ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉSeptember 4, 2025ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ። በውይይታቸው ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በ1940 ዓ/ም የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ሲመሠረት መስራች ከሆኑ አብያተ እምነታት መካከል በቀዳሚ የምትጠቀስ መሆኗን የተሳ ሲሆን በሀገራችን ትውልዳዊና ሀገራዊ ሁለንተናዊ አገልግሎቶች ላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00095.jpg 750 1000 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-04 10:16:522025-11-13 10:18:31ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ
የቅዱስ ያሬድን ሕይወትና ሥራዎችን የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም ዝግጅትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠSeptember 2, 2025በዋካ ኢንተርቴይመንት የሚሠራውን የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም አስመልክቶ ከሊቃውንት ጋር ውይይት በማካሄድ መግለጫ ተሰጠ። የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም በዋካ ኢንተርቴይመንት ተሠርቶ በ#EOTCTV ለማሣየት የታቀደውን እቅድ አስመልክቶ የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት እና ዋካ ኢንተርቴይመንት ከያሬዳውያን ሊቃውንት ጋር ውይይት በማድረግ መግለጫ ተሰጠ። መግለጫውን ያቀረቡት ዶክተር አካለወልድ ተሰማ የመገናኛ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00066.jpg 591 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-02 12:53:002025-09-04 12:55:18የቅዱስ ያሬድን ሕይወትና ሥራዎችን የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም ዝግጅትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበSeptember 2, 2025ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ። የዕድሳቱ ትርጉም ሃይማኖትን፣ ታሪክንና ሀገራዊ ዕሴትን ለትውልድ ማሻገር ነው። ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን (አራዳ ጊዮርጊስ) ሕንጻ ዕድሳት በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠይቋል ። እድሳቱ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ይጠይቃል የሚል የባለሞያ ጥናት ቀርቧል። ታሪክን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00065.jpg 1365 2048 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-02 12:49:122025-09-04 12:51:54ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደSeptember 1, 2025የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ። መርሐ ግብሩ በዛሬ ዕለት በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የተካሔደ ሲሆን ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00064.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-01 12:34:552025-09-04 12:43:39የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ
ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት ሀገር ጠቀምና ትውልድ ተኮር ሥራዎችን በጋራ መሥራት እንደሚገባቸው ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹAugust 26, 2025ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት ሀገር ጠቀምና ትውልድ ተኮር ሥራዎችን በጋራ መሥራት እንደሚገባቸው ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹ። በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በ 2017 ዓ.ም በነበረው የአገልግሎት አፈጻጸም ከክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ጋር በጋራ ሲሠሩ ለነበሩ ባለድርሻ አካላት የምስጋና መርሐ ግብር ነሐሴ 18 በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል የስብከተ ወንጌል አዳራሽ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00063.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-26 12:30:262025-09-04 12:33:24ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት ሀገር ጠቀምና ትውልድ ተኮር ሥራዎችን በጋራ መሥራት እንደሚገባቸው ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ የዕረፍት መታሰቢያ ሥርዓተ ጸሎት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናወነAugust 16, 2025የብፁዕ ወቅዱስ ዶ/ር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዕረፍታቸው መታሰቢያ የጸሎት መርሐ ግብር በመንበረ ጽባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናውኗል። በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የምስካየ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00062.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-16 12:27:352025-09-04 12:29:45የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ የዕረፍት መታሰቢያ ሥርዓተ ጸሎት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናወነ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክAugust 16, 2025የብፁዕ ወቅዱስ ዶክተር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ፤ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚደንት፣ የዓለም ሃይማኖቶች ምክር ቤት ለሰላም የክብር ፕሬዚደንት፣ የዓለም የሰላም አምባሳደር፤ 13ኛ ዓመት ዕረፍት ነሐሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በመንበረ ጻባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በደማቅ ሁኔታ ይከበራል፡፡ በዚህ ጽሑፍ የቅዱስነታቸው ሐዋርያዊ አገልግሎታቸውን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00061.jpg 601 510 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-16 12:23:502025-09-04 12:26:35ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም መግባትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ በረከትና ለአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት መመሪያ አስተላለፉAugust 6, 2025ብፁዕነታቸው ሱባኤው በሥርዓትና መልስ ሊያስገኝ በሚችል መልኩ መከናወንን እንዳለበት አሳስበዋል። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። በመላው ዓለም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን አገልጋዮች ምእመናንና ምእመናት እንኳን ለ፳፻፲፯ ዓ/ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም በጤና አደረሳችሁ። “ተመየጡ ኀቤየ ወተሐይዉ በጾም ወበጸሎት ወበርትዕት ሃይማኖት “በጾም በጸሎት በእውነተኛ ሃይማኖትም ወደ እኔ ተመለሱ ትድናላችሁም” ቅዱስ ያሬድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሐዶ ቤተ ክርስቲያን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00060.jpg 1080 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-06 12:17:462025-09-04 12:44:55ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም መግባትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ በረከትና ለአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት መመሪያ አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክAugust 6, 2025ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ.ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2017 ዓ/ም የጾመ ፍልሰታ መግባትን አስመልክተው ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል። መግለጫው የሚከተለው ነው። መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ፡- በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሓዱ ኣምላክ ኣሜን፤ በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- የክብር ባለቤት እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00059.jpg 900 880 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-06 12:12:542025-09-04 12:16:43ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በነበሩበት ጊዜ የሰጡትን አባታዊ አገልግሎት አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደAugust 4, 2025ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና ሥራ አመራር መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ የቅዱስ ሲኖዶስ ቋሚ አባል እንዲሁም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ በተገኙበት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ለተመደቡት ክቡር መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንገሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00058.jpg 960 1440 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-08-04 12:11:202025-09-04 12:12:44መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በነበሩበት ጊዜ የሰጡትን አባታዊ አገልግሎት አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ። በውይይታቸው ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በ1940 ዓ/ም የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ሲመሠረት መስራች ከሆኑ አብያተ እምነታት መካከል በቀዳሚ የምትጠቀስ መሆኗን የተሳ ሲሆን በሀገራችን ትውልዳዊና ሀገራዊ ሁለንተናዊ አገልግሎቶች ላይ […]
የቅዱስ ያሬድን ሕይወትና ሥራዎችን የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም ዝግጅትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ
በዋካ ኢንተርቴይመንት የሚሠራውን የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም አስመልክቶ ከሊቃውንት ጋር ውይይት በማካሄድ መግለጫ ተሰጠ። የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም በዋካ ኢንተርቴይመንት ተሠርቶ በ#EOTCTV ለማሣየት የታቀደውን እቅድ አስመልክቶ የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት እና ዋካ ኢንተርቴይመንት ከያሬዳውያን ሊቃውንት ጋር ውይይት በማድረግ መግለጫ ተሰጠ። መግለጫውን ያቀረቡት ዶክተር አካለወልድ ተሰማ የመገናኛ […]
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ። የዕድሳቱ ትርጉም ሃይማኖትን፣ ታሪክንና ሀገራዊ ዕሴትን ለትውልድ ማሻገር ነው። ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን (አራዳ ጊዮርጊስ) ሕንጻ ዕድሳት በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠይቋል ። እድሳቱ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ይጠይቃል የሚል የባለሞያ ጥናት ቀርቧል። ታሪክን […]
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ። መርሐ ግብሩ በዛሬ ዕለት በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የተካሔደ ሲሆን ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ […]
ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት ሀገር ጠቀምና ትውልድ ተኮር ሥራዎችን በጋራ መሥራት እንደሚገባቸው ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹ
ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት ሀገር ጠቀምና ትውልድ ተኮር ሥራዎችን በጋራ መሥራት እንደሚገባቸው ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹ። በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በ 2017 ዓ.ም በነበረው የአገልግሎት አፈጻጸም ከክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ጋር በጋራ ሲሠሩ ለነበሩ ባለድርሻ አካላት የምስጋና መርሐ ግብር ነሐሴ 18 በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል የስብከተ ወንጌል አዳራሽ […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ የዕረፍት መታሰቢያ ሥርዓተ ጸሎት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናወነ
የብፁዕ ወቅዱስ ዶ/ር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዕረፍታቸው መታሰቢያ የጸሎት መርሐ ግብር በመንበረ ጽባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናውኗል። በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የምስካየ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ
የብፁዕ ወቅዱስ ዶክተር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ፤ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚደንት፣ የዓለም ሃይማኖቶች ምክር ቤት ለሰላም የክብር ፕሬዚደንት፣ የዓለም የሰላም አምባሳደር፤ 13ኛ ዓመት ዕረፍት ነሐሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በመንበረ ጻባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በደማቅ ሁኔታ ይከበራል፡፡ በዚህ ጽሑፍ የቅዱስነታቸው ሐዋርያዊ አገልግሎታቸውን […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም መግባትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ በረከትና ለአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት መመሪያ አስተላለፉ
ብፁዕነታቸው ሱባኤው በሥርዓትና መልስ ሊያስገኝ በሚችል መልኩ መከናወንን እንዳለበት አሳስበዋል። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። በመላው ዓለም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን አገልጋዮች ምእመናንና ምእመናት እንኳን ለ፳፻፲፯ ዓ/ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም በጤና አደረሳችሁ። “ተመየጡ ኀቤየ ወተሐይዉ በጾም ወበጸሎት ወበርትዕት ሃይማኖት “በጾም በጸሎት በእውነተኛ ሃይማኖትም ወደ እኔ ተመለሱ ትድናላችሁም” ቅዱስ ያሬድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሐዶ ቤተ ክርስቲያን […]
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ.ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2017 ዓ/ም የጾመ ፍልሰታ መግባትን አስመልክተው ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል። መግለጫው የሚከተለው ነው። መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ፡- በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሓዱ ኣምላክ ኣሜን፤ በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- የክብር ባለቤት እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ […]
መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በነበሩበት ጊዜ የሰጡትን አባታዊ አገልግሎት አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ
ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና ሥራ አመራር መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ የቅዱስ ሲኖዶስ ቋሚ አባል እንዲሁም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ በተገኙበት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ለተመደቡት ክቡር መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንገሤ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት […]