• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

0019

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖ 2ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከበረ

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት 2ኛ ዓመት የፕትርክና በዓለ ሲመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የካቲት 24 ቀን 2007 ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የሃይማኖት መሪዎች፤ የመንግሥት ባለ ሥልጣናት፤ አምባሳደሮች፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፤ የድርጅት ኃላፊዎች፤ የኮሌጅ ኃላፊዎች፤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፤ […]

0005

በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአንድነት ጉባኤ መርሃ ግብር ተካሄደ

የካቲት 14 እና 15 2007 ዓ.ም ብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና ሊቃውንት ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ  ልዕኮ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የአንድነት ጉባኤው ተጀምሯል፡፡ በዚሁ የአንድነት ጉባኤ መርሃ ግብር ላይ የተለያዩ መምህራን ወቅቱን አስመልክተው ለምዕመናን ትምህርተ ወንጌል የሰጡ ሲሆን እንደዚሁም ወቅቱን የተመለከቱ የተለያዩ  መዝሙሮች በተለያዩ ዘማሪያን ቀርበዋል፡፡በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስብከተ […]

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ ክ/መ/ፓ/ጠ/ፅ/ቤት የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጆች የቤተክርስቲያኒቱን ስም ከማጥፋት እንዲታቀቡ አሳሰበ

አዲስ አድማስ ጋዜጣ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የፓትርያሪኩን እገዳ ተቃወሙ በሚል ርዕስ ቅዳሜ የካቲት 14/2007 ዓ.ም በቅጽ 14 ቁጥር 788 በጋዜጣው ፊት ለፊት ላይ አሳትሞ የቤተክርስቲያኒቱን ስም ማጥፋቱ አይዘነጋም፡፡ ይህንን ተከትሎም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሰንበት ትምህረት ቤቶች ማደራጃ በቁጥር 3092/546/07 በቀን፡- 19/06/07 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ የካቲት 8 ቀን 2007 ዓ.ም ሀገረ ስብከቱ ከሰንበት […]

0219

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የአድባራትና ገዳማት የሰንበት ትምህርት ቤቶች የሥራ አመራር አባላት የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ የሥራ መመሪያ ትምህርት ተሰጣቸው

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ባሉ አድባራትና ገዳማት ለሚገኙ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ረዳት፣የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከትና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት እሁድ የካቲት 8 ቀን 2007 ዓ.ም የሥራ መመሪያ ትምህርት ተሰጥቶአቸዋል፡፡ በጉባኤው ወቅት የተገኙት ወጣቶች ብዛት ከ500 በላይ የሚገመት ሲሆን ብፁዕነታቸው ጉባኤውን […]

346

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖትዐብይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ  ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2007 ዓ.ም. ዐብይ ጾምን አስመልክቶ የካቲት 6 ቀን 2007 ዓ.ም. መልእክት አስተላለፉ፡፡ቅዱስነታቸው ያስተላለፉትን ሙሉ መልእክት ከዚህ በታች አቅርበነዋል፡-ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ […]

0911

የአክሱም ጽዮን ዶክመንተሪ ፊልም ተመረቀ

“አክሱም ጽዮን የሁለቱ ኪዳናት ማኅደር” በሚል ርእስ ታሪካዊ ዶክመንተሪ ፊልም የካቲት 5 ቀን 2007 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ሓላፊዎች፣ የቅርስና ጥናት ባለሥልጣን ተወካዮች፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምሁራን፣ የአክሱም ጽዮን ንቡረ እድና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት በጠቅላይ ቤተ ክህነት ስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተመረቀ፡፡በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ […]

በአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሰላም እሴት ግንባታ በሚል ርዕስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ የአሰልጣኞች ስልጠና ተካሄደ

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስና የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን እና የተለያዩ የቤተ እምነት ተወካዮች በተገኙበት ማክሰኞ ጥር 19 ቀን 2007 ዓ.ም ስልጠናው ተጀምሮአል በአሠልጣኞች ስልጠና ጉባኤ ላይ የሰባት የተለያዩ የቤተ እምነት ተወካይ አባላት የሥልጠናው ተሳታፊዎች ሆነዋል፡፡የአሠልጣኞች ስልጠና መርሐ ግብር የተመራው በክቡር […]

28690

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ በግብፅ ካይሮና በእስክንድርያ ያደረጉትን ሐዋርያዊ ጉብኝት አጠናቀው አዲስ አበባ ገቡ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከኮፕት ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት የቤተ ክርስቲያኒቷን ልዑካን አስከትለው በመጐብኘት የ6 ቀናት ሐዋርያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ጥር 7 ቀን 2007 ዓ.ም. አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ቅዱስ ፓትርያርኩ ግብፅ ካይሮ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የኮፕት ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ […]

0106

የቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያስተማራቸውን የሐዲሳት ትርጓሜ ደቀ መዛሙርት አስመረቀ

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅ/ማርያም ቤ/ክ የተመደቡት የሐዲሳት ትርጓሜ መምህር መጋቤ ሐዲስ ምሥጢረ ዘለቀ ለአምስት ዓመታት ያህል በሐዲሳት ትርጓሜ ያስተማሩአቸው ደቀ መዛሙርት ብፁዕ አቡነ ሉቃስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና ሁመራ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳሳ፣ ክቡር ቀሲስ በላይ መኮንን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ቆሞስ አባ ሠረቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል በጠቅላይ […]

4684

የ2007 ዓ.ም. የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከበረ

የ2007 ዓ.ም. የጥምቀት በዓል ጥር 11 ቀን በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ፡፡በተለይም በአዲስ አበባ ጃን ሜዳ ከከተራ በዓል በኋላ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እለቱን የተመለከቱ ቀለማትና ምንባባት በዝማሬና በምስጋና እየቀረቡ፤ ማኅሌትና የቅዳሴ ሥርዓቱ በቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እየተመራ ተካሒዷል፡፡ከለሊቱ 12፡30 ሰዓት ጀምሮ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት