የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል አከባበርን አስመልክቶ የማጠቃለያ የምክክር ጉባኤ ተካሔደ።September 24, 2024የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል አከባበርን አስመልክቶ የማጠቃለያ የውይይት ጉባኤ ተከናወነ። በየዓመቱ የሚከበረው የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል ቤተ ክርስቲያናችን በዐደባባይ ከምታከብራቸው ከጌታ ዘጠኙ ንዑሳን በዓላት መካከል አንዱ ነው። የ፳፻፲፯ ዓ/ም የሚከበረው የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል አስመልክቶ በዚህ ወር በተለያዩ ቦታዎችና ደረጃዎች የውይይት መድረኮች ተዘጋጅተው ሲከናወኑ ቆይተዋል። በዛሬው ዕለት የእነዚህ ውይይቶች ማጠቃለያ መርሐ ግብር ብፁዕ አቡነ ሄኖክ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0005-3.jpg 1365 2048 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-09-24 15:47:092024-11-14 15:50:04የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል አከባበርን አስመልክቶ የማጠቃለያ የምክክር ጉባኤ ተካሔደ።
የቤተክርስቲያን ተወካዮች በግብፁ ጉባኤ ላይ ያልተገኙት በግል በገጠማቸው እክል ምክንያት መሆኑን የውጭ ግንኙነቱ መምሪያ አስታወቀ።September 20, 2024መስከረም 6 እና 7/2017 ዓመተ ምሕረት በግብፅ አል ናትሩ አባ ቢሾይ ገዳም በኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አስተናጋጅነት በተካሄደው የአኃት እና የምሥራቅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያን የነገረ መለኮት ውይይት ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተወካዮች ያልተገኙት በግል በገጠማቸው እክል ምክንያት ሲሆን ተተኪ ልዑክ ለመላክ እስከ መስከረም 3 ቀን 2017 ዓመተ ምሕረት ድረስ የተደረገው ጥረት ቪዛን ጨምሮ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0003-2.jpg 531 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-09-20 15:29:512024-11-14 15:34:54የቤተክርስቲያን ተወካዮች በግብፁ ጉባኤ ላይ ያልተገኙት በግል በገጠማቸው እክል ምክንያት መሆኑን የውጭ ግንኙነቱ መምሪያ አስታወቀ።
የሊቀ መላእክት ቅዱስ ራጉኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በመርካቶ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን ድምቀት ተከብሯል።September 11, 2024በበዓሉን ለማክበር ብፁዕ አቡነ ማርቆስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን የስብክተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ በርናባስ የዋግኽምራ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ምእመናንና ምእመናት ተገኝተዋል።@ተሚማ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0002-4.jpg 640 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-09-11 15:16:162024-11-14 15:18:17የሊቀ መላእክት ቅዱስ ራጉኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በመርካቶ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን ድምቀት ተከብሯል።
“ካለፈው ዓመት ስህተት ወደ አዲሱ ዓመት እንዳይሸጋገር ማድረግ እና ለሁለንተናዊ ለውጥ ራስን ማዘጋጀት ይኖርብናል”። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስSeptember 10, 2024ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ” የዘመናት ባለቤት እግዚአ ሰማያት ወምድር ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለ 2017 ዘመነ ማቴዎስ የምሕረት ዓመት በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችሁ” በማለት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም:- ” አዲስ ዓመት፤ የዓመታት፣ የወራት፣የሳምንታት እና የቀናት ለውጥና መፈራረቅ ብቻ ሳይሆን ካለፈው ዓመት ስህተት ወደ አዲሱ ዓመት እንዳይሸጋገር ማድረግ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0001-3.jpg 1025 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-09-10 15:01:232024-11-14 15:09:25“ካለፈው ዓመት ስህተት ወደ አዲሱ ዓመት እንዳይሸጋገር ማድረግ እና ለሁለንተናዊ ለውጥ ራስን ማዘጋጀት ይኖርብናል”። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ
“በዓሉን ስናከብር በጦርነት እና በልዩ ልዩ ምክንያቶች በችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖቻችንን በማሰብ እውነተኛ የክርስቶስ ተከታዮች መሆናችንን ልናረጋግጥ ይገባል”… ብፁዕ አቡነ ሄኖክJanuary 7, 2023ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ የ2015 ዓ.ም በዓለ ልደትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። የመልእክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል። “ዮም በርህ ሠረቀ ለነ ሰማይ ወምድር ዘኢያገምሮ ማኅፀነ ድንግል ፆሮ “(ዛሬ ብርሃን ወጣልን ፤ ሰማይ እና ምድር መሸከም የማይችሉትን የድንግል ማኅፀን ተሸከመው “(ቅዱስ ያሬድ) በመላው ዓለም የምትገኙ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1673050268054.jpg 480 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2023-01-07 06:16:502023-11-09 10:24:45“በዓሉን ስናከብር በጦርነት እና በልዩ ልዩ ምክንያቶች በችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖቻችንን በማሰብ እውነተኛ የክርስቶስ ተከታዮች መሆናችንን ልናረጋግጥ ይገባል”… ብፁዕ አቡነ ሄኖክ
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓለ ንግሥ በደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ተከበረ!!January 3, 2023 የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት የልደታቸው ዓመታዊመታሰቢያ በዓለ ንግሥ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመርካቶ ደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በተገኙበት ተከበረ። ብፁዕነታቸው በዓሉን በተመለከተ ትምህርተ ወንጌል የሰጡ ሲሆን ጻድቁንበሕይወት ልንመሥላቸው ይገባል ሲሉ አሳስበዋል። በተጨማሪም ገዳሙ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት በ1898 […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-31.jpg 480 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2023-01-03 07:02:552023-11-09 10:24:45የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓለ ንግሥ በደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ተከበረ!!
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሠራተኞች ጋር ትውውቅ በማድረግ የሥራ መመሪያ ሰጡ!November 14, 2022የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ከሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ አእላፍ በላይ ፀጋዬ ጋር በመሆን ከሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት ሠራተኞች ጋር ትውውቅ በማድረግ የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ እኛ መልእክተኞች ነን፣ ከላይ ተልከን ቤተ ክርስቲያንን እንድናገለግል መጥተናል ስለዚህ በሀገረ ስብከቱ የነበረው መልካም ገጽታ በማስቀጠል ስህተቱን ደግሞ በማረም እንሠራለን ብለዋል። […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1668404967459.jpg 753 971 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-11-14 12:01:142023-11-09 10:24:45ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሠራተኞች ጋር ትውውቅ በማድረግ የሥራ መመሪያ ሰጡ!
የማ/ስ/ቅ/ ልደታ ለማርያምና ደ/መ/ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን (Lideta-EPMS) የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ (Software) አበልጽጎ አስመረቀ!!October 8, 2022በአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤ/ክ የIct ባለሙያዎች የተዘጋጀው የሠራተኞች እና የምዕመናን አጠቃላይ መረጃ መመዝገቢያ እና ማስተዳደሪያ Lideta Employee & Parishioners Management System (Lideta-EPMS) የተሰኘ ሶፍትዌር አበልጽጎ በዛሬው ዕለት አስመረቀ። የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲና የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/23-1.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-10-08 12:19:112023-11-09 10:24:45የማ/ስ/ቅ/ ልደታ ለማርያምና ደ/መ/ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን (Lideta-EPMS) የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ (Software) አበልጽጎ አስመረቀ!!
የሕግ መጻሕፍት ትሩፋትOctober 6, 2022Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0013.jpg 508 582 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-10-06 04:45:272023-11-09 10:24:45የሕግ መጻሕፍት ትሩፋት
የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን (Lideta-EPMS) የተሰኘ መተግበሪያ አበልጽጎ በሥራ ላይ ለማዋል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ገለጸ!!October 6, 2022በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም እና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን Lideta Employee & Parishioners Management System (LEPMS) የተሰኘ መተግበሪያ አበልጽጎ በአዲሱ በጀት ዓመት ሥራ ላይ ለማዋል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። በደብሩ እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የማኑዋል ሥራዎችን ወደ ዲጂታል ሥርዓት ለመቀየር ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዕቅድ የተደገፈ እንቅስቃሴ ተጀምሮ አስፈላጊ ሶፍትዌሮችንና የቴክኖሎጂ መንገዶችን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0012-1.jpg 539 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-10-06 04:19:192023-11-09 10:24:45የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን (Lideta-EPMS) የተሰኘ መተግበሪያ አበልጽጎ በሥራ ላይ ለማዋል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ገለጸ!!
የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል አከባበርን አስመልክቶ የማጠቃለያ የምክክር ጉባኤ ተካሔደ።
የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል አከባበርን አስመልክቶ የማጠቃለያ የውይይት ጉባኤ ተከናወነ። በየዓመቱ የሚከበረው የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል ቤተ ክርስቲያናችን በዐደባባይ ከምታከብራቸው ከጌታ ዘጠኙ ንዑሳን በዓላት መካከል አንዱ ነው። የ፳፻፲፯ ዓ/ም የሚከበረው የቅዱስ መስቀል ደመራ በዓል አስመልክቶ በዚህ ወር በተለያዩ ቦታዎችና ደረጃዎች የውይይት መድረኮች ተዘጋጅተው ሲከናወኑ ቆይተዋል። በዛሬው ዕለት የእነዚህ ውይይቶች ማጠቃለያ መርሐ ግብር ብፁዕ አቡነ ሄኖክ […]
የቤተክርስቲያን ተወካዮች በግብፁ ጉባኤ ላይ ያልተገኙት በግል በገጠማቸው እክል ምክንያት መሆኑን የውጭ ግንኙነቱ መምሪያ አስታወቀ።
መስከረም 6 እና 7/2017 ዓመተ ምሕረት በግብፅ አል ናትሩ አባ ቢሾይ ገዳም በኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አስተናጋጅነት በተካሄደው የአኃት እና የምሥራቅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያን የነገረ መለኮት ውይይት ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተወካዮች ያልተገኙት በግል በገጠማቸው እክል ምክንያት ሲሆን ተተኪ ልዑክ ለመላክ እስከ መስከረም 3 ቀን 2017 ዓመተ ምሕረት ድረስ የተደረገው ጥረት ቪዛን ጨምሮ […]
የሊቀ መላእክት ቅዱስ ራጉኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በመርካቶ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን ድምቀት ተከብሯል።
በበዓሉን ለማክበር ብፁዕ አቡነ ማርቆስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን የስብክተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ በርናባስ የዋግኽምራ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ምእመናንና ምእመናት ተገኝተዋል።@ተሚማ
“ካለፈው ዓመት ስህተት ወደ አዲሱ ዓመት እንዳይሸጋገር ማድረግ እና ለሁለንተናዊ ለውጥ ራስን ማዘጋጀት ይኖርብናል”። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ” የዘመናት ባለቤት እግዚአ ሰማያት ወምድር ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለ 2017 ዘመነ ማቴዎስ የምሕረት ዓመት በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችሁ” በማለት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም:- ” አዲስ ዓመት፤ የዓመታት፣ የወራት፣የሳምንታት እና የቀናት ለውጥና መፈራረቅ ብቻ ሳይሆን ካለፈው ዓመት ስህተት ወደ አዲሱ ዓመት እንዳይሸጋገር ማድረግ […]
“በዓሉን ስናከብር በጦርነት እና በልዩ ልዩ ምክንያቶች በችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖቻችንን በማሰብ እውነተኛ የክርስቶስ ተከታዮች መሆናችንን ልናረጋግጥ ይገባል”… ብፁዕ አቡነ ሄኖክ
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ የ2015 ዓ.ም በዓለ ልደትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። የመልእክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል። “ዮም በርህ ሠረቀ ለነ ሰማይ ወምድር ዘኢያገምሮ ማኅፀነ ድንግል ፆሮ “(ዛሬ ብርሃን ወጣልን ፤ ሰማይ እና ምድር መሸከም የማይችሉትን የድንግል ማኅፀን ተሸከመው “(ቅዱስ ያሬድ) በመላው ዓለም የምትገኙ […]
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓለ ንግሥ በደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ተከበረ!!
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት የልደታቸው ዓመታዊመታሰቢያ በዓለ ንግሥ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመርካቶ ደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በተገኙበት ተከበረ። ብፁዕነታቸው በዓሉን በተመለከተ ትምህርተ ወንጌል የሰጡ ሲሆን ጻድቁንበሕይወት ልንመሥላቸው ይገባል ሲሉ አሳስበዋል። በተጨማሪም ገዳሙ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት በ1898 […]
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሠራተኞች ጋር ትውውቅ በማድረግ የሥራ መመሪያ ሰጡ!
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ከሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ አእላፍ በላይ ፀጋዬ ጋር በመሆን ከሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት ሠራተኞች ጋር ትውውቅ በማድረግ የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ እኛ መልእክተኞች ነን፣ ከላይ ተልከን ቤተ ክርስቲያንን እንድናገለግል መጥተናል ስለዚህ በሀገረ ስብከቱ የነበረው መልካም ገጽታ በማስቀጠል ስህተቱን ደግሞ በማረም እንሠራለን ብለዋል። […]
የማ/ስ/ቅ/ ልደታ ለማርያምና ደ/መ/ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን (Lideta-EPMS) የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ (Software) አበልጽጎ አስመረቀ!!
በአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤ/ክ የIct ባለሙያዎች የተዘጋጀው የሠራተኞች እና የምዕመናን አጠቃላይ መረጃ መመዝገቢያ እና ማስተዳደሪያ Lideta Employee & Parishioners Management System (Lideta-EPMS) የተሰኘ ሶፍትዌር አበልጽጎ በዛሬው ዕለት አስመረቀ። የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲና የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ […]
የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን (Lideta-EPMS) የተሰኘ መተግበሪያ አበልጽጎ በሥራ ላይ ለማዋል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ገለጸ!!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም እና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን Lideta Employee & Parishioners Management System (LEPMS) የተሰኘ መተግበሪያ አበልጽጎ በአዲሱ በጀት ዓመት ሥራ ላይ ለማዋል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። በደብሩ እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የማኑዋል ሥራዎችን ወደ ዲጂታል ሥርዓት ለመቀየር ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዕቅድ የተደገፈ እንቅስቃሴ ተጀምሮ አስፈላጊ ሶፍትዌሮችንና የቴክኖሎጂ መንገዶችን […]