• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

d00200

የረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ መዘክርና ሁለገብ አዳራሽ ተመረቀ

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለምና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ከአስር አመታት በላይ የግንባታ ሥራው የቆየውን ሁለገብ አዳራሽና ቤተ መዘክር ብፁዕ አቡነ ሰላማ የምሥራቅ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጰጳስ፣ክቡር ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን፣የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች እና በርካታ ምእመናን በተገኙበት እሁድ ጥር 3 ቀን 2007 ዓ.ም ተመርቋል፡፡የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ ለምረቃ የበቃው ሕንጻ ባለ […]

d4286

የብፁዕ አቡነ አረጋዊ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ

የብፁዕ አቡነ አረጋዊ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የበላይ ሓላፊ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ጥር 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲያገለግሉበት በነበረው በዚሁ ታላቅ ካቴድራል ቅዱስ ፓትርያርኩ፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመምሪያ ሓላፊዎች፤ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ምእመናን በተገኙበት ተፈጸሟል፡፡ከጸሎተ ፍትሐቱ በኋላ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ […]

640

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመልካም አስተዳደር ላይ የሥራ መመሪያ ተሰጠ

ታህሳስ 27 ቀን 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር ሊቀ […]

x 004

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2007 ዓ.ም. የልደት በዓልን አስመልከቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት ዘእምኀበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓለ ልደት ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ  ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት ፡፡ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! –    በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤–    ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤–    የሀገራችንን ዳር ድንበር […]

0202

በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች.አይቪና ኤድስ መከላከያና መቆጣጣሪያ ፕሮጀክት ከተለያዩ አድባራት ጋር በመተባበር ወንጌል ለልማት በሚል ርዕስ ለካህናትና ለምዕመናን ስልጠና እየተሰጠ ነው

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን እና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ሲንቀሳቀስ የቆየው የወንጌል ለልማት ፕሮጀክት በኤች . አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር፣ በጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ዙሪያ ከብርጭቆ ማርያምና ከቃሊቲ መካነ ሕይወት ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር ለስምንት ቀናት የቆየ የወንጌል ትምህርት መርሐ ግብር ያካሄደ ሲሆን በተጨማሪም ከአድባራትና ገዳማት ለተውጣጡ አጠቃላይ ቁጥራቸው […]

0219

ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ  የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀጳጳስ ሆነው በመመደባቸው ማክሰኞ  ህዳር ዘጠኝ  ቀን 2007 ዓ/ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ  ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሥ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና የክፍላተ ከተሞች ቤተክህነት የሥራ ኃላፊዎችና […]

0139

የ2007ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ባለ8 ነጥብ መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

ጥቅምት 26 ቀን 2007 ዓ.ም. በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ፤ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 164 በተደነገገው መሠረት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የዘንድሮውን መደበኛ ስብሰባ ከጥቅምት 12 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ […]

0908

የ2007 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ

በየአመቱ ከጥቅምተ 12 ቀን ጀምሮ የሚካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ በዞንደሮው 2007 ዓ.ም ጥቅምት 11ቀን 2007ዓ.ም. ከቀኑ ዐሥር ሰዓት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በጸሎተ ምኅላ የተጀመረ ሲሆን በማግስቱ ከጥቅምተ 12 ቀን 2007 ዓ.ም ምልዓተ ጉባኤው ተጀምሯል፡፡በዚሁ የመክፍቻ መርሃ ግብር ላይ  ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ […]

200701

የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት 33ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 21 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

ዝርዝር የቋም መግለጫው ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል ፫፡የአቋም መግለጫና የውሳኔ አሳብብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ፣ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም፣ ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ካስተላለፉት መልእክትና አባታዊ መመሪያ፣ በመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክ/ ጽ/ቤትና በአህጉረ ስብከት ከከቀረቡ የሥራ አፈጻጸም ዘገባዎች እና ጉባኤው ካደረጋቸው ግምገማዎችና ውይይቶች) በመነሣት ጉባኤው የሚከተለውን የአቋም መግለጫና የውሳኔ አሳብ አውጥቷል፡፡ ፫.፩.የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክና የብፁዓን […]

0097

የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የልማት እድገት አስመዘገበ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያያን የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የልማት እድገት ማስመዝገቡ ጥቅምት 7/2007 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ በተካሄደው 32ኛው የሰበካ መንፈሳዊ መደበኛ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ የቀረበው ጠቅላላ የሥራ ዝረዝር ሪፖርት ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡“እስመ አነ አእመርኩ ከመ ዓቢይ እግዚአብሔር፡፡ ወአምላክነሂ እምኩሉ አማልክት ኩሎ ዘፈቀደ ገብረ እግዚአብሔር” መዝ. ፻፴፬ ÷ ፭ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት