የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሠራተኞችና በሥራቸው የሚገኙት የገዳማትና አድባራት ሠራተኞች ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፖትርያርክ ጋር የትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደMarch 13, 2013 በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ የካቲት 29 ቀን 2005 ዓ.ም በጠቅላይ በተ ክህነት መሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው በዚሁ የትውውቅ መርሃ ግብር ላይ ብፁአን አባቶች ሊቃነ ጳጳሳት፤የ4ቱም አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሥራ አስከያጆችና ሠራተኞች፤የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፤የሰበካ ጉባኤ ም/ሊቃነ መናብርት፤ፀሐፊዎች፤ቁጥጥሮች፤ሒሳብ ሹሞች፤ሰባኪያነ ወንጌሎችና የሰንበት ት/ቤት ተወካዮች በትውውቅ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል፡፡ ስብሰባው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፖትርያርክ ርዕሰ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/m.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-03-13 03:42:342023-11-09 10:26:00የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሠራተኞችና በሥራቸው የሚገኙት የገዳማትና አድባራት ሠራተኞች ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፖትርያርክ ጋር የትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደ
የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ.የ6ኛው ፓትርያርክ በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመMarch 3, 2013 በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ብፁእ አቡነ ማትያስ በእስራኤል የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ስድስተኛው የኢትዮጵዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ፓትሪያሪክ በመሆን የካቲት 21/2005 ዓ.ም እንደተመረጡ መዘገባችን የሚታወስ ሲሆን በዚሁ በተካሄደው የድምፅ አሰጣጥ 806 ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን ፥ ከዚህ ውስጥ አቡነ ማትያስ 500 ድምፅ በማግኘት ነበር ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው የተመረጡት፡፡ በዚሁም መሠረት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d.jpg 356 534 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-03-03 15:40:432023-11-09 10:26:00የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ.የ6ኛው ፓትርያርክ በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ
ሰበር ዜናFebruary 28, 2013ብፁዕ አቡነ ማትያስ በኢትየጽያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ስድስተኛው ፓትርያርክ ሆነው ተመረጡ፡፡ ከ806 ድምጽ 500 ውን በማግኘት ፓትርያርክ ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በዚሁም መሠረት:- ብፁዕ አቡነ ማትያስ 500ድምፅ በማግኘት 1ኛ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ 98 ድምፅ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ 98 ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል በ70 ድምፅ ድምፅ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ 39 በዚህም መሠረት ብፁዕ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/b.jpg 373 373 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-02-28 12:42:132023-11-09 10:26:00ሰበር ዜና
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 6ኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫFebruary 25, 2013 በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ በስመ አብ ወወልድ መንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን ከስድስተኛው የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ስድስተኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ ከተቋቋመበት እና ወደ ሥራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እየሰራ ያለውን ስራዎች ለሚዲያ ተቋማት መግለጫ ሲሰጥ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህም ምርጫው በካህናት እና በምዕመናን ዘንድ ግልፅ እንዲሆን ጥረት ተደርጓል፡፡ የካቲት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/z.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-02-25 16:54:592023-11-09 10:26:00ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 6ኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
ራሱን ቅዱስ ሲኖዶስ ብሎ የሚጠራው አካል ያወጣውን የሐሰት መግለጫ በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫFebruary 22, 2013በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! ‹‹ኢያስሕቱክሙ አኃዊነ ፍቅራን፤ የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ›› ያዕ. 1፡16 ስሕተት በባህርዩ ጎጂና በማናቸውም ጊዜ የማይደገፍ ቢሆንም ከሰው ጋር አብሮ የሚኖር በመሆኑ ሰው ከስሕተት ጸድቶ አያውቅም፤ ስሕተትም ከሰው ጠፍቶ አያውቅም፡፡ ቅዱስ መጽሐፍ ለሰው የሚያስተላልፈው ቋሚ ምክር ሰው ስሕተትን እንዳይፈጽም ነው፣ አውቆም ሆነ ሳያውቅ ስሕተት ከፈጸመ ደግሞ በንሥሐ እንዲመለስ ነው፣ ቅዱስ መጽሐፍ ስሕተት እንዳይፈጸም አጥብቆ ከማስተማሩም በተጨማሪ ስሕተትን በንሥሐ ማሰረዝ የሚያስችል ጸጋ አለው፣ ሰዎች በዚህ ጸጋ እየተጠቀሙ ራሳቸውን ያስተካክላሉ እግዚአብሔርንም ያስደስታሉ፡፡ ሰው በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ፍጹም ተወቃሽ የሚሆነው ስሕተትን በመፈጸሙ ብቻ ሳይሆን ስሕተቱን አምኖ በመቀበል በንሥሐ ለመታረም ዝግጁ ባለመሆኑ ነው፡፡ በክርስቶስ ደም የተመሠረተችና በመንፈስ ቅዱስ ጥበቃ የምትጠበቅ ቅድስት ቤተክርስቲያናችን በሃይማኖቷ በትምህርቷና በሥርዓቷ እንከን የለሽ ቤተ ክርስቲያን ለመሆኗ ዓለም የሚመሰክረው ሐቅ ነው፣ ይሁንና በውስጧ የሚገኙ አገልጋዮች ሰው እንደመሆናቸው መጠን አልፎ አልፎ ስሕተት አይፈጽሙም ማለት አይቻልም፡፡ ከዚህ አንጻር ከዛሬ ሃያ ዓመታት በፊት በቤተክርስቲያናችን ከፍተኛ ባለሥልጣን የተፈጸመውን ቀኖናዊ ስሕተት የዚህ ማሳያ አድርጎ መውሰድ ይቻላል፡፡ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን የፈጸሙ አባት፣ በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5፡198 ላይ ‹‹ወአይደልዎ ለኤጲስ ቆጶስ ከመ ያውድቅ ርእሶ እም ሐራተ ንጉሥ ወይሠየም በምንትኒ እምግብራተ ንጉሥ ወለእመ እጥብዐ ውስተ ዝንቱ ይትፈለጥ እመዓርጊሁ እስመ እግዚእነ ይቤ ኢይክል አሐዱ ገብር ከመ ይትቀነይ ለክልኤ አጋእዝት ወእመ አኮሰ ያምዕዖ ለአሐዱ ወያሠምሮ ለካልኡ›» ፓትርያርክ ራሱን ከክርስቶስ አገልጋይነት ሌላ ለንጉሥ ከሚሠሩ ሥራዎች በማናቸውም ስፍራ መሾም አይገባውም፤ በዚህ ቢገኝ ከሹመቱ ይሻር፣ ጌታችን ‹‹አንድ አገልጋይ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይቻለውም፣ አለዚያ ግን አንዱን ያሳዝናል፣ ሌላውንም ደስ ያሰኛል ብሎአልና»፡፡ (ማቴ 6፡24) ተብሎ በቅዱስ ወንጌልና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን የተከለከለውን የዚህን ዓለም ሹመት ከመንፈሳዊው ሹመት ጋር በማዳበል እየሠሩ የጣሱት ቀኖና ሳያንስ ‹‹ወለእመ ተራድኦ በመኳንንተ ዝንቱ ዓለም ወተሠይመ ለቤተ ክርስቲያን እመኀቤሆሙ ይትመተር ወይሰደድ ውእቱኒ ወኩሎሙ እለ ተሳተፍዎ፣ ማለትም የቤተ ክርስቲያን መሪ በዚህ ዓለም ገዥዎች ጉልበት ለቤተክርስቲያን ቢሾም ይሻር እርሱና ግብረ አበሮቹ ሁሉ ይለዩ›› ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5፡175 የሚለውን ሌላ ቀኖና በድጋሚ በመጣስ የገዥዎችን ኃይል ተጠቅመው ሲኖዶሱን ተጭነውና መንፈስ ቅዱስን ተጋፍተው የፓትርያርክነቱን ሥልጣን ጨበጡ፡፡ በይቀጥላልም ለእግዚአብሔርና ለእውነት ከመታዘዝ ይልቅ ላስመረጣቸውና ለቆሙለት ምድራዊ ባለሥልጣን በማድላት፣ የተዛባ አሠራርን በመከተል፣ እውነትነት የሌለው መልእክትን በማስተላለፍ፣ ቤተ ክርስቲያንን ለነቀፋ ዳረጉ፣ ሕዝቡንም ቅር አሰኙ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ላይ የተፈጸሙ እነኚህ ስሕተቶች በቀኖናው ላይ በግልጽ እንደተደነገገው ከሥልጣን የሚያሽሩ ናቸው፡፡ በዚህ ሁሉ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-02-22 04:37:162023-11-09 10:26:00ራሱን ቅዱስ ሲኖዶስ ብሎ የሚጠራው አካል ያወጣውን የሐሰት መግለጫ በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን 6ኛውን የፓትሪያርክ ምርጫ የካቲት 21/2005 ዓ.ም እንደምታካሂድ አስታወቀች፡፡February 7, 2013 በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ስድስተኛውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ለማስመረጥ የተቋቋመው አስመራጭ ኮሚቴ ከምርጫው ሂደት ጋርና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ በተመለከተ ዛሬ ጥር 30 ቀን 2005 ዓ.ም ለጋዜጠኞች ወቅታዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በዚሁም መሠረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን 6ኛ የፓትሪያሪክ ምርጫ ለማካሄድ ቅዱስ ሲኖዶስ በወሰነው መሠረት ከሊቃነ ዻዻሳት ፣ከጠቅላይ ቤተክህነት ሰራተኞች ከአድባራትና ገዳማት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/7.jpg 389 519 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-02-07 20:15:592023-11-09 10:26:00የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን 6ኛውን የፓትሪያርክ ምርጫ የካቲት 21/2005 ዓ.ም እንደምታካሂድ አስታወቀች፡፡
በምዕራብ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአጉስታ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደረሰJanuary 23, 2013 በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ማክሰኞ ጥር 14/05/05 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 7.30 ሰዓት ሲሆን መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት የእሳት ቃጠሎ ተነስቶ ቤተ ክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ሊደርስ እንደቻለ ለማወቅ ተችሏል፡፡በዚሁ የእሳት ቃጠሎ እጅግ በጣም የሚያስደንቅ እና የሚያስገርም ተአምር ታይቷል፤4ቱም ፅላቶች ከነመጎናፀፊያቸው አንድም የእሳት አደጋ ሳይነካቸው ሊትርፉ እንደቻሉ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የፅላቶቹም ስም ፡- 1. […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-01-23 15:41:132023-11-09 10:26:00በምዕራብ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአጉስታ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደረሰ
የ2005ዓ.ም የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከበረJanuary 19, 2013እንኳን ለጌታችን ለአምላካችን ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥመቀት በሰላም በጤና በሕይወት አደረሳችሁ፡፡ በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ በየዓመቱ ጥር 10 እና 11 የሚከበረው የጌታችን የአምላካችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥመቀት በገነተ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን መሪነት ከ13 ታቦታት በላይ በሚያድሩበት በጃን ሜዳ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዐቃቤ መንበረ ፓትርያርክና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/6.jpg 279 210 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-01-19 14:15:262023-11-09 10:26:00የ2005ዓ.ም የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከበረ
ዓመታዊው የዓጋዓዝተ ዓለም ሥላሴ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረJanuary 17, 2013 እንኳን ለአብርሃሙ ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም በጤና በሕይወት አደረሳችሁ፡፡ በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ‹‹እመ እግዚአብሔር ኢሐነፀ ቤተ ከንቶ ይፃምው እለ የሃንፁ›› ‹‹እግዚአብሔር ቤትን ካልሠራ ግንበኞቹ በከንቱ ይደክማሉ›› መዝ 126፡1 ይህን የታላቁን ነቢይ ቃል ለመነሻነት የተመረጠው ዛሬ በቤተ ክርስቲያናችን የሚከበረው የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ በዓለ ንግሥን ምክንያት ለመግለፅ ነው፡፡ ታላቁ ነቢይ ቅዱስ ዳዊት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/5.3.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-01-17 06:55:212023-11-09 10:26:00ዓመታዊው የዓጋዓዝተ ዓለም ሥላሴ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
የምዕራብ፤የምስራቅና የደቡብ አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስለጥምቀት በዓል አከባበርና አጠቃላይ ስለስራ ሁኔታ ከአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ሠራተኞች ጋር የውይይት መርሃ ግብር ተካሄደJanuary 17, 2013 በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ክቡር መልአከ ጽዮን አባ ኅሩይ ወንድይፍራው ስብሰባውን ሲመሩ ቀደም ሲል የሰሜን አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በታኅሣሥ 26/05 ዓ.ም በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት መሰብሰቢያ አዳራሽ ስብሰባ መካሄዱንና ወሳኝና ወቅታዊ የሆኑ መመሪዎች እንደተላለፉ በወቅቱ በድህረ ገፃችን ላይ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ከሰሜን አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀጥሎ ጥር 4/05/05 ዓ.ም ሰብሰባ ያካሄደው የምዕራብ አዲስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/5.1.jpg 3456 4608 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-01-17 06:02:512023-11-09 10:26:00የምዕራብ፤የምስራቅና የደቡብ አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስለጥምቀት በዓል አከባበርና አጠቃላይ ስለስራ ሁኔታ ከአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ሠራተኞች ጋር የውይይት መርሃ ግብር ተካሄደ
የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሠራተኞችና በሥራቸው የሚገኙት የገዳማትና አድባራት ሠራተኞች ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፖትርያርክ ጋር የትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደ
በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ የካቲት 29 ቀን 2005 ዓ.ም በጠቅላይ በተ ክህነት መሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው በዚሁ የትውውቅ መርሃ ግብር ላይ ብፁአን አባቶች ሊቃነ ጳጳሳት፤የ4ቱም አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሥራ አስከያጆችና ሠራተኞች፤የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፤የሰበካ ጉባኤ ም/ሊቃነ መናብርት፤ፀሐፊዎች፤ቁጥጥሮች፤ሒሳብ ሹሞች፤ሰባኪያነ ወንጌሎችና የሰንበት ት/ቤት ተወካዮች በትውውቅ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል፡፡ ስብሰባው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፖትርያርክ ርዕሰ […]
የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ.የ6ኛው ፓትርያርክ በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ
በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ብፁእ አቡነ ማትያስ በእስራኤል የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ስድስተኛው የኢትዮጵዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ፓትሪያሪክ በመሆን የካቲት 21/2005 ዓ.ም እንደተመረጡ መዘገባችን የሚታወስ ሲሆን በዚሁ በተካሄደው የድምፅ አሰጣጥ 806 ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን ፥ ከዚህ ውስጥ አቡነ ማትያስ 500 ድምፅ በማግኘት ነበር ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው የተመረጡት፡፡ በዚሁም መሠረት […]
ሰበር ዜና
ብፁዕ አቡነ ማትያስ በኢትየጽያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ስድስተኛው ፓትርያርክ ሆነው ተመረጡ፡፡ ከ806 ድምጽ 500 ውን በማግኘት ፓትርያርክ ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በዚሁም መሠረት:- ብፁዕ አቡነ ማትያስ 500ድምፅ በማግኘት 1ኛ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ 98 ድምፅ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ 98 ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል በ70 ድምፅ ድምፅ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ 39 በዚህም መሠረት ብፁዕ […]
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 6ኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ በስመ አብ ወወልድ መንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን ከስድስተኛው የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ስድስተኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ ከተቋቋመበት እና ወደ ሥራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እየሰራ ያለውን ስራዎች ለሚዲያ ተቋማት መግለጫ ሲሰጥ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህም ምርጫው በካህናት እና በምዕመናን ዘንድ ግልፅ እንዲሆን ጥረት ተደርጓል፡፡ የካቲት […]
ራሱን ቅዱስ ሲኖዶስ ብሎ የሚጠራው አካል ያወጣውን የሐሰት መግለጫ በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!
‹‹ኢያስሕቱክሙ አኃዊነ ፍቅራን፤ የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ›› ያዕ. 1፡16
ስሕተት በባህርዩ ጎጂና በማናቸውም ጊዜ የማይደገፍ ቢሆንም ከሰው ጋር አብሮ የሚኖር በመሆኑ ሰው ከስሕተት ጸድቶ አያውቅም፤ ስሕተትም ከሰው ጠፍቶ አያውቅም፡፡
ቅዱስ መጽሐፍ ለሰው የሚያስተላልፈው ቋሚ ምክር ሰው ስሕተትን እንዳይፈጽም ነው፣ አውቆም ሆነ ሳያውቅ ስሕተት ከፈጸመ ደግሞ በንሥሐ እንዲመለስ ነው፣ ቅዱስ መጽሐፍ ስሕተት እንዳይፈጸም አጥብቆ ከማስተማሩም በተጨማሪ ስሕተትን በንሥሐ ማሰረዝ የሚያስችል ጸጋ አለው፣ ሰዎች በዚህ ጸጋ እየተጠቀሙ ራሳቸውን ያስተካክላሉ እግዚአብሔርንም ያስደስታሉ፡፡
ሰው በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ፍጹም ተወቃሽ የሚሆነው ስሕተትን በመፈጸሙ ብቻ ሳይሆን ስሕተቱን አምኖ በመቀበል በንሥሐ ለመታረም ዝግጁ ባለመሆኑ ነው፡፡
በክርስቶስ ደም የተመሠረተችና በመንፈስ ቅዱስ ጥበቃ የምትጠበቅ ቅድስት ቤተክርስቲያናችን በሃይማኖቷ በትምህርቷና በሥርዓቷ እንከን የለሽ ቤተ ክርስቲያን ለመሆኗ ዓለም የሚመሰክረው ሐቅ ነው፣ ይሁንና በውስጧ የሚገኙ አገልጋዮች ሰው እንደመሆናቸው መጠን አልፎ አልፎ ስሕተት አይፈጽሙም ማለት አይቻልም፡፡
ከዚህ አንጻር ከዛሬ ሃያ ዓመታት በፊት በቤተክርስቲያናችን ከፍተኛ ባለሥልጣን የተፈጸመውን ቀኖናዊ ስሕተት የዚህ ማሳያ አድርጎ መውሰድ ይቻላል፡፡
ለቤተክርስቲያን አገልግሎት በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን የፈጸሙ አባት፣ በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5፡198 ላይ ‹‹ወአይደልዎ ለኤጲስ ቆጶስ ከመ ያውድቅ ርእሶ እም ሐራተ ንጉሥ ወይሠየም በምንትኒ እምግብራተ ንጉሥ ወለእመ እጥብዐ ውስተ ዝንቱ ይትፈለጥ እመዓርጊሁ እስመ እግዚእነ ይቤ ኢይክል አሐዱ ገብር ከመ ይትቀነይ ለክልኤ አጋእዝት ወእመ አኮሰ ያምዕዖ ለአሐዱ ወያሠምሮ ለካልኡ›» ፓትርያርክ ራሱን ከክርስቶስ አገልጋይነት ሌላ ለንጉሥ ከሚሠሩ ሥራዎች በማናቸውም ስፍራ መሾም አይገባውም፤ በዚህ ቢገኝ ከሹመቱ ይሻር፣ ጌታችን ‹‹አንድ አገልጋይ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይቻለውም፣ አለዚያ ግን አንዱን ያሳዝናል፣ ሌላውንም ደስ ያሰኛል ብሎአልና»፡፡ (ማቴ 6፡24) ተብሎ በቅዱስ ወንጌልና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን የተከለከለውን የዚህን ዓለም ሹመት ከመንፈሳዊው ሹመት ጋር በማዳበል እየሠሩ የጣሱት ቀኖና ሳያንስ ‹‹ወለእመ ተራድኦ በመኳንንተ ዝንቱ ዓለም ወተሠይመ ለቤተ ክርስቲያን እመኀቤሆሙ ይትመተር ወይሰደድ ውእቱኒ ወኩሎሙ እለ ተሳተፍዎ፣ ማለትም የቤተ ክርስቲያን መሪ በዚህ ዓለም ገዥዎች ጉልበት ለቤተክርስቲያን ቢሾም ይሻር እርሱና ግብረ አበሮቹ ሁሉ ይለዩ›› ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5፡175 የሚለውን ሌላ ቀኖና በድጋሚ በመጣስ የገዥዎችን ኃይል ተጠቅመው ሲኖዶሱን ተጭነውና መንፈስ ቅዱስን ተጋፍተው የፓትርያርክነቱን ሥልጣን ጨበጡ፡፡
በይቀጥላልም ለእግዚአብሔርና ለእውነት ከመታዘዝ ይልቅ ላስመረጣቸውና ለቆሙለት ምድራዊ ባለሥልጣን በማድላት፣ የተዛባ አሠራርን በመከተል፣ እውነትነት የሌለው መልእክትን በማስተላለፍ፣ ቤተ ክርስቲያንን ለነቀፋ ዳረጉ፣ ሕዝቡንም ቅር አሰኙ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ላይ የተፈጸሙ እነኚህ ስሕተቶች በቀኖናው ላይ በግልጽ እንደተደነገገው ከሥልጣን የሚያሽሩ ናቸው፡፡ በዚህ ሁሉ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን 6ኛውን የፓትሪያርክ ምርጫ የካቲት 21/2005 ዓ.ም እንደምታካሂድ አስታወቀች፡፡
በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ስድስተኛውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ለማስመረጥ የተቋቋመው አስመራጭ ኮሚቴ ከምርጫው ሂደት ጋርና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ በተመለከተ ዛሬ ጥር 30 ቀን 2005 ዓ.ም ለጋዜጠኞች ወቅታዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በዚሁም መሠረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን 6ኛ የፓትሪያሪክ ምርጫ ለማካሄድ ቅዱስ ሲኖዶስ በወሰነው መሠረት ከሊቃነ ዻዻሳት ፣ከጠቅላይ ቤተክህነት ሰራተኞች ከአድባራትና ገዳማት […]
በምዕራብ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአጉስታ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደረሰ
በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ማክሰኞ ጥር 14/05/05 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 7.30 ሰዓት ሲሆን መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት የእሳት ቃጠሎ ተነስቶ ቤተ ክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ሊደርስ እንደቻለ ለማወቅ ተችሏል፡፡በዚሁ የእሳት ቃጠሎ እጅግ በጣም የሚያስደንቅ እና የሚያስገርም ተአምር ታይቷል፤4ቱም ፅላቶች ከነመጎናፀፊያቸው አንድም የእሳት አደጋ ሳይነካቸው ሊትርፉ እንደቻሉ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የፅላቶቹም ስም ፡- 1. […]
የ2005ዓ.ም የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከበረ
እንኳን ለጌታችን ለአምላካችን ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥመቀት በሰላም በጤና በሕይወት አደረሳችሁ፡፡ በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ በየዓመቱ ጥር 10 እና 11 የሚከበረው የጌታችን የአምላካችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥመቀት በገነተ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን መሪነት ከ13 ታቦታት በላይ በሚያድሩበት በጃን ሜዳ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዐቃቤ መንበረ ፓትርያርክና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ […]
ዓመታዊው የዓጋዓዝተ ዓለም ሥላሴ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
እንኳን ለአብርሃሙ ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም በጤና በሕይወት አደረሳችሁ፡፡ በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ‹‹እመ እግዚአብሔር ኢሐነፀ ቤተ ከንቶ ይፃምው እለ የሃንፁ›› ‹‹እግዚአብሔር ቤትን ካልሠራ ግንበኞቹ በከንቱ ይደክማሉ›› መዝ 126፡1 ይህን የታላቁን ነቢይ ቃል ለመነሻነት የተመረጠው ዛሬ በቤተ ክርስቲያናችን የሚከበረው የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ በዓለ ንግሥን ምክንያት ለመግለፅ ነው፡፡ ታላቁ ነቢይ ቅዱስ ዳዊት […]
የምዕራብ፤የምስራቅና የደቡብ አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስለጥምቀት በዓል አከባበርና አጠቃላይ ስለስራ ሁኔታ ከአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ሠራተኞች ጋር የውይይት መርሃ ግብር ተካሄደ
በመ/ር ዘሩ እና በመ/ር ኃይሉ ክቡር መልአከ ጽዮን አባ ኅሩይ ወንድይፍራው ስብሰባውን ሲመሩ ቀደም ሲል የሰሜን አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በታኅሣሥ 26/05 ዓ.ም በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት መሰብሰቢያ አዳራሽ ስብሰባ መካሄዱንና ወሳኝና ወቅታዊ የሆኑ መመሪዎች እንደተላለፉ በወቅቱ በድህረ ገፃችን ላይ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ከሰሜን አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀጥሎ ጥር 4/05/05 ዓ.ም ሰብሰባ ያካሄደው የምዕራብ አዲስ […]