የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የምሥራቃዊ ትግራይ ሀገረ ስብከት ሐዋርያዊ ጉዞ እንደቀጠለ ነውNovember 7, 2015 ቅዱስ ፓትርያርኩ የአብርሃ ወአጽብሐ ገዳምን ጎበኙ ቅዱስ ፓትርያርኩ በገዳሙ ተገኝተው አባታዊ ምክር ሲሰጡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ጥቅምት 26 ቀን 2008 ዓ.ም በውቅሮ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን የደብረ ነገስት አብርሃ ወአጽብሐ ገዳምን ጎብኝተዋል፡፡ገዳሙን ለመጎብኘት ከብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ከጠቅላይ ቤተ-ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፤ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/t001.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-11-07 03:57:462023-11-09 10:25:33የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የምሥራቃዊ ትግራይ ሀገረ ስብከት ሐዋርያዊ ጉዞ እንደቀጠለ ነው
ቅዱስ ፓትርያርኩ የውቅሮ የአጽቢ ወንበርታንና የደብረ ዓላማ አሲራ መቲራ ገዳምን ጎበኙNovember 6, 2015የደብረ ዓላማ አሲራ መቲራ ገዳም Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/t003.jpg 360 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-11-06 07:48:362023-11-09 10:25:33ቅዱስ ፓትርያርኩ የውቅሮ የአጽቢ ወንበርታንና የደብረ ዓላማ አሲራ መቲራ ገዳምን ጎበኙ
የጥቅምት 2008 ዓ.ም.የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀNovember 2, 2015ጥቅምት 22 ቀን 2008 ዓ.ም.ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በመደበኛ ስብሰባ፤ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ተራ ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት የመክፈቻው ሥርዓተ ጸሎት ከተፈጸመበት ከበዐሉ ዋዜማ ከጥቅምት 11 ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 22 […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00022.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-11-02 14:29:462023-11-09 10:25:33የጥቅምት 2008 ዓ.ም.የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀ
የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ሕንጻ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ!!!October 26, 2015በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ታሪካዊና ዘመናዊ ሕንጻ ቤተክርስቲያን የግንባታ ሥራው በመጠናቀቁ ቅዳሜ ጥቅምት 13 ቀን 2008 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳት ፣ የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ፣ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00310.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-26 14:17:592023-11-09 10:25:33የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ሕንጻ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ!!!
የጥቅምት 2008 ዓ.ም.የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረOctober 23, 2015 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትየአማልክት አምላክ፣ የነገሥታት ንጉሥ፣ የአጋእዝት ጌታ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን ከተለያዩ የዓለም አህጉርና ከሀገራችን አህጉረ ስብከት አሰባስቦና አንድ ላይ አገናኝቶ በመንፈስ ቅዱስ ስለተሰጠን ሐዋርያዊ ተልእኮ ለመወያየት ስለሰበሰበን ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን ፡፡‹‹ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት፤ መንፈስ ቅዱስ አብያተ ክርስቲያናትን አስመልክቶ ምን አለ?›› (ራዕ. 2፡7) ፡፡በጌታችን በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የተመሠረተችው ክርስቶሳዊት ቤተ ክርስቲያን ከበዓለ ሐምሣ ጀምሮ በመንፈስ ቅዱስ አመራርና ጥበቃ ሥር እንዳለች ይታወቃል፡፡ቅዱስ መንፈሰ እግዚአብሔር ዓለም በማያየውና በማያውቀው ረቂቅ ጥበቡ በሃይማኖት አማካይነት በልበ ምእመናን አድሮ ቤተ ክርስቲያንን ሲመራ ይኖራል ፡፡ ከዚህም ሌላ በሥዩማነ ቤተ ክርስቲያን አማካይነት ቅዱስ ቃሉንና ቅዱሳት ምሥጢራቱን ለምእመናን ያድላል ፡፡በመሆኑም ሥዩማነ ቤተ ክርስቲያን፤ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን መሪ የሆነው መንፈስ ቅዱስ የሚለውንና የሚናገረውን በትክክል አዳምጠውና ተረድተው ምግብናቸውን ማከናወን እንዳለባቸው ለሰባቱ ሥዩማነ ቤተ ክርስቲያን ዘእስያ የተነገረው ቃለ ተግሣጽ ወምዕዳን በግልጽ ያስተምረናል ፡፡ለተጠቀሱት የቤተ ክርስቲያን ሥዩማን የተላለፈው መልእክት በአጠቃላይ የመንፈስ ቅዱስ ቃል እንደሆነ ለማመልከት ‹‹ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት›› በሚልና ‹‹ዘቦ ዕዝን ሰሚዐ ለይስማዕ›› በሚል ኃይለ ቃል ሲዘጋ እናያለን፡፡ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትለሰብዑ አብያተ ክርስቲያናት ዘእስያና ለአለቆቻቸው የተነገረው ሁሉ ዛሬ ያለችው ቤተ ክርስቲያንና አለቆቿን ጭምር በቀጥታ የሚመለከት እንደሆነ ጥርጥር የለውም ፡፡ከአለቆቹ መካከል የተመሰገኑም፣ በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙም፣ እንደዚሁም ጠንከር ያለ ተግሣጽ የደረሰባቸው እንዳሉ እንገነዘባለን ፡፡ዛሬ በቤተ ክርስቲያን የሥራ ኃላፊነት የምንገኝ ሥዩማንም በዚያን ጊዜ በነበረችው ፈታኝ ዓለም ውስጥ የምንገኝ እንደመሆናችን መጠን፤ በዚያን ጊዜ የነበሩ ኩነቶች ሁሉ አሁንም አይኖሩም ማለት አይቻልም ፡፡በየትኛውም ዘመን፣ በየትኛውም ቦታ፣ ክፍተት አይፈጠርም ብሎ ሙሉ በሙሉ ኃላፊነት መውሰድ የሚችል ይገኛል ተብሎም አይጠበቅም ፡፡ነገር ግን የከፋና የባሰ ክፍተት እንዳይፈጠር የተጠናከረ ሥራ በመሥራት መከላከል የሚችሉ በየጊዜው ሁሉ የተነሡ ታላላቅ አበው እንዳሉ እናስተውላለን ፡፡በዚህ ዘመን የምንገኝ ኖሎትም ምንም ቢሆን ከዚህ እውነታ ውጭ መሆን አንችልም፤ መሠረታዊ ችግር ሊሆን የሚችለው ክፍተት ለምን ተፈጠረ የሚለው ሳይሆን ክፍተት መኖሩ እየታወቀ ዝም ብሎ መኖሩ ነው፡፡ በዚህ ዙሪያ ይህ ዓቢይ ጉባኤ ብዙ መሥራት ይጠበቅበታል፡፡እንደ እውነቱ ከሆነ በቤተ ክርስቲያናችን መሠራት የነበረባቸው፤ ሆኖም ግን እስካሁን በአጥጋቢ ሁኔታ ያልተሠራባቸው የሥራ መስኮች እንዳሉ ባይካድም ጥሩ ውጤት ያስመዘገብንባቸው ነገሮች እንዳሉም መዘንጋት የለበትም፤ በተለይም ሕዝበ ክርስቲያኑ ባለው ዓቅም ሁሉ ቤተ ክርስቲያኑን ለመደገፍና ለማልማት የሚያደርገው ቀና ትብብር ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ተስፋ ሰጪ ሆኖ ይታያል፣ አንዳንድ አህጉረ ስብከትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት በሚያስደንቅ ሁኔታ የራስ አገዝ ልማት እያካሄዱ ለቤተ ክርስቲያናችን ተጨማሪ የሚሆን ትልቅ ዓቅም እየፈጠሩ ይገኛሉ ፡፡ከሁሉም በላይ ደግሞ የቤተ ክርስቲያናችንን ሐዋርያዊ ተልእኮ ለማስፋፋት በዓለም ዙሪያ የተደረገው እንቅስቃሴ በአሁኑ ጊዜ ሁሉንም ክፍለ ዓለማት ማለትም ከምዕራብ አሜሪካ እስከ ጃፓን፣ ከአየርላንድ እስከ አውስትራሊያ ቤተ ክርስቲያናችን ክንፎቿዋን የዘረጋችበት ሁኔታ የተፈጠረ በመሆኑ ትልቅ ስኬት ተገኝቶአል ማለት እንችላለን፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ዓለም አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን ወደ መሆን አድጋለች ማለት ይቻላል ፡፡ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፡፡የቤተ ክርስቲያናችን ሥራ ሰፊና ዘርፈ ብዙ በመሆኑ አሁንም ቢሆን ትኩረት ተሰጥቶአቸው በቅድሚያ ሊሠሩ የሚገቡ ሥራዎች እንዳሉ ማስታወሱ ተገቢ ነው፤ በመሆኑም፤ ቤተ ክርስቲያናችን ዘመኑን የዋጀ የአስተዳደር ጥበብ ተከትላ ሀብትዋና ንብረትዋን መጠበቅ የሚያስችሏትን አሠራሮች መቀየስ፤ በሕገ ቤተ ክርስቲያኑ መሠረት ሊዘጋጁ የሚገቡ ልዩ ልዩ ደንቦች፣ ፖሊሲዎችና መመሪያዎችን በማዘጋጀት ሥራዎች ሁሉ ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲኖራቸው ማድረግ፤ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/p004.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-23 12:16:362023-11-09 10:25:33የጥቅምት 2008 ዓ.ም.የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
ሰበር ዜናOctober 22, 2015የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሽልማት የተበረከተለትን ጄነሬተር ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላለፈ፡፡የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት በ34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሽልማት የተበረከተለትን የመብራት ጄነሬተር በርካታ ገዳማት ለሚገኙበት ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላልፏል፡፡ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ለጉባኤው ታዳሚዎች ባዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00101.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-22 13:39:002023-11-09 10:25:34ሰበር ዜና
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት ልዩ ተሸላሚ ሆነ!!!October 22, 2015በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስተያን በተካሄደው 34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከ2006 ዓ.ም በ2007 የበጀት ዓመት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ድርሻ ከሆነው 65% ብር 16,445,189.90 ብልጫ በማሳየቱ አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተጠናቀቀበት ወቅት ልዩ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ይህ ከፍተኛ ውጤት ሊመዘገብ የቻለው ከሚያዝያ ወር 2007 እስከ ሐምሌ ወር 2007 ዓ.ም የበጀት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00401.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-22 09:22:262023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት ልዩ ተሸላሚ ሆነ!!!
የ34ኛው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጸሎተ ቡራኬ ተጀመረ!!!October 19, 2015በየዓመቱ በጥቅምት ወር የሚካሄደው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዘንድሮው ዓመት ከጥቅምት 8/2008 ዓ.ም- ጥቅምት 11/2008 ዓ.ም ድረስ ለ4 ተከታታ ቀናት እንደሚካሄድ ከሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምርያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የጉባኤው መርሃ ግብር በተጀመረበት ወቅት “ስምአነ አምላክነ ወመድኃኒነ ተስፋሆሙ ለኩሎሙ አፅናፈ ምድር ወለእለሂ ውስተ ባህር ርሁቅ” የሚለው የዳዊት መዝሙር በዜማ ቅርቧል፡፡በመቀጠልም በማቴዎስ ወንጌል ም.18 ቁ.18 ላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0156.jpg 2136 3216 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-19 09:04:342023-11-09 10:25:34የ34ኛው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጸሎተ ቡራኬ ተጀመረ!!!
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ለ2ኛ ቦንድ መግዛቱ ተገለፃOctober 14, 2015የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለህዳሴው ግድብ ቀደም ሲል የገዛው ቦንድ ብር2,026,000.00 /ሁለት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ሲሆን በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት ብር3,000,000.00 /ሦስት ሚሊዮን ብር/ በመጨመር ወደ ብር5,026,000.00 /አምስት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ከፍ እንዲል ያደርገ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡ {flike}{plusone} Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-14 15:32:192023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ለ2ኛ ቦንድ መግዛቱ ተገለፃ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የ2008ዓ.ም የደመራ በዓል በድምቀት ተከበረSeptember 28, 2015 በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ የቤተክርስትያኒቱ ርዕሰ መንበር ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ፤ብጹአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ፣ የአዲስ አባባ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/3247.jpg 637 960 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-28 08:06:132023-11-09 10:25:34በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የ2008ዓ.ም የደመራ በዓል በድምቀት ተከበረ
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የምሥራቃዊ ትግራይ ሀገረ ስብከት ሐዋርያዊ ጉዞ እንደቀጠለ ነው
ቅዱስ ፓትርያርኩ የአብርሃ ወአጽብሐ ገዳምን ጎበኙ ቅዱስ ፓትርያርኩ በገዳሙ ተገኝተው አባታዊ ምክር ሲሰጡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ጥቅምት 26 ቀን 2008 ዓ.ም በውቅሮ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን የደብረ ነገስት አብርሃ ወአጽብሐ ገዳምን ጎብኝተዋል፡፡ገዳሙን ለመጎብኘት ከብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ከጠቅላይ ቤተ-ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፤ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
ቅዱስ ፓትርያርኩ የውቅሮ የአጽቢ ወንበርታንና የደብረ ዓላማ አሲራ መቲራ ገዳምን ጎበኙ
የደብረ ዓላማ አሲራ መቲራ ገዳም
የጥቅምት 2008 ዓ.ም.የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀ
ጥቅምት 22 ቀን 2008 ዓ.ም.ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በመደበኛ ስብሰባ፤ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ተራ ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት የመክፈቻው ሥርዓተ ጸሎት ከተፈጸመበት ከበዐሉ ዋዜማ ከጥቅምት 11 ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 22 […]
የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ሕንጻ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ!!!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ታሪካዊና ዘመናዊ ሕንጻ ቤተክርስቲያን የግንባታ ሥራው በመጠናቀቁ ቅዳሜ ጥቅምት 13 ቀን 2008 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳት ፣ የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ፣ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች […]
የጥቅምት 2008 ዓ.ም.የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት
የአማልክት አምላክ፣ የነገሥታት ንጉሥ፣ የአጋእዝት ጌታ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን ከተለያዩ የዓለም አህጉርና ከሀገራችን አህጉረ ስብከት አሰባስቦና አንድ ላይ አገናኝቶ በመንፈስ ቅዱስ ስለተሰጠን ሐዋርያዊ ተልእኮ ለመወያየት ስለሰበሰበን ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን ፡፡
‹‹ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት፤ መንፈስ ቅዱስ አብያተ ክርስቲያናትን አስመልክቶ ምን አለ?›› (ራዕ. 2፡7) ፡፡በጌታችን በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የተመሠረተችው ክርስቶሳዊት ቤተ ክርስቲያን ከበዓለ ሐምሣ ጀምሮ በመንፈስ ቅዱስ አመራርና ጥበቃ ሥር እንዳለች ይታወቃል፡፡
ቅዱስ መንፈሰ እግዚአብሔር ዓለም በማያየውና በማያውቀው ረቂቅ ጥበቡ በሃይማኖት አማካይነት በልበ ምእመናን አድሮ ቤተ ክርስቲያንን ሲመራ ይኖራል ፡፡
ከዚህም ሌላ በሥዩማነ ቤተ ክርስቲያን አማካይነት ቅዱስ ቃሉንና ቅዱሳት ምሥጢራቱን ለምእመናን ያድላል ፡፡
በመሆኑም ሥዩማነ ቤተ ክርስቲያን፤ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን መሪ የሆነው መንፈስ ቅዱስ የሚለውንና የሚናገረውን በትክክል አዳምጠውና ተረድተው ምግብናቸውን ማከናወን እንዳለባቸው ለሰባቱ ሥዩማነ ቤተ ክርስቲያን ዘእስያ የተነገረው ቃለ ተግሣጽ ወምዕዳን በግልጽ ያስተምረናል ፡፡
ለተጠቀሱት የቤተ ክርስቲያን ሥዩማን የተላለፈው መልእክት በአጠቃላይ የመንፈስ ቅዱስ ቃል እንደሆነ ለማመልከት ‹‹ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት›› በሚልና ‹‹ዘቦ ዕዝን ሰሚዐ ለይስማዕ›› በሚል ኃይለ ቃል ሲዘጋ እናያለን፡፡
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት
ለሰብዑ አብያተ ክርስቲያናት ዘእስያና ለአለቆቻቸው የተነገረው ሁሉ ዛሬ ያለችው ቤተ ክርስቲያንና አለቆቿን ጭምር በቀጥታ የሚመለከት እንደሆነ ጥርጥር የለውም ፡፡
ከአለቆቹ መካከል የተመሰገኑም፣ በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙም፣ እንደዚሁም ጠንከር ያለ ተግሣጽ የደረሰባቸው እንዳሉ እንገነዘባለን ፡፡
ዛሬ በቤተ ክርስቲያን የሥራ ኃላፊነት የምንገኝ ሥዩማንም በዚያን ጊዜ በነበረችው ፈታኝ ዓለም ውስጥ የምንገኝ እንደመሆናችን መጠን፤ በዚያን ጊዜ የነበሩ ኩነቶች ሁሉ አሁንም አይኖሩም ማለት አይቻልም ፡፡
በየትኛውም ዘመን፣ በየትኛውም ቦታ፣ ክፍተት አይፈጠርም ብሎ ሙሉ በሙሉ ኃላፊነት መውሰድ የሚችል ይገኛል ተብሎም አይጠበቅም ፡፡
ነገር ግን የከፋና የባሰ ክፍተት እንዳይፈጠር የተጠናከረ ሥራ በመሥራት መከላከል የሚችሉ በየጊዜው ሁሉ የተነሡ ታላላቅ አበው እንዳሉ እናስተውላለን ፡፡
በዚህ ዘመን የምንገኝ ኖሎትም ምንም ቢሆን ከዚህ እውነታ ውጭ መሆን አንችልም፤ መሠረታዊ ችግር ሊሆን የሚችለው ክፍተት ለምን ተፈጠረ የሚለው ሳይሆን ክፍተት መኖሩ እየታወቀ ዝም ብሎ መኖሩ ነው፡፡ በዚህ ዙሪያ ይህ ዓቢይ ጉባኤ ብዙ መሥራት ይጠበቅበታል፡፡
እንደ እውነቱ ከሆነ በቤተ ክርስቲያናችን መሠራት የነበረባቸው፤ ሆኖም ግን እስካሁን በአጥጋቢ ሁኔታ ያልተሠራባቸው የሥራ መስኮች እንዳሉ ባይካድም ጥሩ ውጤት ያስመዘገብንባቸው ነገሮች እንዳሉም መዘንጋት የለበትም፤
በተለይም ሕዝበ ክርስቲያኑ ባለው ዓቅም ሁሉ ቤተ ክርስቲያኑን ለመደገፍና ለማልማት የሚያደርገው ቀና ትብብር ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ተስፋ ሰጪ ሆኖ ይታያል፣
አንዳንድ አህጉረ ስብከትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት በሚያስደንቅ ሁኔታ የራስ አገዝ ልማት እያካሄዱ ለቤተ ክርስቲያናችን ተጨማሪ የሚሆን ትልቅ ዓቅም እየፈጠሩ ይገኛሉ ፡፡
ከሁሉም በላይ ደግሞ የቤተ ክርስቲያናችንን ሐዋርያዊ ተልእኮ ለማስፋፋት በዓለም ዙሪያ የተደረገው እንቅስቃሴ በአሁኑ ጊዜ ሁሉንም ክፍለ ዓለማት ማለትም ከምዕራብ አሜሪካ እስከ ጃፓን፣ ከአየርላንድ እስከ አውስትራሊያ ቤተ ክርስቲያናችን ክንፎቿዋን የዘረጋችበት ሁኔታ የተፈጠረ በመሆኑ ትልቅ ስኬት ተገኝቶአል ማለት እንችላለን፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ዓለም አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን ወደ መሆን አድጋለች ማለት ይቻላል ፡፡
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፡፡
የቤተ ክርስቲያናችን ሥራ ሰፊና ዘርፈ ብዙ በመሆኑ አሁንም ቢሆን ትኩረት ተሰጥቶአቸው በቅድሚያ ሊሠሩ የሚገቡ ሥራዎች እንዳሉ ማስታወሱ ተገቢ ነው፤ በመሆኑም፤
ሰበር ዜና
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሽልማት የተበረከተለትን ጄነሬተር ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላለፈ፡፡የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት በ34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሽልማት የተበረከተለትን የመብራት ጄነሬተር በርካታ ገዳማት ለሚገኙበት ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላልፏል፡፡ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ለጉባኤው ታዳሚዎች ባዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት ልዩ ተሸላሚ ሆነ!!!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስተያን በተካሄደው 34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከ2006 ዓ.ም በ2007 የበጀት ዓመት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ድርሻ ከሆነው 65% ብር 16,445,189.90 ብልጫ በማሳየቱ አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተጠናቀቀበት ወቅት ልዩ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ይህ ከፍተኛ ውጤት ሊመዘገብ የቻለው ከሚያዝያ ወር 2007 እስከ ሐምሌ ወር 2007 ዓ.ም የበጀት […]
የ34ኛው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጸሎተ ቡራኬ ተጀመረ!!!
በየዓመቱ በጥቅምት ወር የሚካሄደው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዘንድሮው ዓመት ከጥቅምት 8/2008 ዓ.ም- ጥቅምት 11/2008 ዓ.ም ድረስ ለ4 ተከታታ ቀናት እንደሚካሄድ ከሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምርያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የጉባኤው መርሃ ግብር በተጀመረበት ወቅት “ስምአነ አምላክነ ወመድኃኒነ ተስፋሆሙ ለኩሎሙ አፅናፈ ምድር ወለእለሂ ውስተ ባህር ርሁቅ” የሚለው የዳዊት መዝሙር በዜማ ቅርቧል፡፡በመቀጠልም በማቴዎስ ወንጌል ም.18 ቁ.18 ላይ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ለ2ኛ ቦንድ መግዛቱ ተገለፃ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለህዳሴው ግድብ ቀደም ሲል የገዛው ቦንድ ብር2,026,000.00 /ሁለት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ሲሆን በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት ብር3,000,000.00 /ሦስት ሚሊዮን ብር/ በመጨመር ወደ ብር5,026,000.00 /አምስት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ከፍ እንዲል ያደርገ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡ {flike}{plusone}
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የ2008ዓ.ም የደመራ በዓል በድምቀት ተከበረ
በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ የቤተክርስትያኒቱ ርዕሰ መንበር ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ፤ብጹአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ፣ የአዲስ አባባ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን […]