በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በአራብሳ አካባቢ የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡDecember 24, 2024በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓትና ትውፊት መሠረት በዐደባባይ ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ የጥምቀት በዓል ነው። የበዓሉ አከባበር ሥርዓት ታቦታቱን ከቤተ ክርስቲያን ወደ ተከተረ ባሕረ ጥምቀት ቦታ በመውሰድ በልዩ ሥርዓትና ድምቀት ይከበራል ። ይሁንና የባሕረ ጥምተቀ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00037.jpg 1153 2048 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-24 14:08:392024-12-27 14:32:40በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በአራብሳ አካባቢ የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ
“በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ”December 16, 2024“የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የመፈጸምና የማጽፈጸም ሓለፊነቱን የመወጣት ግዴታ ስላበት ለሰንበት ትምህርት ቤት የጸደቀውን ሥርዓተ ትምህርት ተግባራዊ እያደረግ ይገኛል። በቀጣይም በሀገረ ስብከታችን ሥር የሚገኘውን የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለመደገፍና ለማጠናከር ይቻል ዘንድ አስፈላጊውን እገዛ ለማድረግ በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ” ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬ ዕለት በሰንበት ተማሪዎች […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00034.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-16 02:27:462024-12-16 02:30:41“በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ”
የታኅሣሥ ፫ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከብሯልDecember 12, 2024ከተከበሩ የተከበረች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ድንግል ማርያም በሦስት ዓመቷ ከእናቷና ከአባቷ ተለይታ ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት “በዓታ ለማርያም” በዓል ታኅሣሥ 3 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጥንታዊቷ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ሊቃውንት እና በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያን በተገኙበት ተከብሯል። ፎቶ eotc tv […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00031.jpg 504 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-12 18:41:472024-12-12 18:41:47የታኅሣሥ ፫ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዕድሳት የገንዘብ ድጋፍ አደረጉDecember 9, 2024ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ለመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዕድሳት ማስፈጸሚያ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። በዕድሳት ላይ የሚገኘው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ከፍጻሜ ለማድረስ መላው ኦርቶዶክሳዊ ርብርብ እያደረገ ይገኛል። የዕድሳቱን ሂደት በተመለከተ ከፍተኛ ክትትል እያደረጉ የሚገኙት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00029.jpg 810 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-09 18:35:542024-12-12 18:38:29ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዕድሳት የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የራሱን ቢሮ ለመገንባት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንደተረከበ ተገለጸDecember 6, 2024የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የራሱን ቢሮ ለመገንባት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንደተረከበ ተገለጸ ። በሥሩ ፴፭ አብያተ ክርስቲያናት ያሉት የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የቤተ ክርስቲያን አደራ በመጠበቅ ዘመኑን የዋጀ አሠራር ተገልባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ሥራዎችን እየሠራ እንደሚገኝ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ ገልጿል። ከነዚህ ሥራዎች መካከል ለክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ መገልገያ ቢሮ የሚሆን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00033.jpg 1153 2048 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-06 18:44:252024-12-12 18:47:17የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የራሱን ቢሮ ለመገንባት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንደተረከበ ተገለጸ
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ የ2017 ዓ/ም የአእላፋት ዝማሬ የጥናት መርሐ ግብርን አስጀመሩNovember 22, 2024ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የ2017 ዓ/ም የአእላፋት ዝማሬ የጥናት መርሐ ግብርን አስጀመሩ። የጌታችንን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያው ጀንደረባው ትውልድ የሚዘጋጀው የእላፋት ዝማሬ በ2016 ዓ/ም የተጀመረ ሲሆን በርካታ ኦርቶዶክሳውያን በምስጋናው ተባብረዋል። የዝማሬ መርሐ ግብሩ በዚህ ዓመት የሚቀጥል ሲሆን ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00028.jpg 608 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-22 09:52:232024-11-29 09:59:53ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ የ2017 ዓ/ም የአእላፋት ዝማሬ የጥናት መርሐ ግብርን አስጀመሩ
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በሀገረ ስብከቱ በሁሉም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ተቋማዊ የሆነ የበይነ መረብ ሚዲያ እንዲቋቋም መመሪያ አስተላለፉ።November 16, 2024ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በሀገረ ስብከቱ በሁሉም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ተቋማዊ የሆነ የበይነ መረብ ሚዲያ እንዲቋቋም መመሪያ አስተላለፉ። ብፁዕነታቸው ይሄን ያሉት “መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተሌእኮ ” ቀሚሙም መሪ ቃል ሀገረ ስብከቱ ከTakeoff Digital ከተባለ ድርጅት ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የሦስት ቀናት ሥልጠና መርሐ ግብር ተዘጋጀው ላይ ነው። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00026.jpg 508 762 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-16 13:44:052024-11-19 12:20:49ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በሀገረ ስብከቱ በሁሉም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ተቋማዊ የሆነ የበይነ መረብ ሚዲያ እንዲቋቋም መመሪያ አስተላለፉ።
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት “መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተልእኮ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የሦስት ቀናት ሥልጠና ተጠናቀቀ።November 16, 2024የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት “መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተልእኮ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የሦስት ቀናት ሥልጠና ተጠናቀቀ። ሀገረ ስብከቱ Takeoff Digital ከተባለና መቀመጫውን ዱባይ ያደረገ በcyber Security and Artifical Intelligence ከሚሠራ ድርጅት ጋር በመተባበር በማኅበራዊ ትሥሥር ገጾች አጠቃቀም ዙሪያ በተመለከተ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ከሁሉም ገዳማትና አድባራት ለተውጣጡ በርካታ ቁጥር ላላቸው ሠልጣኞት ሥልጠናው ተሰጥቷል። ሥልጠና በብፁዕነታቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00024.jpg 744 1195 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-16 13:42:482024-11-16 13:42:48የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት “መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተልእኮ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የሦስት ቀናት ሥልጠና ተጠናቀቀ።
የመካነ መቃብራት አያያዝና አጠቃቀም ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ።November 13, 2024የሰው ልጆች ምድራዊ ቆይታችንን አጠናቀን ከዚህ ዓለም በሞት በምንለይበት ወቅት ቤተ ክርስቲያን አስከሬናችንን ተቀብላ በክብር በቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ውስጥ ታሳርፈዋለች። በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚገኙ መካነ መቃብራት በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ አስከሬኖችን ይዘው የሚገኙ ቢሆንም በተደጋጋሚ ጊዜ ከምእመናን ከሚነሱ ቅሬታዎች መካከል ለቦታው ልዩ ትኩረት ካለመስጠት የተነሳ የፅዳት ችግር እና የተለያዩ አላስፈላጊ ድርጊት እየተፈፀመባቸው መሆኑ ይገኛል። ስማቸውን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00023-1.jpg 640 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-13 16:55:512024-11-14 16:57:35የመካነ መቃብራት አያያዝና አጠቃቀም ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ።
የሰባክያነ ወንጌል ኅብረት ጥሪNovember 6, 2024ለታላቅ የምሥራች ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ “በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።” ፩ኛ ቆሮንቶስ ፱፥፳፫ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ትልቁ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአ/አ ሀገረ ስብከት የሰባክያነ ወንጌል ኅብረትን በማስመልከት የምስጋናና የዕውቅና መርሐግብር ላይ መላው ኦርቶዶክሳውያን ተገኝታችሁ የደስታ ቀናችንን በጋራ እናክብር በማለት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ በዕለቱም፡- […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00021.jpg 800 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-11-06 16:50:392024-11-14 16:53:36የሰባክያነ ወንጌል ኅብረት ጥሪ
በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በአራብሳ አካባቢ የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ
በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓትና ትውፊት መሠረት በዐደባባይ ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ የጥምቀት በዓል ነው። የበዓሉ አከባበር ሥርዓት ታቦታቱን ከቤተ ክርስቲያን ወደ ተከተረ ባሕረ ጥምቀት ቦታ በመውሰድ በልዩ ሥርዓትና ድምቀት ይከበራል ። ይሁንና የባሕረ ጥምተቀ […]
“በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ”
“የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የመፈጸምና የማጽፈጸም ሓለፊነቱን የመወጣት ግዴታ ስላበት ለሰንበት ትምህርት ቤት የጸደቀውን ሥርዓተ ትምህርት ተግባራዊ እያደረግ ይገኛል። በቀጣይም በሀገረ ስብከታችን ሥር የሚገኘውን የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለመደገፍና ለማጠናከር ይቻል ዘንድ አስፈላጊውን እገዛ ለማድረግ በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ” ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬ ዕለት በሰንበት ተማሪዎች […]
የታኅሣሥ ፫ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል
ከተከበሩ የተከበረች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ድንግል ማርያም በሦስት ዓመቷ ከእናቷና ከአባቷ ተለይታ ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት “በዓታ ለማርያም” በዓል ታኅሣሥ 3 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጥንታዊቷ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ሊቃውንት እና በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያን በተገኙበት ተከብሯል። ፎቶ eotc tv […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዕድሳት የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ለመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዕድሳት ማስፈጸሚያ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። በዕድሳት ላይ የሚገኘው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ከፍጻሜ ለማድረስ መላው ኦርቶዶክሳዊ ርብርብ እያደረገ ይገኛል። የዕድሳቱን ሂደት በተመለከተ ከፍተኛ ክትትል እያደረጉ የሚገኙት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ […]
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የራሱን ቢሮ ለመገንባት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንደተረከበ ተገለጸ
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የራሱን ቢሮ ለመገንባት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንደተረከበ ተገለጸ ። በሥሩ ፴፭ አብያተ ክርስቲያናት ያሉት የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የቤተ ክርስቲያን አደራ በመጠበቅ ዘመኑን የዋጀ አሠራር ተገልባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ሥራዎችን እየሠራ እንደሚገኝ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ ገልጿል። ከነዚህ ሥራዎች መካከል ለክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ መገልገያ ቢሮ የሚሆን […]
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ የ2017 ዓ/ም የአእላፋት ዝማሬ የጥናት መርሐ ግብርን አስጀመሩ
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የ2017 ዓ/ም የአእላፋት ዝማሬ የጥናት መርሐ ግብርን አስጀመሩ። የጌታችንን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያው ጀንደረባው ትውልድ የሚዘጋጀው የእላፋት ዝማሬ በ2016 ዓ/ም የተጀመረ ሲሆን በርካታ ኦርቶዶክሳውያን በምስጋናው ተባብረዋል። የዝማሬ መርሐ ግብሩ በዚህ ዓመት የሚቀጥል ሲሆን ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ […]
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በሀገረ ስብከቱ በሁሉም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ተቋማዊ የሆነ የበይነ መረብ ሚዲያ እንዲቋቋም መመሪያ አስተላለፉ።
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በሀገረ ስብከቱ በሁሉም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ተቋማዊ የሆነ የበይነ መረብ ሚዲያ እንዲቋቋም መመሪያ አስተላለፉ። ብፁዕነታቸው ይሄን ያሉት “መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተሌእኮ ” ቀሚሙም መሪ ቃል ሀገረ ስብከቱ ከTakeoff Digital ከተባለ ድርጅት ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የሦስት ቀናት ሥልጠና መርሐ ግብር ተዘጋጀው ላይ ነው። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት “መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተልእኮ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የሦስት ቀናት ሥልጠና ተጠናቀቀ።
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት “መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተልእኮ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የሦስት ቀናት ሥልጠና ተጠናቀቀ። ሀገረ ስብከቱ Takeoff Digital ከተባለና መቀመጫውን ዱባይ ያደረገ በcyber Security and Artifical Intelligence ከሚሠራ ድርጅት ጋር በመተባበር በማኅበራዊ ትሥሥር ገጾች አጠቃቀም ዙሪያ በተመለከተ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ከሁሉም ገዳማትና አድባራት ለተውጣጡ በርካታ ቁጥር ላላቸው ሠልጣኞት ሥልጠናው ተሰጥቷል። ሥልጠና በብፁዕነታቸው […]
የመካነ መቃብራት አያያዝና አጠቃቀም ትኩረት እንደሚሹ ተገለጸ።
የሰው ልጆች ምድራዊ ቆይታችንን አጠናቀን ከዚህ ዓለም በሞት በምንለይበት ወቅት ቤተ ክርስቲያን አስከሬናችንን ተቀብላ በክብር በቤተክርስቲያን ቅፅር ግቢ ውስጥ ታሳርፈዋለች። በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚገኙ መካነ መቃብራት በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ አስከሬኖችን ይዘው የሚገኙ ቢሆንም በተደጋጋሚ ጊዜ ከምእመናን ከሚነሱ ቅሬታዎች መካከል ለቦታው ልዩ ትኩረት ካለመስጠት የተነሳ የፅዳት ችግር እና የተለያዩ አላስፈላጊ ድርጊት እየተፈፀመባቸው መሆኑ ይገኛል። ስማቸውን […]
የሰባክያነ ወንጌል ኅብረት ጥሪ
ለታላቅ የምሥራች ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ “በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።” ፩ኛ ቆሮንቶስ ፱፥፳፫ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ትልቁ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአ/አ ሀገረ ስብከት የሰባክያነ ወንጌል ኅብረትን በማስመልከት የምስጋናና የዕውቅና መርሐግብር ላይ መላው ኦርቶዶክሳውያን ተገኝታችሁ የደስታ ቀናችንን በጋራ እናክብር በማለት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ በዕለቱም፡- […]