የ2007 ዓ.ም.የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀMay 9, 2015ሚያዝያ 27 ቀን 2007 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት በጸሎት የተጀመረው የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ሲካሔድ ቆይቶ ዛሬ ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ረፋድ ላይ ተጠናቅቆ የሚከተለውን መግለጫ ሰጥቷል፡፡በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫበፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 ላይ በተደነገገው ቀኖና ቤተ ክርስቲያን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2021.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-05-09 09:21:552023-11-09 10:25:35የ2007 ዓ.ም.የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀ
የ2007 ዓ.ም.የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረMay 6, 2015በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱ-ስ አሐዱ አምላክ አሜን ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትምሕረትና ይቅርታ፣ ትዕግሥትና ቸርነት የባህርዩ የሆነ እግዚአብሔር አምላክ፣ ሰፊውን የወርኃ ጾም አገልግሎት በሰላም አስፈጽሞ ብርሃነ ትንሣኤውን በሰላም ስለአሳየን፣ እንደዚሁም ሃይማኖታዊ፣ ቀኖናዊና ዓመታዊ ከሆነ ከዚህ የረክበ ካህናት ጉባኤ በሰላም ስላደረሰን ክብርና ምስጋና ለእርሱ እናቀርባለን፡፡ ‹‹ኀበ ሀለዉ ክልኤቱ ወሠለስቱ ጉቡአን በስምየ አነ እሄሉ ማእከሌሆሙ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/346.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-05-06 09:20:392023-11-09 10:25:35የ2007 ዓ.ም.የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
በሊቢያ ለተሰዉት ሰማዕታት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ጸሎተ ፍትሐት ተካሔደApril 24, 2015ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የግብጽ አምባሰደር፤ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፤ የሰማዕታቱ ቤተሰቦችና ምእመናን በተገኙበት ጸሎተ ፍትሐቱ ተከናውኗል፡፡ቅዱስ ፓትርያርኩ ያስተላለፉትን መልእክት ቀጥሎ እናቀርባለን፡፡በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ አሜን!ዘሰ አምነኒ በቅድመ ሰብእ አነኒ አአምኖ በቅድመ አቡነ ዘበሰማያትበሰው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00011.jpg 346 519 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-04-24 13:16:112023-11-09 10:25:35በሊቢያ ለተሰዉት ሰማዕታት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ጸሎተ ፍትሐት ተካሔደ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉApril 11, 2015 ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት፡፡በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡– በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣– ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤– የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤– በሕመም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤– እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤በሞትና በመቃብር ላይ ሥልጣን ያለው ኃያሉና አሸናፊው ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ ፡፡‹‹ወበከመ በእንተ አዳም ኵልነ ንመውት ከማሁ በክርስቶስ ኵልነ ነሐዩ፤ ሁላችን በአዳም እንደምንሞት እንደዚሁም ሁላችን በክርስቶስ ሕያዋን እንሆናለን›› (1ቆሮ. 15÷22)፡፡እዚህ ላይ በተገለፀው ቃለ እግዚአብሔር መሠረት የሰዎች መጻኢና የመጨረሻ ዕድል ከሁለት አዳማዊ ውርስ ጋር የተያያዘ ሆኖ ይገኛል ፡፡በቅዱስ መጽሐፍ በግልጽ እንደተጻፈው ሰው ሁሉ ከቀዳማዊ አዳም በሥጋ ተወልዶአል፤ የእርሱ የሆነውንም ሁሉ ወርሶአል፤ይህም ማለት በሥጋው በኩል የግብረ ኃጢአት ዝንባሌን፣ ሞተ ሥጋን፣ ወሪደ መቃብርን፣ በመቃብር ውስጥ መበስበስንና መፍረስን ሲወርስ በነፍሱ በኩል ደግሞ ከእግዚአብሔር መለየትን፣ በኃጢአት ተሸንፎ የዲያብሎስ ሎሌ መሆንን፣ በኃጢአቱ ምክንያት ለኵነኔ ሲኦል ተጋላጭ መሆንን እና የመሳሰሉትን ሁሉ ወርሶአል ማለት ነው፡፡ጠቅለል አድርገን ስናየው ቀዳማዊ አዳም በሥጋና በነፍስ ከባድ ውድቀትን ለልጆቹ አውርሶአል ማለት ነው ፡፡ከቀዳማዊ አዳም የውድቀት ዘመን ጀምሮ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/346.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-04-11 16:18:072023-11-09 10:25:35ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉApril 9, 2015ሊ/ማ/ የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአ/ አ/ ሀ/ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡እንኳን ለ2007 ዓ.ም የጌታችን፤የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤው መታሰቢያ በዓል ሁላችንንም ጠብቆ አደረሰን አደረሳችሁ በማለት በራሴና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስም መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ፡፡ የጌታችን ትንሣኤ የሰው ልጆች ሁሉ ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩበት በመሆኑ የሁሉም የሰው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00030.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-04-09 08:03:132023-11-09 10:25:35የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከግብፁ ፕሬዚዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉMarch 31, 2015የሕዳሴ ግድብን መሠረት በማድረግ የስምምነት ፊርማ ሱዳን ላይ አድርገው ለይፋዊ ጉብኝት ወደ ሀገራችን የመጡትና ከሀገራችን ከፍተኛ መሪዎች ጋር ተገናኝተው ስለ አጠቃላይ የጋራ እሴቶችና የጋር ጥቅሞች አብሮ ተባብሮ ማሳደግ ስለሚቻልበት ሁኔታ እጅግ መልካም በሆነ ሁኔታ ሲነጋገሩና ስምምነት ላይ የደረሱትን የግብፁ ፕሬዚዳንት ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/233.jpg 331 504 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-31 14:45:062023-11-09 10:25:36ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከግብፁ ፕሬዚዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ
ጾምን ለዩ ምህላውንም በዚህ ቀን ይሁን ብላችሁ አዋጅ ንገሩ ፣አለቆችንም ሰብስቧቸው፤ ከፈጣሪችን ከእግዚአብሔር ማደሪያ የሚኖረውንም ሰ ብ ስ ቡ ት ፣ ሁላችሁም አንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑ፡፡ ኢዩ 2÷15March 31, 2015ሙሉ የኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔትን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ (‹‹የመጋቢት 2007 ዓ.ም ኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔት››) Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-31 13:03:032023-11-09 10:25:36ጾምን ለዩ ምህላውንም በዚህ ቀን ይሁን ብላችሁ አዋጅ ንገሩ ፣አለቆችንም ሰብስቧቸው፤ ከፈጣሪችን ከእግዚአብሔር ማደሪያ የሚኖረውንም ሰ ብ ስ ቡ ት ፣ ሁላችሁም አንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑ፡፡ ኢዩ 2÷15
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍለ ከተማ ሠራተኞች ጋር በጋራ ሥራ ለመሥራት በሚያስችል ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱMarch 27, 2015በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊባል በሚችል ሁኔታ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱና እንዲሁም በገዳማትና አድባራት ልብሰ ተክህኖ በለበሱ ካህናትና ልዩ ልዩ ሠራተኞች እጅግ በጣም ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከ2 ቀናት በኋላ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ መላው ሠራተኞች ጋር መጋቢት 18/2007 ዓ.ም በሀገረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00030.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-27 16:05:432023-11-09 10:25:36የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍለ ከተማ ሠራተኞች ጋር በጋራ ሥራ ለመሥራት በሚያስችል ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ካህናት አዲስ ለተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቀባበል አደረጉ!!!March 25, 2015በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ በዋና ጸሐፊነት ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ማእምራን የማነ ብርሃን ዘመንፈሰ ቅዱስ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የሊቃውንት ጉባኤ አባል በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት መጋቤ ብሉይ አእመረ አሸብር ምክትል ሥራ አስኪያጅ በመሆን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተመድበዋል፡፡ አዲስ የተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጁ ዛሬ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም ከጠዋቱ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0010.jpg 475 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-25 14:56:562023-11-09 10:25:36የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ካህናት አዲስ ለተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቀባበል አደረጉ!!!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት አዲስ ለሚቀጠሩ የአብነት መምህራን ውድድር ተካሄደMarch 24, 2015የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የአብነት መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ባወጣው መርሐ ግብር መሰረት ፈተናውን ያለፉ መምህራን 32 መሆናቸው ተገጸ፡፡በሀገረ ስብከቱ የትምህርት ክፍል ዋና ክፍል ኃላፊ ሊቀ ማዕምራን ብርሃነ መስቀል ገበየሁን ጠይቀን እንደተረዳነው እነዚህ መምህራን በድጓ፣ በቅዳሴ ፣ በአቋቋም፣ በቅኔ፣ በዝማሬ መዋሥዕት፣ በብሉያት እና በሐዲሳት ተወዳድረው የተሻለ ውጤት በማምጣታቸው ነው ያለፉት በማለት ተናግረዋል፡፡አያይዘውም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-24 06:33:252023-11-09 10:25:36በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት አዲስ ለሚቀጠሩ የአብነት መምህራን ውድድር ተካሄደ
የ2007 ዓ.ም.የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀ
ሚያዝያ 27 ቀን 2007 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት በጸሎት የተጀመረው የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ሲካሔድ ቆይቶ ዛሬ ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ረፋድ ላይ ተጠናቅቆ የሚከተለውን መግለጫ ሰጥቷል፡፡በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫበፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 ላይ በተደነገገው ቀኖና ቤተ ክርስቲያን […]
የ2007 ዓ.ም.የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱ-ስ አሐዱ አምላክ አሜን ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትምሕረትና ይቅርታ፣ ትዕግሥትና ቸርነት የባህርዩ የሆነ እግዚአብሔር አምላክ፣ ሰፊውን የወርኃ ጾም አገልግሎት በሰላም አስፈጽሞ ብርሃነ ትንሣኤውን በሰላም ስለአሳየን፣ እንደዚሁም ሃይማኖታዊ፣ ቀኖናዊና ዓመታዊ ከሆነ ከዚህ የረክበ ካህናት ጉባኤ በሰላም ስላደረሰን ክብርና ምስጋና ለእርሱ እናቀርባለን፡፡ ‹‹ኀበ ሀለዉ ክልኤቱ ወሠለስቱ ጉቡአን በስምየ አነ እሄሉ ማእከሌሆሙ […]
በሊቢያ ለተሰዉት ሰማዕታት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ጸሎተ ፍትሐት ተካሔደ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የግብጽ አምባሰደር፤ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፤ የሰማዕታቱ ቤተሰቦችና ምእመናን በተገኙበት ጸሎተ ፍትሐቱ ተከናውኗል፡፡ቅዱስ ፓትርያርኩ ያስተላለፉትን መልእክት ቀጥሎ እናቀርባለን፡፡በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ አሜን!ዘሰ አምነኒ በቅድመ ሰብእ አነኒ አአምኖ በቅድመ አቡነ ዘበሰማያትበሰው […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት፡፡
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡
– በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣
– ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤
– የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤
– በሕመም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤
– እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤
በሞትና በመቃብር ላይ ሥልጣን ያለው ኃያሉና አሸናፊው ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ ፡፡
‹‹ወበከመ በእንተ አዳም ኵልነ ንመውት ከማሁ በክርስቶስ ኵልነ ነሐዩ፤ ሁላችን በአዳም እንደምንሞት እንደዚሁም ሁላችን በክርስቶስ ሕያዋን እንሆናለን›› (1ቆሮ. 15÷22)፡፡
እዚህ ላይ በተገለፀው ቃለ እግዚአብሔር መሠረት የሰዎች መጻኢና የመጨረሻ ዕድል ከሁለት አዳማዊ ውርስ ጋር የተያያዘ ሆኖ ይገኛል ፡፡
በቅዱስ መጽሐፍ በግልጽ እንደተጻፈው ሰው ሁሉ ከቀዳማዊ አዳም በሥጋ ተወልዶአል፤ የእርሱ የሆነውንም ሁሉ ወርሶአል፤ይህም ማለት በሥጋው በኩል የግብረ ኃጢአት ዝንባሌን፣ ሞተ ሥጋን፣ ወሪደ መቃብርን፣ በመቃብር ውስጥ መበስበስንና መፍረስን ሲወርስ በነፍሱ በኩል ደግሞ ከእግዚአብሔር መለየትን፣ በኃጢአት ተሸንፎ የዲያብሎስ ሎሌ መሆንን፣ በኃጢአቱ ምክንያት ለኵነኔ ሲኦል ተጋላጭ መሆንን እና የመሳሰሉትን ሁሉ ወርሶአል ማለት ነው፡፡
ጠቅለል አድርገን ስናየው ቀዳማዊ አዳም በሥጋና በነፍስ ከባድ ውድቀትን ለልጆቹ አውርሶአል ማለት ነው ፡፡
ከቀዳማዊ አዳም የውድቀት ዘመን ጀምሮ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ሊ/ማ/ የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአ/ አ/ ሀ/ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡እንኳን ለ2007 ዓ.ም የጌታችን፤የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤው መታሰቢያ በዓል ሁላችንንም ጠብቆ አደረሰን አደረሳችሁ በማለት በራሴና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስም መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ፡፡ የጌታችን ትንሣኤ የሰው ልጆች ሁሉ ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩበት በመሆኑ የሁሉም የሰው […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከግብፁ ፕሬዚዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ
የሕዳሴ ግድብን መሠረት በማድረግ የስምምነት ፊርማ ሱዳን ላይ አድርገው ለይፋዊ ጉብኝት ወደ ሀገራችን የመጡትና ከሀገራችን ከፍተኛ መሪዎች ጋር ተገናኝተው ስለ አጠቃላይ የጋራ እሴቶችና የጋር ጥቅሞች አብሮ ተባብሮ ማሳደግ ስለሚቻልበት ሁኔታ እጅግ መልካም በሆነ ሁኔታ ሲነጋገሩና ስምምነት ላይ የደረሱትን የግብፁ ፕሬዚዳንት ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ […]
ጾምን ለዩ ምህላውንም በዚህ ቀን ይሁን ብላችሁ አዋጅ ንገሩ ፣አለቆችንም ሰብስቧቸው፤ ከፈጣሪችን ከእግዚአብሔር ማደሪያ የሚኖረውንም ሰ ብ ስ ቡ ት ፣ ሁላችሁም አንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑ፡፡ ኢዩ 2÷15
ሙሉ የኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔትን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ (‹‹የመጋቢት 2007 ዓ.ም ኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔት››)
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍለ ከተማ ሠራተኞች ጋር በጋራ ሥራ ለመሥራት በሚያስችል ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ
በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊባል በሚችል ሁኔታ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱና እንዲሁም በገዳማትና አድባራት ልብሰ ተክህኖ በለበሱ ካህናትና ልዩ ልዩ ሠራተኞች እጅግ በጣም ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከ2 ቀናት በኋላ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ መላው ሠራተኞች ጋር መጋቢት 18/2007 ዓ.ም በሀገረ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ካህናት አዲስ ለተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቀባበል አደረጉ!!!
በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ በዋና ጸሐፊነት ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ማእምራን የማነ ብርሃን ዘመንፈሰ ቅዱስ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የሊቃውንት ጉባኤ አባል በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት መጋቤ ብሉይ አእመረ አሸብር ምክትል ሥራ አስኪያጅ በመሆን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተመድበዋል፡፡ አዲስ የተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጁ ዛሬ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም ከጠዋቱ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት አዲስ ለሚቀጠሩ የአብነት መምህራን ውድድር ተካሄደ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የአብነት መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ባወጣው መርሐ ግብር መሰረት ፈተናውን ያለፉ መምህራን 32 መሆናቸው ተገጸ፡፡በሀገረ ስብከቱ የትምህርት ክፍል ዋና ክፍል ኃላፊ ሊቀ ማዕምራን ብርሃነ መስቀል ገበየሁን ጠይቀን እንደተረዳነው እነዚህ መምህራን በድጓ፣ በቅዳሴ ፣ በአቋቋም፣ በቅኔ፣ በዝማሬ መዋሥዕት፣ በብሉያት እና በሐዲሳት ተወዳድረው የተሻለ ውጤት በማምጣታቸው ነው ያለፉት በማለት ተናግረዋል፡፡አያይዘውም […]