• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

“የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባለፈው በጀት ዓመት ከ፰ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ ለመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ፐርሰንት ማስገባቱን አስታወቀ

በተጨማሪም ፪፻፳፭ ሠራተኞችን በመመደብ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለቅዱስ ሲኖዶስ ለተፈናቃዮችና ቤተሰቦቻቸውን ዕረፍት በሚሰጥ መልኩ የተፈናቃይን ምዕራፍ ለመዝጋት ተችሏል” ብሏል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሪፖርት ጥቅምት ፮/፳፻፲፰ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሦስተኛ ቀኑን የያዘው 44ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ ጉባኤ በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በመልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ […]

መልካም አስተዳደር በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት

“በተለያዩ ምክንያት ከመደበኛ ሥራቸውና ደመወዛቸው ተፈናቅለው የነበሩና ጉዳያቸው በቅ/ሲኖዶስ ደረጃ ተይዞ አጀንዳና መነጋገሪያ የነበረው የሀገረ ስብከቱን መልካም ስምና በጎ ገጽታ ያጎደፈውና ለተቋማዊ ሥራ ማነቆ ሆኖ የቆየው ይሄው አጀንዳ ነው፡፡ በዚህ የተነሳ ተፈናቃዮች ከአፋቸው ላይ የተነጠቀ እንጀራቸውን ለማስመለስ በጠቅላይ ቤተ ክህነት፤ በየፍ/ቤቱ በየመንግሥት መ/ቤቶች ፍትሕ እናገኝበታለን ብለው ባመነበት ቦታ ሁሉ ሲንቀሳቀሱ መቆየታቸው እሙን ነው፡፡ ይህንን መራራና […]

“ያለምንም ደመወዝ በራሳቸው ዓቅም በግብርና እየተዳደሩ ቤተ ክርስቲያንን በጥሩ ሰብእና በንጽህና እና በቅድስና ጠብቀው ያስረከቡ እልፍ አእላፍ አበው እንዳልነበሯት ዛሬ የተሻለ ኑሮና ደመወዝ እያገኘን እግዚአብሔርን እንደቀኖናው በጥንቃቄ ማገልገል አቅቶናል” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ

መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርከ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሐድያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዓን […]

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ሲገለገሉባቸው የነበሩ ንዋያተ ቅድሳትን በስጦታ መልክ ማበርከታቸው ተገለጸ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ አገልግሎት የሚፈጽሙባቸው ንዋያተ ቅድሳትን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር፣ለርእሰ አድባራት ወገዳማት አኵስም ጽዮን ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር፣ ለጭኽ መካነ ሕይወት አጋዕዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ እና ደብረ ገነት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ገዳም ማበርከታቸው […]

“ሃይማኖት በአፍ የሚነገር ብቻ ሳይሆን በልብ የሚታሰብ የምንቀበለው እውነታ ነው።” ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ

የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ 13ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ዓድዋ ሙዚየም ሕንጻ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሄዷል። ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ፣ ሀዲያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ ሰብሳቢ “ሃይማኖት በአፍ የሚነገር ብቻ ሳይሆን በልብ የሚታሰብ የምንቀበለው እውነታ ነው።” በማለት የሃይማኖትን ከፍታ አንስተዋል። ብፁዕነታቸው የሃይማኖትን ምንነት ከቃሉ የት […]

“በጋራ በመወያየት ችግሮችን መፍታትና የተሰጠንን ሐላፊነት ለቤተ ክርስቲያን ለጥቅም ማዋል እንደሚገባ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ አሳሰቡ

በጋራ በመወያየት ችግሮችን መፍታትና የተሰጠንን ሐላፊነት ለቤተ ክርስቲያን ለጥቅም ማዋል እንደሚገባ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ አሳሰቡ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባዘጋጀው የሥልጠናና የምክክር መርሐ ግብር ላይ ነው። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከመስከረም 26_30/2018 ዓ/ም ለተከታታይ 5 ቀናት ለሀገረ ስብከቱ፣ ለክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት እንዲሁም ለገዳማትና አድባራት የሥራ ሐላፊዎችና ሠራተኞች ያዘጋጀው የሥልጠናና […]

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የቦሌ ቡልቡላ ፍኖተ ሕይወት ቅድስት ማርያም ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንና ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ እና ሐዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የቦርድ ሰብሳቢ ዛሬ መስከረም 22/2018 ዓ.ም የቦሌ ቡልቡላ ፍኖተ ሕይወት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት እየገነባ የሚገኘውን አዲስ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንና ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ ። የደብሩ የአገልግሎት መሪዎች እየተገነባ በሚገኘው ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ዙሪያ […]

የሥልጠናና የምክክር ጉባኤ ጥሪ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የተሻለ የአመራር ለውጥ ማስመዝገብ ይቻል ዘንድ ለሀገረ ስብከቱ፣ ለክፍለ ከተማ፣ ለገዳማትና አድባራት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ከመስከረም 26-30 ቀን 2018 ዓ.ም የሥልጠናና የምክክር መርሐ ግብር ተይዟል ፡፡ በዚህ መርሐ ግብር መሠረት በሥልጠናውና በምክክሩ የሚሳተፉ አካላት 1. በ26/01/2018 ዓ.ም የሀገረ ስብከታችን የዋና ዋና ክፍል ሐላፊዎችና ምክትል የክፍል ኃላፊዎች፣ የክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ሥራ […]

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት የተሰጠ የኃዘን መግለጫ

መስከረም 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡45 በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በአረርቲ ከተማ በምትገኘው የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ዓመታዊውን የቅድስት ድንግል ማርያም ክብረ በዓል በማክበርና አዲስ እየተሠራ ያለውን ሕንጻ ቤተክርስቲያን በመጎብኘት ላይ የነበሩ ወገኖቻችን የሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ ርብራብ ተደርምሶ ሕይወታቸው በማለፉና የአካል ጉዳት በመድረሱ የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት የተሰማው ኃዘን ጥልቅ ነው፡፡ […]

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የሰንሻይን ፊላንትሮፊ ፋውንዴሽን የአረጋውያን መጦሪያና መንከባከቢያ ማዕከልን ጎበኙ

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የሰንሻይን ፊላንትሮፊ ፋውንዴሽን የአረጋውያን መጦሪያና መንከባከቢያ ማዕከልን ጎበኙ። ኢትዮጵያዊ አብሮነትንና ሰብአዊ መተሳሰብን እንዲሁም ኅብረታዊ አንድነት መሠረት ያደረገ ነው የተባለው ሰንሻይን የአረጋውያን መጦሪያና መንከባከቢያ ማዕከልን ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቦታው ተገኝተው ጉብኝት አድርገዋል። ከብፁዕነታቸ ጋር መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የአዲስ አበባ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት