ለጋራዥ አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የነበረው የቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ወደ ቀደሞ የመማር ማስተማር ታሪኩ ተመለሰ!July 25, 2015በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ትምህርት ቤትን አስመልክቶ የካቴድራሉ የሰበካ ጉባኤ ም/ሊቀ መንበር ኮ/ል ክፍሉ ሀብተወልድ የሚከተለውን ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ት/ቤቱ በወቅቱ በነበረበት የሥራ አፈጻጸም ጉድለት የተነሳ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠው መመሪያ መሠረት የመማር ማስተማር ተግባሩን እንዲያቆም መደረጉን ምክንያት በማድረግ በወቅቱ የነበረው የሰበካ ጉባኤ ውሳኔ ት/ቤቱ ወደ ጋራዥነት ተለውጦ በብር 17,000.00 ለግለሰቦች እንዲከራይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0297.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-25 12:43:522023-11-09 10:25:35ለጋራዥ አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የነበረው የቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ወደ ቀደሞ የመማር ማስተማር ታሪኩ ተመለሰ!
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፈቱ!July 25, 2015ገዳሙ ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ቅዱስ ባርከው ሲከፍቱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ሐሙስ ሐምሌ 16 ቀን 2007 ዓ.ም 22 እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተገኝተው የደብረ ሊባኖስ አንድት ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፍተዋል፡፡ ቅዱስነታቸው ሕንጻውን በባረኩበት ወቅት ሕንጻው ለገዳሙ የሚሰጠው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑንና ሌሎቹም እንዲህ አይነቱን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1601.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-25 12:40:242023-11-09 10:25:35ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፈቱ!
ዜና እረፍትJuly 24, 2015የመንበረ ፖትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ቅድስት ማርያም የበላይ ኃላፊ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ፡፡ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ሊቀጳጳስ ከአባታቸው ከመምህር ሀብተ ማርያም ደስታ ተክሌና ከእናታቸው ከወ/ሮ በስሙ ቸርነት ታኅሣሥ 19 ቀን 1925 ዓ.ም በድሮው አጠራር ሸቸ ጠቅላይ ግዛት ሰላሌ አውራጃ እንሳሮ ወረዳ እየተባለ ይጠራ በነበረው በአሁኑ አጠራር በውጨሌ ወረዳ ልዩ ስሙ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1599.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-24 15:22:262023-11-09 10:25:35ዜና እረፍት
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሊባኖስ ሐዋርያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ተመለሱ!!July 23, 2015ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ኪልቅያ ካቶሊኮስ የአርመን ሰማዕታትን አንድ መቶኛ ዓመት አከባበር ምክንያት በማድረግና በሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ያለውን ወዳጅነት ለማጠናከር ይቻል ዘንድ ባደረጉላቸው ይፋዊ ጥሪ መሠረት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትን አስከትለው ከሐምሌ 9-14 ቀን 2007 ዓ/ም በቤይሩት ሊባኖስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0572.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-23 15:44:162023-11-09 10:25:35ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሊባኖስ ሐዋርያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ተመለሱ!!
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረJuly 21, 2015ክቡር ዋና ሥራአስከያጁ በሥልጠናው ተገኝተው ንግግር ሲያደርጉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሸያ ሥልጠና መስጠት የጀመረ ሲሆን የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ሥልጠናው በተከፈተበት ወቅት ሐምሌ 13 ቀን 2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የሥልጠና ማዕከል በመገኘት ለሰልጣኞቹ ባስተላለፉት መልእክት ይህ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0244.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-21 09:10:532023-11-09 10:25:35የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ በሦስት አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ጎብኝት አደረጉJuly 19, 2015ክቡር ዋና ሥራአስከያጁ የአብነት ተማሪዎችን ሲጎበኙ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ፣ የሀገረ ስብከቱ ዕቅድና ልማት ዋና ክፍል ኃላፊ፣ ሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ፣ አርብ ሐምሌ 10 ቀን 2007 ዓ.ም ከሰዓት በፊት በደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምህረት ቅ/ማርያም ካቴድራል በመገኘት የብሎኬት ማምረቻ ማዕከልን፣ የተለያዩ ልማታዊ የግንባታ ሥራዎችን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0161.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-19 10:02:162023-11-09 10:25:35የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ በሦስት አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ጎብኝት አደረጉ
በመላው ዓለም የሚከበረው የሐምሌ ሥላሴ በዓለ ንግሥ በመንበረ ጸባዖት ቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ!!July 14, 2015በየዓመቱ ሐምሌ 7 ቀን የሚከበረው የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ መለኮታዊ በዓለ ንግሥ በዘንድሮው ዓመት 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት የተከበረ ሲሆን ሥርዓተ ቅዳሴው በብፁዕ አቡነ ሄኖክ የምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተመርቶአል፡፡ በሥርዓተ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2648.jpg 478 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-14 14:41:472023-11-09 10:25:35በመላው ዓለም የሚከበረው የሐምሌ ሥላሴ በዓለ ንግሥ በመንበረ ጸባዖት ቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ!!
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ከህፃንነት ጀምሮ ያደጉበትን ፣ ተምረው ያስተማሩበትንና ሥርዓተ ምንኩስና የተቀበሉበትን የጪኽ መካነ ሕይወት ቅድስት ሥላሴን ገዳም ጎበኙ!!July 9, 2015ቅዱስነታቸው ለገዳሙ የብራና መጽሐፍ ሲያበረክቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎችን ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ እና የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችን በማስከተል ዓርብ ሰኔ 26 ቀን 2007 ዓ.ም የጉዞ መነሻቸውን ከመንበረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/c0429.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-09 14:48:022023-11-09 10:25:35ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ከህፃንነት ጀምሮ ያደጉበትን ፣ ተምረው ያስተማሩበትንና ሥርዓተ ምንኩስና የተቀበሉበትን የጪኽ መካነ ሕይወት ቅድስት ሥላሴን ገዳም ጎበኙ!!
አቡነ መርሐ ጨለቆት የገጠር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ተመረቀ!!July 9, 2015ቅዱስነታቸው ፕሮጀክቱን ባርከው ሲከፍቱ ቁጥራቸው ከ3000 በላይ የሚሆኑ የአካባቢው ሕዝብ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፖትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የደቡብ ምሥራቅ ትግራይ ዋና አስተዳዳሪ ወ/ሮ አረጋሽ በየነ ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ፣ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/m0177.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-09 14:46:182023-11-09 10:25:35አቡነ መርሐ ጨለቆት የገጠር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ተመረቀ!!
ሦስቱ መንፈሳውያን ኮሌጆች ያስተማሩአቸው ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት ፣ በዲፕሎማ ፣ በድግሪና በማስተርስ መርሐ ግብር አስመረቁJuly 9, 2015ቅዱስነታቸው ተመራቂዎችን ሲሸልሙ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙር በቀን በዲፕሎማ መርሐ ግብር በማታ በዲፕሎማ መርሐ ግብር በድግሪ መርሐ ግብር በማስተርስ መርሐ ግብር በድምሩ ደቀመዛሙርት ሰኔ 20 ቀን 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና በርካታ የተመረቁ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/g0352.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-09 14:43:432023-11-09 10:25:35ሦስቱ መንፈሳውያን ኮሌጆች ያስተማሩአቸው ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት ፣ በዲፕሎማ ፣ በድግሪና በማስተርስ መርሐ ግብር አስመረቁ
ለጋራዥ አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የነበረው የቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ወደ ቀደሞ የመማር ማስተማር ታሪኩ ተመለሰ!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ትምህርት ቤትን አስመልክቶ የካቴድራሉ የሰበካ ጉባኤ ም/ሊቀ መንበር ኮ/ል ክፍሉ ሀብተወልድ የሚከተለውን ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ት/ቤቱ በወቅቱ በነበረበት የሥራ አፈጻጸም ጉድለት የተነሳ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠው መመሪያ መሠረት የመማር ማስተማር ተግባሩን እንዲያቆም መደረጉን ምክንያት በማድረግ በወቅቱ የነበረው የሰበካ ጉባኤ ውሳኔ ት/ቤቱ ወደ ጋራዥነት ተለውጦ በብር 17,000.00 ለግለሰቦች እንዲከራይ […]
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፈቱ!
ገዳሙ ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ቅዱስ ባርከው ሲከፍቱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ሐሙስ ሐምሌ 16 ቀን 2007 ዓ.ም 22 እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተገኝተው የደብረ ሊባኖስ አንድት ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፍተዋል፡፡ ቅዱስነታቸው ሕንጻውን በባረኩበት ወቅት ሕንጻው ለገዳሙ የሚሰጠው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑንና ሌሎቹም እንዲህ አይነቱን […]
ዜና እረፍት
የመንበረ ፖትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ቅድስት ማርያም የበላይ ኃላፊ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ፡፡ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ሊቀጳጳስ ከአባታቸው ከመምህር ሀብተ ማርያም ደስታ ተክሌና ከእናታቸው ከወ/ሮ በስሙ ቸርነት ታኅሣሥ 19 ቀን 1925 ዓ.ም በድሮው አጠራር ሸቸ ጠቅላይ ግዛት ሰላሌ አውራጃ እንሳሮ ወረዳ እየተባለ ይጠራ በነበረው በአሁኑ አጠራር በውጨሌ ወረዳ ልዩ ስሙ […]
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሊባኖስ ሐዋርያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ተመለሱ!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ኪልቅያ ካቶሊኮስ የአርመን ሰማዕታትን አንድ መቶኛ ዓመት አከባበር ምክንያት በማድረግና በሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ያለውን ወዳጅነት ለማጠናከር ይቻል ዘንድ ባደረጉላቸው ይፋዊ ጥሪ መሠረት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትን አስከትለው ከሐምሌ 9-14 ቀን 2007 ዓ/ም በቤይሩት ሊባኖስ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረ
ክቡር ዋና ሥራአስከያጁ በሥልጠናው ተገኝተው ንግግር ሲያደርጉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሸያ ሥልጠና መስጠት የጀመረ ሲሆን የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ሥልጠናው በተከፈተበት ወቅት ሐምሌ 13 ቀን 2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የሥልጠና ማዕከል በመገኘት ለሰልጣኞቹ ባስተላለፉት መልእክት ይህ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ በሦስት አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ጎብኝት አደረጉ
ክቡር ዋና ሥራአስከያጁ የአብነት ተማሪዎችን ሲጎበኙ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ፣ የሀገረ ስብከቱ ዕቅድና ልማት ዋና ክፍል ኃላፊ፣ ሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ፣ አርብ ሐምሌ 10 ቀን 2007 ዓ.ም ከሰዓት በፊት በደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምህረት ቅ/ማርያም ካቴድራል በመገኘት የብሎኬት ማምረቻ ማዕከልን፣ የተለያዩ ልማታዊ የግንባታ ሥራዎችን […]
በመላው ዓለም የሚከበረው የሐምሌ ሥላሴ በዓለ ንግሥ በመንበረ ጸባዖት ቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ!!
በየዓመቱ ሐምሌ 7 ቀን የሚከበረው የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ መለኮታዊ በዓለ ንግሥ በዘንድሮው ዓመት 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት የተከበረ ሲሆን ሥርዓተ ቅዳሴው በብፁዕ አቡነ ሄኖክ የምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተመርቶአል፡፡ በሥርዓተ […]
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ከህፃንነት ጀምሮ ያደጉበትን ፣ ተምረው ያስተማሩበትንና ሥርዓተ ምንኩስና የተቀበሉበትን የጪኽ መካነ ሕይወት ቅድስት ሥላሴን ገዳም ጎበኙ!!
ቅዱስነታቸው ለገዳሙ የብራና መጽሐፍ ሲያበረክቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎችን ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ እና የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችን በማስከተል ዓርብ ሰኔ 26 ቀን 2007 ዓ.ም የጉዞ መነሻቸውን ከመንበረ […]
አቡነ መርሐ ጨለቆት የገጠር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ተመረቀ!!
ቅዱስነታቸው ፕሮጀክቱን ባርከው ሲከፍቱ ቁጥራቸው ከ3000 በላይ የሚሆኑ የአካባቢው ሕዝብ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፖትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የደቡብ ምሥራቅ ትግራይ ዋና አስተዳዳሪ ወ/ሮ አረጋሽ በየነ ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ፣ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና […]
ሦስቱ መንፈሳውያን ኮሌጆች ያስተማሩአቸው ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት ፣ በዲፕሎማ ፣ በድግሪና በማስተርስ መርሐ ግብር አስመረቁ
ቅዱስነታቸው ተመራቂዎችን ሲሸልሙ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙር በቀን በዲፕሎማ መርሐ ግብር በማታ በዲፕሎማ መርሐ ግብር በድግሪ መርሐ ግብር በማስተርስ መርሐ ግብር በድምሩ ደቀመዛሙርት ሰኔ 20 ቀን 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና በርካታ የተመረቁ […]