የእስክንድርያ ፖፕ እና የመንበረ ማርቆስ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ ኢትዮጵያን በመጎብኘት ላይ ናቸውSeptember 27, 2015 በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በመስቀል ደመራ በዓል ላይ እንዲገኙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት ወደ ኢትዮጵያ መጥተዋል።በዚሁም መሠረት ቅዱስነታቸው መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም. […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/000921.jpg 466 663 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-27 08:35:022023-11-09 10:25:34የእስክንድርያ ፖፕ እና የመንበረ ማርቆስ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ ኢትዮጵያን በመጎብኘት ላይ ናቸው
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 ዘመናውያን አዳዲስ ሞዴል መኪኖች የርክክብ ሥርዓት አከናወነ!!September 24, 2015አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀደም ሲል ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 መኪኖችን አስመልክቶ የሕጋዊነታቸውን የማረጋገጫ ሰነድ አሟልቶ ካጠናቀቀ በኋላ መስከረም 13 ቀን 2008 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ቁጥራቸው 1,000 በሚደርስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመመሪያ ኃላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት 4ቱንም መኪኖች በይፋ በማሳየት በብፁዕ ወቅዱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/4243.jpg 427 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-24 15:36:462023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 ዘመናውያን አዳዲስ ሞዴል መኪኖች የርክክብ ሥርዓት አከናወነ!!
የተቀፀል ፅጌ በዓል በድምቀት ተከበረ!!September 22, 2015በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀፀል ፅጌ በዓል በዘንድሮውም በ2008 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ፣ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጰሳት ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የአድባራትና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0043.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-22 12:41:482023-11-09 10:25:34የተቀፀል ፅጌ በዓል በድምቀት ተከበረ!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉSeptember 11, 2015 ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወሰምንቱ ዓመተ ምሕረትበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን-በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣-ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤-የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤-በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤-እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤የዘመናት ፈጣሪ የሆነው አምላካችን እግዚአብሔር ያለፈውን ዓመት በሰላም አስፈጽሞ እንኳን ለአዲሱ የሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት ዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሰችሁ!!‹‹ወኀሊ ዓመተ ለትውልደ ትውልድ፤ የብዙ ትውልድን ዓመታት አስብ›› (ዘዳ. 32፡7) ፡፡ የሁሉም አስገኝና ፈጣሪ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን ከፈጠራቸው ፍጥረታት መካከል አንድ ስንኳ ጥቅም የለሽ የሆነ ፍጥረት አይገኝም፡፡ፍጥረታት ሁሉ በእርሱ ዘንድ ውብና የየራሳቸው ዓላማና ተግባር ያላቸው ናቸው (ዘፍ.1፡25)እግዚአብሔር የፈጠራቸው ፍጥረታት በፍጡር ዓቅም ሙሉ በሙሉ ተቆጥረው የሚዘለቁ አይደሉም፤ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0373.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-11 12:15:452023-11-09 10:25:34ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ለ፳፻፰ ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉSeptember 11, 2015በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!እንኳን ከ ፳፻፯ ዓ.ም ወደ ፳፻፰ ዓ.ም ሁላችንንም በሰላምና በጤና ጠብቆ አደረሰን!!ያለፈውን ዓመት በእግዚአብሔር አምላክ ቅዱስ ፈቃድ በጤናና በሰላም አሳልፈነዋል ፤ ያለፈው ዓመት በሀገረ ስብከታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሰጡት የመጨረሻ አመራር መሠረት በርካታ የለውጥ ሥራዎችን የጀመርንበት ዓመት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0018.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-11 06:07:562023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ለ፳፻፰ ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
በፌደራል ጉዳዮች ሚንስቴርና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጋራ ትብብር ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው ሁከትን የማስወገድና ሰላምን የማስፈን ጉባኤ ተጠናቀቀ!!September 7, 2015 በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጋራ ትብብር ከነሐሴ 29 ቀን እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2007 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት ያህል፡- 1.የሃይማኖት አክራሪነት፣ፅንፈኝነት ዝንባሌዎችና መፍትሔዎቻቸው፣ 2.በሀገራችን የሃይማኖት ተቋማትና ተከታዮች በሰላም አብሮ የመኖር ወርቃማ ተሞክሮን የማስቀጠል ፋይዳው፣ 3.በሃይማኖት ተቋማት የጤናማ ግንኙነት ጉዳዮችና የመፍትሔ አቅጣጫ በተሰኙ ሦስት ዐበይት መወያያ አጀንዳዎች በፌደራል ጉዳዮች ምንስትር በዶ/ር ሽፈራው ተክለማርያምና በሚኒስትር ዴታው በአቶ ሙሉጌታ አቅራቢነት ቁጥራቸው አንድ ሺህ ለሚደርስ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተወካዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶአል፡፡ የስብሰባው ተሳታፊዎችም በአስር ቡድን በመደራጀት በተሰጡት የመወያያ አርእስቶች ላይ የተመሠረተ የቡድን ውይይት አካሄደዋል፤ በቡድን ውይይቱም ከተነሱት በርካታ ነጥቦች መካከል የሃይማኖት ተቋማትና መንግሥት በጋራ አጀንዳዎች አብረውና ተባብረው መሥራታቸው ተገቢ ነው ፣ በታሪክ እንደተረዳነው በፅንፈኞችና በአክራሪዎች የብዙ ዜጎች ሕይወት ተቀጥፏል ፣ አክራሪዎችና ፅንፈኝነት ወደ ሀገራችንም እየገባ ነው ፣ የፅንፈኝነትና የአክራሪነት እንቅስቃሴ ሃይማኖትን ሽፋን ያደረገ ነው፣ የፅንፈኝነትና የአክራሪነት አስተሳሰብ ወጣቶች በተሳሳተ መንገድ እንዲሄዱ ማድረግ ነው፤ ይህ አደገኛ አስተሳሰብ ሥር ሳይሰድ መነቀል አለበት፣ ፅንፈኝነትና አክራሪነት በቤተ ክርስቲያናችን እየታየ በመሆኑ ለወደፊቱ ይህንን እኩይ ተግባር መዋጋት አለብን፣ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች ለዚህ እኩይ ተግባር ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጠንክረን ማስተማር አለብን፣ የፅፍኞችና የአክራሪዎች የቅስቀሳ ስልት በቤተ ክርስቲያን የመልካም አስተዳደርና የሙስና ችግር አለ በሚል ሽፋን ነው፤ ፅንፈኞቹ ለቤተ ክርስቲያናችን የውስጥ ደዌ ሲሆኑ ለመንግሥት ደግሞ የጎን ውጋቶች ናቸው ፣ ፅንፈኞቹና አክራሪዎቹ የወደዱትን ሰው ኦርቶዶክሳዊ ነው ይላሉ ፤ የጠሉትን ሰው መናፍቅ እና ተሐድሶ ነው ይሉታል፡፡ የጽንፈኞቹና የአክራሪዎቹ መገለጫ ባህርያትበቅዱስ ፖትርያርኩ ፣ በብፁዓን አባቶች ፣ በልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያን መሪዎችና አገልጋዮች መካከል መለያየት እንዲፈጠር ማድረግና መከፋፈል ፤ እንዲሁም ማሸማቀቅ፣ በቤተ ክርስቲያን ስም የሚሰበሰቡት ሀብት ኦዲት እንዳይደረግ እምቢተኝነትና ሌላ ማደናገሪያ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር ማድረግ፣ ዓላማቸውን የማይደግፉትን ሁሉ አማሳኞች ፣ ዘራፊዎችንና ሌቦች እያሉ ተቆጣጣሪ በሌለው ፌስቡክና ብሎግ ስማቸውን ማጥፋት ፤ ለቤተ ክርስቲያን ብቻ የተፈቀደውን የአሥራት ክፍያ ለቡድንና ለግል ማድረግ፣ ብልሹ አሠራርና ግብረ ሙስናለፅንፈኞቹና አክራሪዎቹ ምቹ ሁኒታ የፈጠረላቸው በአንዳንድ ዓላማቸውና ተልዕኳቸውን በዘነጉ ክፍሎች የሚታየው ሥር የሠደደ የሙስና እና የመልካም አስተዳደር ችግር ሲሆን ይህም ማለት በስልጣንና በገንዘብ የሚመኩ ክፍሎች የማስፈራራት ተግባር በመፈጸም ፣ የቤተ ክርስቲያን ኃላፊዎች ለወጣቱ ትኩረት ሰጥተው አለመሥራት፣ ዘረኝነትና ቡድናዊነት መፍጠር፣ የቤተ ክርስቲያን አንጋፋ ሊቃውንት የሚደርስባቸውን አስተዳደር በደል በመደበኛ ፍርድ ቤት ዳኝነት እንዳያገኙ ማድረግ ፣ መዋቅርን መጣስ ፣ ወጥና ግልጽ የሆነ አሠራር እና ቅሬታ ሰሚ አካል አለመኖር፣ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶችና የሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቃነ መናብርት መዋቅራዊ አሠራሩን አለመከተል፤ በአስተዳደርና በፋይናንስ ዘመኑን የዋጀ የአሠራር ሥርዓት አለመዘርጋት የሚሉና ሌሎችም በርካታ ነጥቦች ይገኙባቸዋል፡፡በአሥር የተከፈለው የቡድን ውይይት ከተጠናቀቀ በኋላ በቀረቡት የቡድን የጋራ ውይይት ነጥቦች ላይ ከመድረኩ መሪዎች ሰፋ ያለ ማብራሪያ ተሰጥባቸዋል፡፡ ለተፈጻሚነታቸውም በመንግሥት በኩል አስፈላጊው ክትትል እንደሚደረግበት ምንስትሩ አክለው ገልጸዋል፤ በአይነቱ ልዩ የሆነው ይህ የጋራ የምክክር ጉባኤ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አስታውቀዋል፡፡ የቅዱስነታቸውን ሙሉ መግለጫና መልእክት ከዚህ እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፤የሰላም አምላክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጉባኤ ተገኝተን የሰላምና መቻቻል መልእክት ለማስተላለፍ ስለፈቀደልን ምስጋና፣ አምልኮትና ክብር ለእርሱ ይሁን ፡፡‹‹ኅሣሣ ለሰላም ወዴግና፤ ሰላምን አጥብቀህ ፈልጋት፣ ባገኘሃትም ጊዜ ተከተላት እንጂ አትለያት›› (መዝ 33፡14)ሁላችንም እንደምናውቀው የሰላም አምላክ እግዚአብሔር ፍጥረታትን ሲፈጥር በሕይወት፣ በነጻነትና በደስታ እንዲኖሩ ነው፤የሕይወት፣ የነጻነት፣ የደስታና የብልጽግና ዋስትና ሰጭ ደግሞ ከፈጣሪ የተገኘች ሰላም ናት፤ ሰላም ሰውን ብቻ ሳይሆን ከሰው ጋር ያሉ እንስሳት፣ ዓራዊት፣ አዕዋፍ፣ ዓሣት፣ ዕፅዋት፣ አዝርእት፤ ነፍሳት ወዘተ ሁሉ ይፈልጓታል ፡፡ከዚህም ሌላ ሰማዩም ምድሩም ሰላምን ይፈልጋል፤ ምክንያቱም ሰላም ከሌለ ሁሉም ተጎጂዎች ናቸውና፤ዛሬ የሰማዩ አየር በአየር ብክለት እየተጎዳ ሰላምን አጥቶአል እየተባለ በየጊዜው ሲነገር እንሰማለን፤ምድርም እንደ ልብስ የሚያገለግሏት ዕፅዋት እየተመነጠሩ ባዶ ወደ መሆን እየተቃረበች ስለሆነ በተፈጥሮ መዛባት ሰላምን አጥታለች እየተባለ ነው ፡፡ሰማይና ምድር Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00104.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-07 13:09:532023-11-09 10:25:34በፌደራል ጉዳዮች ሚንስቴርና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጋራ ትብብር ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው ሁከትን የማስወገድና ሰላምን የማስፈን ጉባኤ ተጠናቀቀ!!
በፌዴራል የሃይማኖት ተቋማት ባለመግባባት ጎዳዮች ዙሪያ የመፍትሔ አቅጣጫ ለማስፈን በአይነቱ የተለየ ውይይት እየተካሄደ ነውSeptember 5, 2015በሃይማኖት ተቋማት ያለመግባባት ጎዳዮች መሠረታዊ የመፍትሔ አቅጣጫ ዴሞክራሲያዊነትና ዘመናዊ አሰራርን ለማስፈን በሚል ርዕስ የፌዴራል የሃይማኖቶች ጎዳዮች ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጋር በመሆን ቁጥራቸው ከ1000 በላይ ለሚደርስ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተወካዮች ከነሐሴ 29 ቀን 2007 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ በአይነቱ ልዩ የሆነ ውይይትና ምክክር እየተካሄደ ሲሆን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00008.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-05 05:49:012023-11-09 10:25:34በፌዴራል የሃይማኖት ተቋማት ባለመግባባት ጎዳዮች ዙሪያ የመፍትሔ አቅጣጫ ለማስፈን በአይነቱ የተለየ ውይይት እየተካሄደ ነው
የሕንጻ ግንባታው ከመሠረቱ እስከ ጉልላቱ በአርማታ ብቻ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ታሪካዊ አመሠራረት!!September 3, 2015በደቡብ የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም፣ በምዕራብ የእንጦጦ ርዕሰ አድባራት ቅ/ማርያም፣በሰሜን የገነተ ኢየሱስ ገነተ ማርያም፣ በምሥራቅ የአሜሪካ ኢንባሲ የሚአዋስኑት፣ በመልክአ ምድራዊ አቀማመጡ ከምድር ከፍ ከሰማይ ዝቅ ብሎ የሚታየው የአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በተለምዶ አጣራር ጭቁኑ ሚካኤል በተለያዩ የታሪክ ሰነዶች ተጽፎ እንደሚገኘው ክህነትን ከልዑልነት ጋር አጣምረው በመያዝ ይታወቁ በነበሩት በልዑል ራስ ከሣ ኃይሉ አማካኝነት በ1968 ዓ.ም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0520.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-03 10:15:332023-11-09 10:25:34የሕንጻ ግንባታው ከመሠረቱ እስከ ጉልላቱ በአርማታ ብቻ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ታሪካዊ አመሠራረት!!
ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩAugust 31, 2015 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የኢሊባቡርና የጋንቤላ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ነሐሴ 25/2007 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ የተለዩ ሲሆን በዚሁ ዕለት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በጠቅላይ ቤተ ክህነት እና በአበባ ሀገረ ስብከት ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎቸንና ሠራተኞች አስከሬናቸው ካረፉበት ናሽናል ሆስፒታል ከቀኑ በ11፡00 ሰዓት በክብር ታጅቦ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እርፏል፡፡ የብፁዕ አቡነ ፊልጶስ አጭር የሕይወት ታሪክብፁዕ አቡነ ፊልጶስ የኢሉባቦርና የጋምቤላ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከአባታቸው ከአቶ ፈለቀ ለውጤ ከእናታቸው ከወ/ሮ አዛልነሽ ሙሉ በ1928 ዓ.ም. በወሎ ክፍለ ሀገር በላስታ ቡግና አውራጃ ሠራብጥ ካህናተ ሰማይ ከሚባል ቤተ ክርስቲያን Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2832.jpg 478 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-08-31 16:03:102023-11-09 10:25:34ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ
የደብረ ታቦር በዓል በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ካቴድራል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ!!August 24, 2015በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን የሚከበረው የደብረ ታቦር በዓል በዘንድሮው 2007 ዓ.ም በሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በልዩ ሥነ ሥርዓት ተከብሯል፡፡ በበዓሉ አከባበር ወቅት ፕንግ ድርብ (ልብሰ ያሬድ) የለበሱ የአብነት ተማሪዎች “አሀደ ለከ ፣ ወአሀደ ለሙሴ ፣ ወአሀደ ለኤልያስ፣ ንግበር ማህደረ” የሚለውን የወንጌል ቃል በዜማ ያቀረቡ ሲሆን በተመሳሳይ የደብሩ የሰንበት ት/ቤት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0498.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-08-24 10:14:002023-11-09 10:25:34የደብረ ታቦር በዓል በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ካቴድራል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ!!
የእስክንድርያ ፖፕ እና የመንበረ ማርቆስ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ ኢትዮጵያን በመጎብኘት ላይ ናቸው
በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በመስቀል ደመራ በዓል ላይ እንዲገኙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት ወደ ኢትዮጵያ መጥተዋል።በዚሁም መሠረት ቅዱስነታቸው መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም. […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 ዘመናውያን አዳዲስ ሞዴል መኪኖች የርክክብ ሥርዓት አከናወነ!!
አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀደም ሲል ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 መኪኖችን አስመልክቶ የሕጋዊነታቸውን የማረጋገጫ ሰነድ አሟልቶ ካጠናቀቀ በኋላ መስከረም 13 ቀን 2008 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ቁጥራቸው 1,000 በሚደርስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመመሪያ ኃላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት 4ቱንም መኪኖች በይፋ በማሳየት በብፁዕ ወቅዱስ […]
የተቀፀል ፅጌ በዓል በድምቀት ተከበረ!!
በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀፀል ፅጌ በዓል በዘንድሮውም በ2008 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ፣ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጰሳት ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የአድባራትና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወሰምንቱ ዓመተ ምሕረት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
አሜን
-በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣
-ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤
-የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤
-በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤
-እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤
የዘመናት ፈጣሪ የሆነው አምላካችን እግዚአብሔር ያለፈውን ዓመት በሰላም አስፈጽሞ እንኳን ለአዲሱ የሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት ዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሰችሁ!!
‹‹ወኀሊ ዓመተ ለትውልደ ትውልድ፤ የብዙ ትውልድን ዓመታት አስብ›› (ዘዳ. 32፡7) ፡፡ የሁሉም አስገኝና ፈጣሪ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን ከፈጠራቸው ፍጥረታት መካከል አንድ ስንኳ ጥቅም የለሽ የሆነ ፍጥረት አይገኝም፡፡ፍጥረታት ሁሉ በእርሱ ዘንድ ውብና የየራሳቸው ዓላማና ተግባር ያላቸው ናቸው (ዘፍ.1፡25)እግዚአብሔር የፈጠራቸው ፍጥረታት በፍጡር ዓቅም ሙሉ በሙሉ ተቆጥረው የሚዘለቁ አይደሉም፤
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ለ፳፻፰ ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!እንኳን ከ ፳፻፯ ዓ.ም ወደ ፳፻፰ ዓ.ም ሁላችንንም በሰላምና በጤና ጠብቆ አደረሰን!!ያለፈውን ዓመት በእግዚአብሔር አምላክ ቅዱስ ፈቃድ በጤናና በሰላም አሳልፈነዋል ፤ ያለፈው ዓመት በሀገረ ስብከታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሰጡት የመጨረሻ አመራር መሠረት በርካታ የለውጥ ሥራዎችን የጀመርንበት ዓመት […]
በፌደራል ጉዳዮች ሚንስቴርና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጋራ ትብብር ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው ሁከትን የማስወገድና ሰላምን የማስፈን ጉባኤ ተጠናቀቀ!!
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጋራ ትብብር ከነሐሴ 29 ቀን እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2007 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት ያህል፡-
1.የሃይማኖት አክራሪነት፣ፅንፈኝነት ዝንባሌዎችና መፍትሔዎቻቸው፣
2.በሀገራችን የሃይማኖት ተቋማትና ተከታዮች በሰላም አብሮ የመኖር ወርቃማ ተሞክሮን የማስቀጠል ፋይዳው፣
3.በሃይማኖት ተቋማት የጤናማ ግንኙነት ጉዳዮችና የመፍትሔ አቅጣጫ በተሰኙ ሦስት ዐበይት መወያያ አጀንዳዎች በፌደራል ጉዳዮች ምንስትር በዶ/ር ሽፈራው ተክለማርያምና በሚኒስትር ዴታው በአቶ ሙሉጌታ አቅራቢነት ቁጥራቸው አንድ ሺህ ለሚደርስ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተወካዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶአል፡፡
የስብሰባው ተሳታፊዎችም በአስር ቡድን በመደራጀት በተሰጡት የመወያያ አርእስቶች ላይ የተመሠረተ የቡድን ውይይት አካሄደዋል፤ በቡድን ውይይቱም ከተነሱት በርካታ ነጥቦች መካከል የሃይማኖት ተቋማትና መንግሥት በጋራ አጀንዳዎች አብረውና ተባብረው መሥራታቸው ተገቢ ነው ፣ በታሪክ እንደተረዳነው በፅንፈኞችና በአክራሪዎች የብዙ ዜጎች ሕይወት ተቀጥፏል ፣ አክራሪዎችና ፅንፈኝነት ወደ ሀገራችንም እየገባ ነው ፣ የፅንፈኝነትና የአክራሪነት እንቅስቃሴ ሃይማኖትን ሽፋን ያደረገ ነው፣ የፅንፈኝነትና የአክራሪነት አስተሳሰብ ወጣቶች በተሳሳተ መንገድ እንዲሄዱ ማድረግ ነው፤ ይህ አደገኛ አስተሳሰብ ሥር ሳይሰድ መነቀል አለበት፣ ፅንፈኝነትና አክራሪነት በቤተ ክርስቲያናችን እየታየ በመሆኑ ለወደፊቱ ይህንን እኩይ ተግባር መዋጋት አለብን፣ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች ለዚህ እኩይ ተግባር ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጠንክረን ማስተማር አለብን፣ የፅፍኞችና የአክራሪዎች የቅስቀሳ ስልት በቤተ ክርስቲያን የመልካም አስተዳደርና የሙስና ችግር አለ በሚል ሽፋን ነው፤ ፅንፈኞቹ ለቤተ ክርስቲያናችን የውስጥ ደዌ ሲሆኑ ለመንግሥት ደግሞ የጎን ውጋቶች ናቸው ፣ ፅንፈኞቹና አክራሪዎቹ የወደዱትን ሰው ኦርቶዶክሳዊ ነው ይላሉ ፤ የጠሉትን ሰው መናፍቅ እና ተሐድሶ ነው ይሉታል፡፡
የጽንፈኞቹና የአክራሪዎቹ መገለጫ ባህርያት
በቅዱስ ፖትርያርኩ ፣ በብፁዓን አባቶች ፣ በልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያን መሪዎችና አገልጋዮች መካከል መለያየት እንዲፈጠር ማድረግና መከፋፈል ፤
እንዲሁም ማሸማቀቅ፣ በቤተ ክርስቲያን ስም የሚሰበሰቡት ሀብት ኦዲት እንዳይደረግ እምቢተኝነትና ሌላ ማደናገሪያ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር ማድረግ፣ ዓላማቸውን የማይደግፉትን ሁሉ አማሳኞች ፣ ዘራፊዎችንና ሌቦች እያሉ ተቆጣጣሪ በሌለው ፌስቡክና ብሎግ ስማቸውን ማጥፋት ፤ ለቤተ ክርስቲያን ብቻ የተፈቀደውን የአሥራት ክፍያ ለቡድንና ለግል ማድረግ፣
ብልሹ አሠራርና ግብረ ሙስና
ለፅንፈኞቹና አክራሪዎቹ ምቹ ሁኒታ የፈጠረላቸው በአንዳንድ ዓላማቸውና ተልዕኳቸውን በዘነጉ ክፍሎች የሚታየው ሥር የሠደደ የሙስና እና የመልካም አስተዳደር ችግር ሲሆን ይህም ማለት በስልጣንና በገንዘብ የሚመኩ ክፍሎች የማስፈራራት ተግባር በመፈጸም ፣ የቤተ ክርስቲያን ኃላፊዎች ለወጣቱ ትኩረት ሰጥተው አለመሥራት፣ ዘረኝነትና ቡድናዊነት መፍጠር፣ የቤተ ክርስቲያን አንጋፋ ሊቃውንት የሚደርስባቸውን አስተዳደር በደል በመደበኛ ፍርድ ቤት ዳኝነት እንዳያገኙ ማድረግ ፣ መዋቅርን መጣስ ፣ ወጥና ግልጽ የሆነ አሠራር እና ቅሬታ ሰሚ አካል አለመኖር፣ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶችና የሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቃነ መናብርት መዋቅራዊ አሠራሩን አለመከተል፤ በአስተዳደርና በፋይናንስ ዘመኑን የዋጀ የአሠራር ሥርዓት አለመዘርጋት የሚሉና ሌሎችም በርካታ ነጥቦች ይገኙባቸዋል፡፡
በአሥር የተከፈለው የቡድን ውይይት ከተጠናቀቀ በኋላ በቀረቡት የቡድን የጋራ ውይይት ነጥቦች ላይ ከመድረኩ መሪዎች ሰፋ ያለ ማብራሪያ ተሰጥባቸዋል፡፡
ለተፈጻሚነታቸውም በመንግሥት በኩል አስፈላጊው ክትትል እንደሚደረግበት ምንስትሩ አክለው ገልጸዋል፤ በአይነቱ ልዩ የሆነው ይህ የጋራ የምክክር ጉባኤ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አስታውቀዋል፡፡
የቅዱስነታቸውን ሙሉ መግለጫና መልእክት ከዚህ እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፤
የሰላም አምላክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጉባኤ ተገኝተን የሰላምና መቻቻል መልእክት ለማስተላለፍ ስለፈቀደልን ምስጋና፣ አምልኮትና ክብር ለእርሱ ይሁን ፡፡
‹‹ኅሣሣ ለሰላም ወዴግና፤ ሰላምን አጥብቀህ ፈልጋት፣ ባገኘሃትም ጊዜ ተከተላት እንጂ አትለያት›› (መዝ 33፡14)ሁላችንም እንደምናውቀው የሰላም አምላክ እግዚአብሔር ፍጥረታትን ሲፈጥር በሕይወት፣ በነጻነትና በደስታ እንዲኖሩ ነው፤የሕይወት፣ የነጻነት፣ የደስታና የብልጽግና ዋስትና ሰጭ ደግሞ ከፈጣሪ የተገኘች ሰላም ናት፤ ሰላም ሰውን ብቻ ሳይሆን ከሰው ጋር ያሉ እንስሳት፣ ዓራዊት፣ አዕዋፍ፣ ዓሣት፣ ዕፅዋት፣ አዝርእት፤ ነፍሳት ወዘተ ሁሉ ይፈልጓታል ፡፡ከዚህም ሌላ ሰማዩም ምድሩም ሰላምን ይፈልጋል፤ ምክንያቱም ሰላም ከሌለ ሁሉም ተጎጂዎች ናቸውና፤ዛሬ የሰማዩ አየር በአየር ብክለት እየተጎዳ ሰላምን አጥቶአል እየተባለ በየጊዜው ሲነገር እንሰማለን፤ምድርም እንደ ልብስ የሚያገለግሏት ዕፅዋት እየተመነጠሩ ባዶ ወደ መሆን እየተቃረበች ስለሆነ በተፈጥሮ መዛባት ሰላምን አጥታለች እየተባለ ነው ፡፡ሰማይና ምድር
በፌዴራል የሃይማኖት ተቋማት ባለመግባባት ጎዳዮች ዙሪያ የመፍትሔ አቅጣጫ ለማስፈን በአይነቱ የተለየ ውይይት እየተካሄደ ነው
በሃይማኖት ተቋማት ያለመግባባት ጎዳዮች መሠረታዊ የመፍትሔ አቅጣጫ ዴሞክራሲያዊነትና ዘመናዊ አሰራርን ለማስፈን በሚል ርዕስ የፌዴራል የሃይማኖቶች ጎዳዮች ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጋር በመሆን ቁጥራቸው ከ1000 በላይ ለሚደርስ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተወካዮች ከነሐሴ 29 ቀን 2007 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ በአይነቱ ልዩ የሆነ ውይይትና ምክክር እየተካሄደ ሲሆን […]
የሕንጻ ግንባታው ከመሠረቱ እስከ ጉልላቱ በአርማታ ብቻ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ታሪካዊ አመሠራረት!!
በደቡብ የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም፣ በምዕራብ የእንጦጦ ርዕሰ አድባራት ቅ/ማርያም፣በሰሜን የገነተ ኢየሱስ ገነተ ማርያም፣ በምሥራቅ የአሜሪካ ኢንባሲ የሚአዋስኑት፣ በመልክአ ምድራዊ አቀማመጡ ከምድር ከፍ ከሰማይ ዝቅ ብሎ የሚታየው የአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በተለምዶ አጣራር ጭቁኑ ሚካኤል በተለያዩ የታሪክ ሰነዶች ተጽፎ እንደሚገኘው ክህነትን ከልዑልነት ጋር አጣምረው በመያዝ ይታወቁ በነበሩት በልዑል ራስ ከሣ ኃይሉ አማካኝነት በ1968 ዓ.ም […]
ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የኢሊባቡርና የጋንቤላ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ነሐሴ 25/2007 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ የተለዩ ሲሆን በዚሁ ዕለት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በጠቅላይ ቤተ ክህነት እና በአበባ ሀገረ ስብከት ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎቸንና ሠራተኞች አስከሬናቸው ካረፉበት ናሽናል ሆስፒታል ከቀኑ በ11፡00 ሰዓት በክብር ታጅቦ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እርፏል፡፡
የብፁዕ አቡነ ፊልጶስ አጭር የሕይወት ታሪክ
ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ የኢሉባቦርና የጋምቤላ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከአባታቸው ከአቶ ፈለቀ ለውጤ ከእናታቸው ከወ/ሮ አዛልነሽ ሙሉ በ1928 ዓ.ም. በወሎ ክፍለ ሀገር በላስታ ቡግና አውራጃ ሠራብጥ ካህናተ ሰማይ ከሚባል ቤተ ክርስቲያን
የደብረ ታቦር በዓል በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ካቴድራል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ!!
በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን የሚከበረው የደብረ ታቦር በዓል በዘንድሮው 2007 ዓ.ም በሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በልዩ ሥነ ሥርዓት ተከብሯል፡፡ በበዓሉ አከባበር ወቅት ፕንግ ድርብ (ልብሰ ያሬድ) የለበሱ የአብነት ተማሪዎች “አሀደ ለከ ፣ ወአሀደ ለሙሴ ፣ ወአሀደ ለኤልያስ፣ ንግበር ማህደረ” የሚለውን የወንጌል ቃል በዜማ ያቀረቡ ሲሆን በተመሳሳይ የደብሩ የሰንበት ት/ቤት […]