ ሊያስገኝ በሚችል መልኩ መከናወንን እንዳለበት አሳስበዋል። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። በመላው ዓለም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን አገልጋዮች ምእመናንና ምእመናት እንኳን ለ፳፻፲፯ ዓ/ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም በጤና አደረሳችሁ። “ተመየጡ ኀቤየ ወተሐይዉ በጾም ወበጸሎት ወበርትዕት ሃይማኖት “በጾም በጸሎት በእውነተኛ ሃይማኖትም ወደ እኔ ተመለሱ ትድናላችሁም” ቅዱስ ያሬድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሐዶ ቤተ ክርስቲያን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00060.jpg 1080 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-06 12:17:462025-09-04 12:44:55ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም መግባትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ በረከትና ለአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት መመሪያ አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክAugust 6, 2025ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ.ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2017 ዓ/ም የጾመ ፍልሰታ መግባትን አስመልክተው ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል። መግለጫው የሚከተለው ነው። መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ፡- በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሓዱ ኣምላክ ኣሜን፤ በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- የክብር ባለቤት እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00059.jpg 900 880 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-06 12:12:542025-09-04 12:16:43ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በነበሩበት ጊዜ የሰጡትን አባታዊ አገልግሎት አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደAugust 4, 2025ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና ሥራ አመራር መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ የቅዱስ ሲኖዶስ ቋሚ አባል እንዲሁም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ በተገኙበት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ለተመደቡት ክቡር መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንገሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00058.jpg 960 1440 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-04 12:11:202025-09-04 12:12:44መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በነበሩበት ጊዜ የሰጡትን አባታዊ አገልግሎት አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስሊቀ ጳጳስ ከሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን ውጭ በመመረቂያ ጋውን ጸሎተ ቅዳሴ ላከናወኑት ካህንና የደብሩ አለቃ አስተዳደራዊ ርምጃና ቀኖና ሰጡAugust 4, 2025ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን ውጭ “በመመረቂያ ጋውን” ጸሎተ ቅዳሴ ላከናወኑት ካህንና የደብሩ አለቃ አስተዳደራዊ ርምጃና ቀኖና ሰጡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅድሳት መጻሕፍትን መሠረት፣ ትውፊትን እንደመቀነት ቀኖናን እንደአጥር አድርጋ ሥርዐተ አምልኮን እስካሁን ባለመለወጥ እያከናወነች የምትገኝ ድንቅና ጥንታዊት ቤተ ክርስቲያን ናት። ይሁንንና መነሻቸው የተለያየ ሆኖ በአሁኑ ጊዜ በሰማይ ሥርዐት በመላእክት ምስጋና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00055.jpg 600 450 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-04 12:05:082025-09-04 12:47:46ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስሊቀ ጳጳስ ከሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን ውጭ በመመረቂያ ጋውን ጸሎተ ቅዳሴ ላከናወኑት ካህንና የደብሩ አለቃ አስተዳደራዊ ርምጃና ቀኖና ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የውስጥ ቢሮዎች ዕድሳት ተጠናቆ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ ተመረቀAugust 2, 2025የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የውስጥ ቢሮዎች ዕድሳት ተጠናቆ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ ዲዮስቆሮስ ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ ተመረቀ ። የሀገረ ስብከቱ ዋና መሥሪያ ቤት ቀደም ሲል ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ሊቀ ጳጳስ በሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ለመሥራት አቅደው ባይሳካም በኋላ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በአዲስ አበባ ሀገረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00057.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-02 12:00:092025-09-04 12:05:02የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የውስጥ ቢሮዎች ዕድሳት ተጠናቆ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ ተመረቀ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአቃቂ ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው በደብሩ የተሠሩት የልማት ሥራዎች አገልግሎት ይሰጡ ዘንድ ባረኩJuly 13, 2025ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአቃቂ ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው በደብሩ የተሠሩት የልማት ሥራዎች አገልግሎት ይሰጡ ዘንድ ባረኩ። ከብፁዕነቻው ጋር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤና የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች አብረው ተገኝተዋል። ብፁዕነታቸው የመጀመሪያውን ጉብኝት በአቃቂ ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00056.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-07-13 09:31:022025-07-19 09:37:19ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአቃቂ ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው በደብሩ የተሠሩት የልማት ሥራዎች አገልግሎት ይሰጡ ዘንድ ባረኩ
“150 ተፈናቃይ አገልጋዮችን” በተመለከተ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሥራ መድቦ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸJuly 9, 2025በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተወሰነላቸውን “150 ተፈናቃይ አገልጋዮችን” በተመለከተ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሥራ መድቦ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸ። ዛሬ ከሰዓት በኋላ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ መሪነት የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ፣ የዋና ዋና ክፍል ሐላፊዎች፣ የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጆች፣ የሀገረ ስብከቱና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00055.jpg 600 450 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-07-09 09:27:242025-07-19 09:29:35“150 ተፈናቃይ አገልጋዮችን” በተመለከተ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሥራ መድቦ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በመገንባት ላይ ያለውን የፍል ውሃ መድኃኔዓለም ሕንፃ ቤተክርስቲያን ጎበኙJuly 4, 2025ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ፣ የሐድያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነትና የአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰባኪያን ኅብረት ሰብሰቢና ሥራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት በልዩ ሁኔታ በመገንባት ላይ ያለውን የአያት የፍል ውሃ መድኃኔዓለም (አያት ጸበል) ሕንፃ ቤተክርስቲያን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ብፁዕነታቸው ሕንፃ ቤተክርያኑን ከታች እስከላይ ድረስ የጎበኙ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00054.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-07-04 09:24:222025-07-19 09:25:53ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በመገንባት ላይ ያለውን የፍል ውሃ መድኃኔዓለም ሕንፃ ቤተክርስቲያን ጎበኙ
የደቡብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ለነበራቸው አባታዊ ፍቅርና የእረኝነት አገልግሎት ምስጋናውን ገለጸJune 29, 2025የደቡብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ለሰጡት አባታዊ አገልግሎት ምስጋናውን ገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በደቡብና ምዕራብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደቡብ አፍሪካ ጁሃንስበርግ መንበረ ጵጵስና መድኃኔዓለም ካቴድራል ደማቅ አሸኛኘት መርሐ ግብር ተደረገላቸው። በመርሐ ግብሩ ላይም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00053.jpg 1620 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-06-29 09:20:452025-07-19 09:22:08የደቡብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ለነበራቸው አባታዊ ፍቅርና የእረኝነት አገልግሎት ምስጋናውን ገለጸ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሐላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ትውውቅና ውይይት አካሄዱJune 11, 2025ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሐላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ትውውቅና ውይይት አካሔዱ ። ግንቦት 15/2017 ዓ/ም በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ መሠረት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው መመደባቸው የሚታወስ ነው። በመሆኑም ብፁዕነታቸው በዛሬው ከሀገረ ስብከቱና ከክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሐላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ትውውቅና ውይይት ያደረጉ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00052.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-06-11 09:15:062025-07-19 09:17:13ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሐላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ትውውቅና ውይይት አካሄዱ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም መግባትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ በረከትና ለአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት መመሪያ አስተላለፉ
ብፁዕነታቸው ሱባኤው በሥርዓትና መልስ ሊያስገኝ በሚችል መልኩ መከናወንን እንዳለበት አሳስበዋል። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። በመላው ዓለም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን አገልጋዮች ምእመናንና ምእመናት እንኳን ለ፳፻፲፯ ዓ/ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም በጤና አደረሳችሁ። “ተመየጡ ኀቤየ ወተሐይዉ በጾም ወበጸሎት ወበርትዕት ሃይማኖት “በጾም በጸሎት በእውነተኛ ሃይማኖትም ወደ እኔ ተመለሱ ትድናላችሁም” ቅዱስ ያሬድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሐዶ ቤተ ክርስቲያን […]
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ.ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2017 ዓ/ም የጾመ ፍልሰታ መግባትን አስመልክተው ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል። መግለጫው የሚከተለው ነው። መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ፡- በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሓዱ ኣምላክ ኣሜን፤ በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- የክብር ባለቤት እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ […]
መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በነበሩበት ጊዜ የሰጡትን አባታዊ አገልግሎት አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ
ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና ሥራ አመራር መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ የቅዱስ ሲኖዶስ ቋሚ አባል እንዲሁም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ በተገኙበት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ለተመደቡት ክቡር መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንገሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስሊቀ ጳጳስ ከሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን ውጭ በመመረቂያ ጋውን ጸሎተ ቅዳሴ ላከናወኑት ካህንና የደብሩ አለቃ አስተዳደራዊ ርምጃና ቀኖና ሰጡ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን ውጭ “በመመረቂያ ጋውን” ጸሎተ ቅዳሴ ላከናወኑት ካህንና የደብሩ አለቃ አስተዳደራዊ ርምጃና ቀኖና ሰጡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅድሳት መጻሕፍትን መሠረት፣ ትውፊትን እንደመቀነት ቀኖናን እንደአጥር አድርጋ ሥርዐተ አምልኮን እስካሁን ባለመለወጥ እያከናወነች የምትገኝ ድንቅና ጥንታዊት ቤተ ክርስቲያን ናት። ይሁንንና መነሻቸው የተለያየ ሆኖ በአሁኑ ጊዜ በሰማይ ሥርዐት በመላእክት ምስጋና […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የውስጥ ቢሮዎች ዕድሳት ተጠናቆ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ ተመረቀ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የውስጥ ቢሮዎች ዕድሳት ተጠናቆ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ ዲዮስቆሮስ ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ ተመረቀ ። የሀገረ ስብከቱ ዋና መሥሪያ ቤት ቀደም ሲል ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ሊቀ ጳጳስ በሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ለመሥራት አቅደው ባይሳካም በኋላ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በአዲስ አበባ ሀገረ […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአቃቂ ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው በደብሩ የተሠሩት የልማት ሥራዎች አገልግሎት ይሰጡ ዘንድ ባረኩ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአቃቂ ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው በደብሩ የተሠሩት የልማት ሥራዎች አገልግሎት ይሰጡ ዘንድ ባረኩ። ከብፁዕነቻው ጋር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤና የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች አብረው ተገኝተዋል። ብፁዕነታቸው የመጀመሪያውን ጉብኝት በአቃቂ ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ […]
“150 ተፈናቃይ አገልጋዮችን” በተመለከተ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሥራ መድቦ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸ
በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተወሰነላቸውን “150 ተፈናቃይ አገልጋዮችን” በተመለከተ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሥራ መድቦ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸ። ዛሬ ከሰዓት በኋላ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ መሪነት የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ፣ የዋና ዋና ክፍል ሐላፊዎች፣ የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጆች፣ የሀገረ ስብከቱና […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በመገንባት ላይ ያለውን የፍል ውሃ መድኃኔዓለም ሕንፃ ቤተክርስቲያን ጎበኙ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ፣ የሐድያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነትና የአዲስአበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰባኪያን ኅብረት ሰብሰቢና ሥራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት በልዩ ሁኔታ በመገንባት ላይ ያለውን የአያት የፍል ውሃ መድኃኔዓለም (አያት ጸበል) ሕንፃ ቤተክርስቲያን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ብፁዕነታቸው ሕንፃ ቤተክርያኑን ከታች እስከላይ ድረስ የጎበኙ […]
የደቡብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ለነበራቸው አባታዊ ፍቅርና የእረኝነት አገልግሎት ምስጋናውን ገለጸ
የደቡብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ለሰጡት አባታዊ አገልግሎት ምስጋናውን ገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በደቡብና ምዕራብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደቡብ አፍሪካ ጁሃንስበርግ መንበረ ጵጵስና መድኃኔዓለም ካቴድራል ደማቅ አሸኛኘት መርሐ ግብር ተደረገላቸው። በመርሐ ግብሩ ላይም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሐላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ትውውቅና ውይይት አካሄዱ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሐላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ትውውቅና ውይይት አካሔዱ ። ግንቦት 15/2017 ዓ/ም በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ መሠረት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው መመደባቸው የሚታወስ ነው። በመሆኑም ብፁዕነታቸው በዛሬው ከሀገረ ስብከቱና ከክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሐላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ትውውቅና ውይይት ያደረጉ […]