በፉሪ ጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ቤተ ክርስቲያን ለሚያገለግሉ ማኅበረ ካህናት ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል!!March 23, 2022በጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ቤተክርስቲያን ለሚያገለግሉ ማኅበረ ካህናት ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል። የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ዘማርያም ሙጬ ስብከተ ወንጌልን ለማስፋፋት ሥልጠና የራሱ የሆነ ጉልህ ሚና እንዳለው ጠቅሰዋል። አያይዘውም የዚህ ሥልጠና ዋና ዓላማ የደብሩ ካህናትን በሥልጠና ብቁ በማድረግ የወንጌል አገልግሎትን በሰፊው ለምእመናን በማድረስ ለመንግሥቱ ማዘጋጀት እንደሆነ ገልጸዋል። የን/ስ/ላ/ክ/ ከተማ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል ኃላፊ በኩረ ትጉኃን ደመላሽ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220324_001108.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-23 15:13:142023-11-09 10:24:45በፉሪ ጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ቤተ ክርስቲያን ለሚያገለግሉ ማኅበረ ካህናት ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለ32 የአብነት ተማሪዎች የዲቁና እና የቅስና ማዕርገ ክህነት ሰጡ!!March 21, 2022ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በሲኤምሲ ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ተገኝተው ለ31 የአብነት ተማሪዎች የዲቁና፣ ለአንድ ዲያቆን የክህነት ማዕርገ ሥልጣን ሰጥተዋል። መጋቢት 09 ቀን 2014 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ መልካም ፈቃድ በመ/ምሕረት በቃሉ ወርቅነህ የሀገረ ስብከቱ የትምህርትና የሥልጠና ዋና ክፍል ኃላፊ አስተባባሪነትና ፈታኝነት ከደብረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220322_000041.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-21 16:35:202023-11-09 10:24:45ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለ32 የአብነት ተማሪዎች የዲቁና እና የቅስና ማዕርገ ክህነት ሰጡ!!
እጅግ ባማረ መልኩ ሁለንተናዊ ዕድሳት የተካሄደለት የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ!!March 21, 2022በአጭር ጊዜ ውስጥ እጅግ ባማረ መልኩ ሁለንተናዊ ዕድሳት የተካሄደለት የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ። ከአንድ ዓመት በፊት ማለትም መጋቢት 11 ቀን 2013 ዓ.ም በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አባታዊ መልካም ፈቃድ ፅላቱን ጊዜያዊ መቃኞ በማስገባት ዕድሳቱ እንዲጀምር መደረጉ የሚታወስ ነው። በ2013 ዓ.ም ወርኃ ሚያዚያ የተጀመረው ሁለንተናዊ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220322_000728.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-21 15:09:282023-11-09 10:24:45እጅግ ባማረ መልኩ ሁለንተናዊ ዕድሳት የተካሄደለት የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ!!
” መጻጒዕ “March 21, 2022አራተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት “መጻጒዕ”ይባላል። ትርጉሙም በደዌ ዳኛ በአልጋ ቁራኛ የተያዘ በሽተኛ ማለት ሲሆን ስያሜውን ያገኘው ከቅዱስ ያሬድ ቢሆንም የዕለቱ ሙሉ ታሪክ የሚገኘው ግን በዮሐንስ ወንጌል ፭፥፩-፳፭ ባለው ክፍል ላይ ነው። በዚህ ዕለት የእግዚአብሔር አምላካችን ፈዋሽነትና አዳኝነት እንዲሁም ታዳጊነትና የወደቁትን የማይረሳ እውነተኛ መድኃኒት መሆኑ የሚዘከርበትና ምሥጋና የሚቀርብበት ነው። ዘማሪው ቅዱስ ዳዊትም “እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220322_000309.jpg 800 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-21 15:04:342023-11-09 10:24:45 ” መጻጒዕ “
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ተፈጸመ !!!!March 13, 2022ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዐሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እና ብፁዓን አበው ክብርት ፕረዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እንዲሁም ከፍተኛ የመንግስት ባለ ስልጣናት ብዙ የአሃት አብያተክርስቲያናት ሊቃ ጳጳሳት የቤተ ክርስቲያን መምህራን እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ስለቅዱስነታቸው የረጅም ጊዜ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220313_192610.jpg 324 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-13 10:27:472023-11-09 10:24:45የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ተፈጸመ !!!!
“ምኩራብ”March 13, 2022“እስመ ቅንዓተ ቤትከ በልዓኒ፤ የቤትህ ቅንዓት በላኝ።” (መዝ. 68፥9፤ ዮሐ. 2፥17) የዐቢይ ፆም ሦስተኛው ሰንበት (እሑድ) ምኩራብ ይባላል፦ ስያሜውን ያገኘው ጌታችን በአይሁድ ቤተ-መቅደስ ተገኝቶ ቤተ-መቅደስ ንጹህ የእግዚአብሔር ቤት፣ የጸሎት ቤት፣ ሃይማኖትና ጽድቅ የሚነገርበት የተቀደሰ/የተለየ ቦታ መሆኑን ያረጋገጠበት ስለሆነ ነው። ሊቁም “ቦአ ኢየሱስ ምኩራቦሙ ለአይሁድ ወመሐረ ቃለ ሃይማኖት” በማለት ጌታችን ወደ ቤተመቅደሱ የገባ ክህደትና ዓለማዊነትን አስወግዶ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220313_144320.jpg 800 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-13 05:45:402023-11-09 10:24:45“ምኩራብ”
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዓት በመስቀል አደባባይ ተካሄደ።March 12, 2022የቅዱስነታቸው አስከሬን ከሃሌ ሉያ ሆስፒታል በክብር ታጅቦ መስቀል አደባባይ ከደረሰ በኋላ የሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት መርሐ ግብሩን በጸሎት አስጀምረዋል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ 9 ዓመት በጵጵስና፤ 34 ዓመት ደግሞ በፓትርያርክነት እንዳገለገሉ ተጠቅሷል። የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በመርሐ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220312_202006.jpg 324 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-12 11:20:502023-11-09 10:24:45ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዓት በመስቀል አደባባይ ተካሄደ።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል!!!March 11, 2022በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የክፍለ ከተማው አስተዳዳሪዎች፣ ሰባክያነ ወንጌልና የሰንበት ት/ቤት ተወካዮች ስብከተ ወንጌልን አስመልክቶ እየተሰጠ ያለውን ሥልጠና እየተከታተሉ ይገኛሉ። ሰልጣኞቹ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስን ጨምሮ ክቡር ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይማኖት ወልዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220312_015935.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-11 17:03:542023-11-09 10:24:45በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል!!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የደብረ እንቁ ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የልማት ሥራዎችን ጎበኙ!!!March 6, 2022ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ዕንቁ ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን እየተሰራ ያለውን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን እና 64 ሜትር የሚረዝመውን የመስቀል ፕሮጀክት ግንባታን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ለብፁዕነታቸው ከሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ እና ከአካባቢው ምዕመናን ስለገጠማቸው አጠቃላይ ተግዳሮት አስረድተዋል። ብፁዕነታቸው በበኩላቸው ወቅቱ ዓብይ ጾም በመሆኑ ምዕመናን ጾሙን በተረጋጋ መንፈስ መጾም እንዳለባቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220306_210321.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-06 12:05:352023-11-09 10:24:45ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የደብረ እንቁ ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የልማት ሥራዎችን ጎበኙ!!!
ቅድስት ( የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት )March 6, 2022ትርጉም የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት ቅድስት ይባላል፤ ትርጓሜውም የተቀደሰች የተለየች ማለት ነው። ስያሜውም የተገኘው ከቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ በዚህ ሳምንት በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ስለ ቅድስና በሰፊው ትምህርት ይሰጣል፡፡ ሥርዓተ ቅዳሴው በሚካሄድበት ጊዜም የሚሰበከው ምስባክ፣ የሚነበቡ መልዕክታት፣ የሐዋርያት ሥራና ወንጌል ስለ ቅድስና የሚያስተምሩና የሚሰብኩ ናቸው፡፡ ጠቅለል ባለ መልኩ በዚህ ሳምንት፦ ስለ እግዚአብሔር የባሕርይ ቅድስና፣ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20220306_145650.jpg 800 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-03-06 06:00:082023-11-09 10:24:45ቅድስት ( የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት )
በፉሪ ጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ቤተ ክርስቲያን ለሚያገለግሉ ማኅበረ ካህናት ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል!!
በጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ቤተክርስቲያን ለሚያገለግሉ ማኅበረ ካህናት ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል። የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ዘማርያም ሙጬ ስብከተ ወንጌልን ለማስፋፋት ሥልጠና የራሱ የሆነ ጉልህ ሚና እንዳለው ጠቅሰዋል። አያይዘውም የዚህ ሥልጠና ዋና ዓላማ የደብሩ ካህናትን በሥልጠና ብቁ በማድረግ የወንጌል አገልግሎትን በሰፊው ለምእመናን በማድረስ ለመንግሥቱ ማዘጋጀት እንደሆነ ገልጸዋል። የን/ስ/ላ/ክ/ ከተማ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል ኃላፊ በኩረ ትጉኃን ደመላሽ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለ32 የአብነት ተማሪዎች የዲቁና እና የቅስና ማዕርገ ክህነት ሰጡ!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በሲኤምሲ ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ተገኝተው ለ31 የአብነት ተማሪዎች የዲቁና፣ ለአንድ ዲያቆን የክህነት ማዕርገ ሥልጣን ሰጥተዋል። መጋቢት 09 ቀን 2014 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ መልካም ፈቃድ በመ/ምሕረት በቃሉ ወርቅነህ የሀገረ ስብከቱ የትምህርትና የሥልጠና ዋና ክፍል ኃላፊ አስተባባሪነትና ፈታኝነት ከደብረ […]
እጅግ ባማረ መልኩ ሁለንተናዊ ዕድሳት የተካሄደለት የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ!!
በአጭር ጊዜ ውስጥ እጅግ ባማረ መልኩ ሁለንተናዊ ዕድሳት የተካሄደለት የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ። ከአንድ ዓመት በፊት ማለትም መጋቢት 11 ቀን 2013 ዓ.ም በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አባታዊ መልካም ፈቃድ ፅላቱን ጊዜያዊ መቃኞ በማስገባት ዕድሳቱ እንዲጀምር መደረጉ የሚታወስ ነው። በ2013 ዓ.ም ወርኃ ሚያዚያ የተጀመረው ሁለንተናዊ […]
” መጻጒዕ “
አራተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት “መጻጒዕ”ይባላል። ትርጉሙም በደዌ ዳኛ በአልጋ ቁራኛ የተያዘ በሽተኛ ማለት ሲሆን ስያሜውን ያገኘው ከቅዱስ ያሬድ ቢሆንም የዕለቱ ሙሉ ታሪክ የሚገኘው ግን በዮሐንስ ወንጌል ፭፥፩-፳፭ ባለው ክፍል ላይ ነው። በዚህ ዕለት የእግዚአብሔር አምላካችን ፈዋሽነትና አዳኝነት እንዲሁም ታዳጊነትና የወደቁትን የማይረሳ እውነተኛ መድኃኒት መሆኑ የሚዘከርበትና ምሥጋና የሚቀርብበት ነው። ዘማሪው ቅዱስ ዳዊትም “እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ተፈጸመ !!!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዐሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እና ብፁዓን አበው ክብርት ፕረዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እንዲሁም ከፍተኛ የመንግስት ባለ ስልጣናት ብዙ የአሃት አብያተክርስቲያናት ሊቃ ጳጳሳት የቤተ ክርስቲያን መምህራን እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ስለቅዱስነታቸው የረጅም ጊዜ […]
“ምኩራብ”
“እስመ ቅንዓተ ቤትከ በልዓኒ፤ የቤትህ ቅንዓት በላኝ።” (መዝ. 68፥9፤ ዮሐ. 2፥17) የዐቢይ ፆም ሦስተኛው ሰንበት (እሑድ) ምኩራብ ይባላል፦ ስያሜውን ያገኘው ጌታችን በአይሁድ ቤተ-መቅደስ ተገኝቶ ቤተ-መቅደስ ንጹህ የእግዚአብሔር ቤት፣ የጸሎት ቤት፣ ሃይማኖትና ጽድቅ የሚነገርበት የተቀደሰ/የተለየ ቦታ መሆኑን ያረጋገጠበት ስለሆነ ነው። ሊቁም “ቦአ ኢየሱስ ምኩራቦሙ ለአይሁድ ወመሐረ ቃለ ሃይማኖት” በማለት ጌታችን ወደ ቤተመቅደሱ የገባ ክህደትና ዓለማዊነትን አስወግዶ […]
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዓት በመስቀል አደባባይ ተካሄደ።
የቅዱስነታቸው አስከሬን ከሃሌ ሉያ ሆስፒታል በክብር ታጅቦ መስቀል አደባባይ ከደረሰ በኋላ የሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት መርሐ ግብሩን በጸሎት አስጀምረዋል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ 9 ዓመት በጵጵስና፤ 34 ዓመት ደግሞ በፓትርያርክነት እንዳገለገሉ ተጠቅሷል። የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በመርሐ […]
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል!!!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የክፍለ ከተማው አስተዳዳሪዎች፣ ሰባክያነ ወንጌልና የሰንበት ት/ቤት ተወካዮች ስብከተ ወንጌልን አስመልክቶ እየተሰጠ ያለውን ሥልጠና እየተከታተሉ ይገኛሉ። ሰልጣኞቹ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስን ጨምሮ ክቡር ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይማኖት ወልዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የደብረ እንቁ ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የልማት ሥራዎችን ጎበኙ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ዕንቁ ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን እየተሰራ ያለውን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን እና 64 ሜትር የሚረዝመውን የመስቀል ፕሮጀክት ግንባታን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ለብፁዕነታቸው ከሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ እና ከአካባቢው ምዕመናን ስለገጠማቸው አጠቃላይ ተግዳሮት አስረድተዋል። ብፁዕነታቸው በበኩላቸው ወቅቱ ዓብይ ጾም በመሆኑ ምዕመናን ጾሙን በተረጋጋ መንፈስ መጾም እንዳለባቸው […]
ቅድስት ( የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት )
ትርጉም የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት ቅድስት ይባላል፤ ትርጓሜውም የተቀደሰች የተለየች ማለት ነው። ስያሜውም የተገኘው ከቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ በዚህ ሳምንት በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ስለ ቅድስና በሰፊው ትምህርት ይሰጣል፡፡ ሥርዓተ ቅዳሴው በሚካሄድበት ጊዜም የሚሰበከው ምስባክ፣ የሚነበቡ መልዕክታት፣ የሐዋርያት ሥራና ወንጌል ስለ ቅድስና የሚያስተምሩና የሚሰብኩ ናቸው፡፡ ጠቅለል ባለ መልኩ በዚህ ሳምንት፦ ስለ እግዚአብሔር የባሕርይ ቅድስና፣ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር […]