የረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ መዘክርና ሁለገብ አዳራሽ ተመረቀJanuary 15, 2015በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለምና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ከአስር አመታት በላይ የግንባታ ሥራው የቆየውን ሁለገብ አዳራሽና ቤተ መዘክር ብፁዕ አቡነ ሰላማ የምሥራቅ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጰጳስ፣ክቡር ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን፣የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች እና በርካታ ምእመናን በተገኙበት እሁድ ጥር 3 ቀን 2007 ዓ.ም ተመርቋል፡፡የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ ለምረቃ የበቃው ሕንጻ ባለ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d00200.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-01-15 05:23:272023-11-09 10:25:36የረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ መዘክርና ሁለገብ አዳራሽ ተመረቀ
የብፁዕ አቡነ አረጋዊ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመJanuary 9, 2015የብፁዕ አቡነ አረጋዊ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የበላይ ሓላፊ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ጥር 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲያገለግሉበት በነበረው በዚሁ ታላቅ ካቴድራል ቅዱስ ፓትርያርኩ፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመምሪያ ሓላፊዎች፤ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ምእመናን በተገኙበት ተፈጸሟል፡፡ከጸሎተ ፍትሐቱ በኋላ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d4286.jpg 346 461 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-01-09 16:17:462023-11-09 10:25:36የብፁዕ አቡነ አረጋዊ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመልካም አስተዳደር ላይ የሥራ መመሪያ ተሰጠJanuary 6, 2015ታህሳስ 27 ቀን 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር ሊቀ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/640.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-01-06 08:23:312023-11-09 10:25:36በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመልካም አስተዳደር ላይ የሥራ መመሪያ ተሰጠ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2007 ዓ.ም. የልደት በዓልን አስመልከቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉJanuary 6, 2015ቃለ በረከት ዘእምኀበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓለ ልደት ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት ፡፡ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! – በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤– ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤– የሀገራችንን ዳር ድንበር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/x-004.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-01-06 08:16:322023-11-09 10:25:36ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2007 ዓ.ም. የልደት በዓልን አስመልከቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች.አይቪና ኤድስ መከላከያና መቆጣጣሪያ ፕሮጀክት ከተለያዩ አድባራት ጋር በመተባበር ወንጌል ለልማት በሚል ርዕስ ለካህናትና ለምዕመናን ስልጠና እየተሰጠ ነውJanuary 1, 2015በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን እና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ሲንቀሳቀስ የቆየው የወንጌል ለልማት ፕሮጀክት በኤች . አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር፣ በጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ዙሪያ ከብርጭቆ ማርያምና ከቃሊቲ መካነ ሕይወት ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር ለስምንት ቀናት የቆየ የወንጌል ትምህርት መርሐ ግብር ያካሄደ ሲሆን በተጨማሪም ከአድባራትና ገዳማት ለተውጣጡ አጠቃላይ ቁጥራቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0202.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-01-01 09:32:582023-11-09 10:25:36በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች.አይቪና ኤድስ መከላከያና መቆጣጣሪያ ፕሮጀክት ከተለያዩ አድባራት ጋር በመተባበር ወንጌል ለልማት በሚል ርዕስ ለካህናትና ለምዕመናን ስልጠና እየተሰጠ ነው
ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸውNovember 19, 2014ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀጳጳስ ሆነው በመመደባቸው ማክሰኞ ህዳር ዘጠኝ ቀን 2007 ዓ/ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሥ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና የክፍላተ ከተሞች ቤተክህነት የሥራ ኃላፊዎችና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0219.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-11-19 09:11:562023-11-09 10:25:36ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
የ2007ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ባለ8 ነጥብ መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀNovember 5, 2014ጥቅምት 26 ቀን 2007 ዓ.ም. በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ፤ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 164 በተደነገገው መሠረት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የዘንድሮውን መደበኛ ስብሰባ ከጥቅምት 12 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0139.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-11-05 14:52:122023-11-09 10:25:36የ2007ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ባለ8 ነጥብ መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ
የ2007 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረOctober 22, 2014በየአመቱ ከጥቅምተ 12 ቀን ጀምሮ የሚካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ በዞንደሮው 2007 ዓ.ም ጥቅምት 11ቀን 2007ዓ.ም. ከቀኑ ዐሥር ሰዓት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በጸሎተ ምኅላ የተጀመረ ሲሆን በማግስቱ ከጥቅምተ 12 ቀን 2007 ዓ.ም ምልዓተ ጉባኤው ተጀምሯል፡፡በዚሁ የመክፍቻ መርሃ ግብር ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0908.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-10-22 09:31:422023-11-09 10:25:36የ2007 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት 33ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 21 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀOctober 22, 2014ዝርዝር የቋም መግለጫው ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል ፫፡የአቋም መግለጫና የውሳኔ አሳብብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ፣ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም፣ ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ካስተላለፉት መልእክትና አባታዊ መመሪያ፣ በመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክ/ ጽ/ቤትና በአህጉረ ስብከት ከከቀረቡ የሥራ አፈጻጸም ዘገባዎች እና ጉባኤው ካደረጋቸው ግምገማዎችና ውይይቶች) በመነሣት ጉባኤው የሚከተለውን የአቋም መግለጫና የውሳኔ አሳብ አውጥቷል፡፡ ፫.፩.የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክና የብፁዓን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/200701.jpg 231 308 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-10-22 09:25:432023-11-09 10:25:36የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት 33ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 21 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ
የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የልማት እድገት አስመዘገበOctober 18, 2014በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያያን የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የልማት እድገት ማስመዝገቡ ጥቅምት 7/2007 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ በተካሄደው 32ኛው የሰበካ መንፈሳዊ መደበኛ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ የቀረበው ጠቅላላ የሥራ ዝረዝር ሪፖርት ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡“እስመ አነ አእመርኩ ከመ ዓቢይ እግዚአብሔር፡፡ ወአምላክነሂ እምኩሉ አማልክት ኩሎ ዘፈቀደ ገብረ እግዚአብሔር” መዝ. ፻፴፬ ÷ ፭ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0097.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-10-18 06:26:482023-11-09 10:25:36የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የልማት እድገት አስመዘገበ
የረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ መዘክርና ሁለገብ አዳራሽ ተመረቀ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለምና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ከአስር አመታት በላይ የግንባታ ሥራው የቆየውን ሁለገብ አዳራሽና ቤተ መዘክር ብፁዕ አቡነ ሰላማ የምሥራቅ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጰጳስ፣ክቡር ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን፣የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች እና በርካታ ምእመናን በተገኙበት እሁድ ጥር 3 ቀን 2007 ዓ.ም ተመርቋል፡፡የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ ለምረቃ የበቃው ሕንጻ ባለ […]
የብፁዕ አቡነ አረጋዊ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ
የብፁዕ አቡነ አረጋዊ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የበላይ ሓላፊ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ጥር 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲያገለግሉበት በነበረው በዚሁ ታላቅ ካቴድራል ቅዱስ ፓትርያርኩ፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመምሪያ ሓላፊዎች፤ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ምእመናን በተገኙበት ተፈጸሟል፡፡ከጸሎተ ፍትሐቱ በኋላ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመልካም አስተዳደር ላይ የሥራ መመሪያ ተሰጠ
ታህሳስ 27 ቀን 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር ሊቀ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2007 ዓ.ም. የልደት በዓልን አስመልከቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘእምኀበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓለ ልደት ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት ፡፡ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! – በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤– ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤– የሀገራችንን ዳር ድንበር […]
በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች.አይቪና ኤድስ መከላከያና መቆጣጣሪያ ፕሮጀክት ከተለያዩ አድባራት ጋር በመተባበር ወንጌል ለልማት በሚል ርዕስ ለካህናትና ለምዕመናን ስልጠና እየተሰጠ ነው
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን እና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ሲንቀሳቀስ የቆየው የወንጌል ለልማት ፕሮጀክት በኤች . አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር፣ በጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ዙሪያ ከብርጭቆ ማርያምና ከቃሊቲ መካነ ሕይወት ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር ለስምንት ቀናት የቆየ የወንጌል ትምህርት መርሐ ግብር ያካሄደ ሲሆን በተጨማሪም ከአድባራትና ገዳማት ለተውጣጡ አጠቃላይ ቁጥራቸው […]
ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀጳጳስ ሆነው በመመደባቸው ማክሰኞ ህዳር ዘጠኝ ቀን 2007 ዓ/ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሥ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና የክፍላተ ከተሞች ቤተክህነት የሥራ ኃላፊዎችና […]
የ2007ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ባለ8 ነጥብ መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ
ጥቅምት 26 ቀን 2007 ዓ.ም. በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ፤ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 164 በተደነገገው መሠረት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የዘንድሮውን መደበኛ ስብሰባ ከጥቅምት 12 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ […]
የ2007 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
በየአመቱ ከጥቅምተ 12 ቀን ጀምሮ የሚካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ በዞንደሮው 2007 ዓ.ም ጥቅምት 11ቀን 2007ዓ.ም. ከቀኑ ዐሥር ሰዓት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በጸሎተ ምኅላ የተጀመረ ሲሆን በማግስቱ ከጥቅምተ 12 ቀን 2007 ዓ.ም ምልዓተ ጉባኤው ተጀምሯል፡፡በዚሁ የመክፍቻ መርሃ ግብር ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ […]
የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት 33ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 21 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ
ዝርዝር የቋም መግለጫው ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል ፫፡የአቋም መግለጫና የውሳኔ አሳብብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ፣ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም፣ ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ካስተላለፉት መልእክትና አባታዊ መመሪያ፣ በመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክ/ ጽ/ቤትና በአህጉረ ስብከት ከከቀረቡ የሥራ አፈጻጸም ዘገባዎች እና ጉባኤው ካደረጋቸው ግምገማዎችና ውይይቶች) በመነሣት ጉባኤው የሚከተለውን የአቋም መግለጫና የውሳኔ አሳብ አውጥቷል፡፡ ፫.፩.የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክና የብፁዓን […]
የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የልማት እድገት አስመዘገበ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያያን የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የልማት እድገት ማስመዝገቡ ጥቅምት 7/2007 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ በተካሄደው 32ኛው የሰበካ መንፈሳዊ መደበኛ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ የቀረበው ጠቅላላ የሥራ ዝረዝር ሪፖርት ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡“እስመ አነ አእመርኩ ከመ ዓቢይ እግዚአብሔር፡፡ ወአምላክነሂ እምኩሉ አማልክት ኩሎ ዘፈቀደ ገብረ እግዚአብሔር” መዝ. ፻፴፬ ÷ ፭ […]