ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ዙሪያ ከአዲስ አበባ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩSeptember 24, 2025ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ዙሪያ ከአዲስ አበባ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በመርሐ ግብሩ ላይ የመንበረ ፓትሪያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እንዲሁም የአዲስ አበባና የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ እና የመስቀል በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ በተገኙበት ከአዲስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00086.jpg 720 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-24 09:38:312025-11-13 09:39:54ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ዙሪያ ከአዲስ አበባ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ
ተቀጸል ጽጌ በዓል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጬጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተገኙበት ተከብሯልSeptember 20, 2025መስከረም ፲/፳፻፲፰ ዓ/ም በየዓመቱ መስከረም ፲ ቀን በጥንት ጊዜ ወርኃ ክረምቱ አለፈ የጽጌ ዘመን መጣ ይህን ያደረገ እግዚአብሕር ይመስገን ሲሉ ተቀጸል ጽጌን መስከረም ፳፭ ቀን በታላቅ የምስጋና ማዕድ በቤተ ክርስቲያንንና ነገሥታቱ አብያተ መንግሥት ይከበር ነበር። በኋላ አጼ ዳዊት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን ግማደ መስቀል ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ መስከረም ፲ ቀን በመግባቱ ምክንያት መስቀል ከሁሉም ነገር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00088.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-20 09:45:282025-11-13 09:46:46ተቀጸል ጽጌ በዓል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጬጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተገኙበት ተከብሯል
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ያለፉት 100 ቀናትና ሥራዎቹSeptember 20, 2025በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሚገኙ ጥንታውያት አህጉረ ስብከት መካከል አንዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ነው። ሀገረ ስብከቱ በሥሩ 8 ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት፣ ከ260 በላይ አብያተ ክርስቲያናት፣ ከ30,000 በላይ አገልጋዮችና ሠራተኞች፣ በርካታ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ሰንበት ተማሪዎች፣ እጅግ ብዙ ደጋግ ኦርቶዶክሳውያን የሚገኙበት ታላቅ ሀገረ ስብከት ነው። ሀገረ ስብከቱን በርካታ ብፁዓን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00087.jpg 1280 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-20 09:41:192025-11-13 09:44:36የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ያለፉት 100 ቀናትና ሥራዎቹ
“ከምክርቤት እስከ መምሪያ” የስብከተ ወንጌል አገልግሎት መዋቅርSeptember 16, 2025ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የምስካየ ኅዙናን ገዳም የበላይ ኀላፊ፣ የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሓፊ፣ የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ እና የቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ የበላይ ኀላፊ ክቡር ንቡ እድ ኤልያስ አብርሃ የመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክህነት ጽ/ቤት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00089.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-16 09:48:542025-11-13 09:50:28“ከምክርቤት እስከ መምሪያ” የስብከተ ወንጌል አገልግሎት መዋቅር
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ከ፪፻ አገልጋዮች በላይ ክህነት ሲሰጡ የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው የቅስና ሁለት ልጆቹ የዲቁና ማዕረግ ተቀበሉSeptember 14, 2025መስከረም ፬/፳፻፲፰ ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለተ ሰንበት በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ከ፪፻ በላይ ለሚሆኑ አገልጋዮች ማዕረገ ክህነት ሰጡ። ከተቀበሉት አገልጋዮች መካከልም የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው_ቅስና_ሁለት_ልጆቹ_ዲቁና_ማዕረግ_ተሰጥቷቸዋል። በቦሌ መከብፁዕነታቸው ጋር በመሆን ብፁዕ አቡነ ኤጲፋንዮስ የምሥራቅ ጉራጌ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ማዕረገ ክህነት የሰጡ ሲሆን መጋቤ ስብሐት ዐቢይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00090.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-14 09:51:562025-11-13 09:53:47ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ከ፪፻ አገልጋዮች በላይ ክህነት ሲሰጡ የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው የቅስና ሁለት ልጆቹ የዲቁና ማዕረግ ተቀበሉ
በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ያስተላላፉት የእንኳን አደረሰዎ መልእክትSeptember 13, 2025< ዓመቶችህ ለልጅ ልጅ ናቸው፡፡ መዝ. 102,24> ❖ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ❖ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ እና የቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ የበላይ ሓላፊ እና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ❖ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00091.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-13 10:00:302025-11-13 10:02:52በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ያስተላላፉት የእንኳን አደረሰዎ መልእክት
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደSeptember 13, 2025የ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ተሃይማኖት፣ ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ፣ ብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የሀገረ ስብከታችን ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የመንበረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00072.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-13 09:57:462025-11-13 09:59:48ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸSeptember 10, 2025የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ። ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የምሥራቅ ና የሰሜን አፍሪካ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የመገናኛ ብዙኃኑ የበላይ ሐላፊ የተመራ ልኡኩ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00093.jpg 960 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-10 10:08:182025-11-13 10:10:06የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ቃለ በረከትSeptember 10, 2025ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2018 ዓ,ም የዘመን መለወጫ በዓልን መግባት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል ፣ የቅዱስነታቸው ሙሉ መልእክት የሚከተለው ነው። ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ዘተናገረ በበዓለ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00092.jpg 1080 1920 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-10 10:04:332025-11-13 10:06:46የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ቃለ በረከት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምርቃትን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። የቅዱስነታቸው መልእክት የሚከተለው ነውSeptember 9, 2025በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ‹‹ወስሙ ለካልእ ፈለገ ግዮን ወውእቱ ዘየዐውድ ኵሎ ምድረ ኢትዮጵያ፦ “የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ” (ዘፍ 2+13) ኢትዮጵያ የሚለው ስም ጽርዓዊ፣ ደኃራዊ ስም ሲሆን ቀደም ሲል የኖኅ የልጅ ልጅ በሆነው በኵሽ ምክንያት የኵሽ ምድር እንዲሁም ምድረ አዜብ፣ ምድረ ሳባ፣ ምድር ኣግዐዚት በመባል […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00094.jpg 1080 1080 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-09 10:13:152025-11-13 10:14:53ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምርቃትን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። የቅዱስነታቸው መልእክት የሚከተለው ነው
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ዙሪያ ከአዲስ አበባ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ዙሪያ ከአዲስ አበባ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በመርሐ ግብሩ ላይ የመንበረ ፓትሪያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እንዲሁም የአዲስ አበባና የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ እና የመስቀል በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ በተገኙበት ከአዲስ […]
ተቀጸል ጽጌ በዓል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጬጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተገኙበት ተከብሯል
መስከረም ፲/፳፻፲፰ ዓ/ም በየዓመቱ መስከረም ፲ ቀን በጥንት ጊዜ ወርኃ ክረምቱ አለፈ የጽጌ ዘመን መጣ ይህን ያደረገ እግዚአብሕር ይመስገን ሲሉ ተቀጸል ጽጌን መስከረም ፳፭ ቀን በታላቅ የምስጋና ማዕድ በቤተ ክርስቲያንንና ነገሥታቱ አብያተ መንግሥት ይከበር ነበር። በኋላ አጼ ዳዊት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን ግማደ መስቀል ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ መስከረም ፲ ቀን በመግባቱ ምክንያት መስቀል ከሁሉም ነገር […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ያለፉት 100 ቀናትና ሥራዎቹ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሚገኙ ጥንታውያት አህጉረ ስብከት መካከል አንዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ነው። ሀገረ ስብከቱ በሥሩ 8 ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት፣ ከ260 በላይ አብያተ ክርስቲያናት፣ ከ30,000 በላይ አገልጋዮችና ሠራተኞች፣ በርካታ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ሰንበት ተማሪዎች፣ እጅግ ብዙ ደጋግ ኦርቶዶክሳውያን የሚገኙበት ታላቅ ሀገረ ስብከት ነው። ሀገረ ስብከቱን በርካታ ብፁዓን […]
“ከምክርቤት እስከ መምሪያ” የስብከተ ወንጌል አገልግሎት መዋቅር
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የምስካየ ኅዙናን ገዳም የበላይ ኀላፊ፣ የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሓፊ፣ የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ እና የቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ የበላይ ኀላፊ ክቡር ንቡ እድ ኤልያስ አብርሃ የመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክህነት ጽ/ቤት […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ከ፪፻ አገልጋዮች በላይ ክህነት ሲሰጡ የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው የቅስና ሁለት ልጆቹ የዲቁና ማዕረግ ተቀበሉ
መስከረም ፬/፳፻፲፰ ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለተ ሰንበት በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ከ፪፻ በላይ ለሚሆኑ አገልጋዮች ማዕረገ ክህነት ሰጡ። ከተቀበሉት አገልጋዮች መካከልም የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው_ቅስና_ሁለት_ልጆቹ_ዲቁና_ማዕረግ_ተሰጥቷቸዋል። በቦሌ መከብፁዕነታቸው ጋር በመሆን ብፁዕ አቡነ ኤጲፋንዮስ የምሥራቅ ጉራጌ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ማዕረገ ክህነት የሰጡ ሲሆን መጋቤ ስብሐት ዐቢይ […]
በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ያስተላላፉት የእንኳን አደረሰዎ መልእክት
< ዓመቶችህ ለልጅ ልጅ ናቸው፡፡ መዝ. 102,24> ❖ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ❖ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ እና የቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ የበላይ ሓላፊ እና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ❖ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት […]
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ
የ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ተሃይማኖት፣ ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ፣ ብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የሀገረ ስብከታችን ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የመንበረ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ። ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የምሥራቅ ና የሰሜን አፍሪካ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የመገናኛ ብዙኃኑ የበላይ ሐላፊ የተመራ ልኡኩ […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ቃለ በረከት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2018 ዓ,ም የዘመን መለወጫ በዓልን መግባት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል ፣ የቅዱስነታቸው ሙሉ መልእክት የሚከተለው ነው። ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ዘተናገረ በበዓለ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምርቃትን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። የቅዱስነታቸው መልእክት የሚከተለው ነው
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ‹‹ወስሙ ለካልእ ፈለገ ግዮን ወውእቱ ዘየዐውድ ኵሎ ምድረ ኢትዮጵያ፦ “የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ” (ዘፍ 2+13) ኢትዮጵያ የሚለው ስም ጽርዓዊ፣ ደኃራዊ ስም ሲሆን ቀደም ሲል የኖኅ የልጅ ልጅ በሆነው በኵሽ ምክንያት የኵሽ ምድር እንዲሁም ምድረ አዜብ፣ ምድረ ሳባ፣ ምድር ኣግዐዚት በመባል […]