• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

0908

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ2006 ዓ.ም. ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንየተወደዳችሁ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትኖሩ ሕዝበ ክርስቲያን በአጠቃላይ እግዚአብሔር አምላክ እንኳን ለ2006 ዓ.ም ጾመ ማርያም በሰላም አደረሳችሁ፡፡‹‹ወዘሰ እንተ አንቀጽ ይበውእ ኖላዌ ዓባግዕ ውእቱ፤ በበሩ የሚገባ የበጎች እረኛ ነው›› (የሐ 10 ÷ 2)በብሉይ ኪዳን የበጎች እውነተኛ እረኛ እንደሆነ በብዙ ስፍራ የተነገረለት መሢሕ አንድ ቀን በዓለም እንደሚገለጽና በጎቹን በትክክል […]

d0012

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ም/ሥራ አስኪያጅ ተመደበ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ከጥቅምት ወር 2005 ዓ.ም በፊት በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ፤ በዋና ሥራ አስኪያጅና በም/ሥራ አስኪያጅ ይመራ ነበር ሆኖም ግን በጥቅምት ወር 2005 ዓ.ም ሀገረ ስብከቱ የተሻለ የሥራ አመራር ሂደትን ሊያመጣ ይችላል በማለት በ4 አህጉረ ስብከት ተከፍሎ እስከ ግንቦት 2005 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ  የዘለቀ ሲሆን ሀገረ ስብከቱ እንደገና ወደ […]

d0988

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ፣ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት፣ በዲፕሎማ፣ በድግሪ እና በማስተርስ አስመረቀ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ቅዳሜ ሰኔ 28 ቀን 2006 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው ዕንግዶች እና የተመራቂ ደቀመዛሙርት ቤተሰቦች በተገኙበት ተመራቂ ደቀመዛሙርትን በሰርተፍኬት፣ በዲፕሎማ፣ በድግሪና በማስተርስ ያስመረቀ ሲሆን  በርቀት መርሐ ግብር በሰርተፍኬት 83፣ […]

0153

የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በዲፕሎማ አስመረቀ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰዋስወ በርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በማታውና በቀን መርሐ ግብር ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የተመራቂ ቤተሰቦች […]

0058

በአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ለሚገኙ የአብነት ት/ቤት መምህራን ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጣቸው

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 18 እና 19 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከአድባራት እና ገዳማት ለተውጣጡ ቁጥራቸው ከ300 በላይ ለሚገመት የአብነት ት/ቤት መምህራን ከስድስት ባላነሱ የትምህርት ርዕሶች በተለያዩ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት […]

0848

ቲቪ ኬር ኢትዮጵያ የተባለ ድርጅት ለአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች የቲቪ በሽታን አስመልክቶ ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ

ሰኔ 14 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ሥር ለሚገኙ የአድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለአንድ ቀን የቆየ  የግንዛቤ መስጨበጫ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው መጀመሪያ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ስልጠናውን በጸሎት በከፈቱበት ወቅት ለአድባራት እና ገዳመት ተወካዮች ባስተላለፉት መልእክት ቤተክርስቲያናችን የእግዚአብሔርን መንግሥት ከማስፋፋት […]

0038

በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የጋብቻ እና የቤተሰብ የምክክር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ተዘጋጀ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች አይ ቪ ኤድስ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ መምሪያ የልጅ አገረዶች እና ሴቶች ድህንነት ፕሮጀክት የመንፈሳዊ ጋብቻ እና የቤተ ሰብ ምክክር አገልግሎት መስጫ ሞዴል ማዕከል በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ በማዘጋጀት ሰኔ 19 ቀን 2006 ዓ.ም ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […]

d0813

ለአዲስ አበባ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች የሥራ አመራር መግለጫ ተሰጣቸው

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላለው ግንኙነት፣ በተመለከተ ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ […]

d0737

የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ከፍተኛ የልማት ዕድገት አስመዘገበ

ድርጅቱ ተጨማሪ ሕንጻዎችን ለመገንባት ከአንድ የቻይና ኩባንያ ጋር የ3 ቢሊዮን ብር ስምምነት ሊፈራረም ነው፡፡ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን፣ የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ሊቀ ጳጳስ፣ የቤቶችና ህንጻዎች ድርጅት፣ አመራሮች እና የቻይና ጂኦሲሲ ኩባንያ ወኪሎች በተገኙበት ግንቦት 28 ቀን 2006 ዓ.ም በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ የጋራ ውይይት ተደርጓል፡፡ […]

d04

የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የቅዳሴ ቤት በዓል ተከበረ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፐትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ቁጥራቸው ከሃያ ሰባት ያላነሰ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ከሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ በርካታ ማህበረ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሜ ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም የቅዱስ ገብርኤል ፅላት ከነባሩ ቤተክርስቲያን በመውጣት በቅዱስ ፓትርያርክና በብፁዓን አባቶች ቡራኬ ወደ አዲሱ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት