በአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ለሚገኙ የአብነት ት/ቤት መምህራን ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጣቸውJune 30, 2014ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 18 እና 19 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከአድባራት እና ገዳማት ለተውጣጡ ቁጥራቸው ከ300 በላይ ለሚገመት የአብነት ት/ቤት መምህራን ከስድስት ባላነሱ የትምህርት ርዕሶች በተለያዩ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0058.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-06-30 13:27:262023-11-09 10:25:37በአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ለሚገኙ የአብነት ት/ቤት መምህራን ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጣቸው
ቲቪ ኬር ኢትዮጵያ የተባለ ድርጅት ለአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች የቲቪ በሽታን አስመልክቶ ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠJune 30, 2014ሰኔ 14 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ሥር ለሚገኙ የአድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ መስጨበጫ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው መጀመሪያ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ስልጠናውን በጸሎት በከፈቱበት ወቅት ለአድባራት እና ገዳመት ተወካዮች ባስተላለፉት መልእክት ቤተክርስቲያናችን የእግዚአብሔርን መንግሥት ከማስፋፋት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0848.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-06-30 13:25:572023-11-09 10:25:37ቲቪ ኬር ኢትዮጵያ የተባለ ድርጅት ለአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች የቲቪ በሽታን አስመልክቶ ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ
በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የጋብቻ እና የቤተሰብ የምክክር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ተዘጋጀJune 30, 2014በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች አይ ቪ ኤድስ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ መምሪያ የልጅ አገረዶች እና ሴቶች ድህንነት ፕሮጀክት የመንፈሳዊ ጋብቻ እና የቤተ ሰብ ምክክር አገልግሎት መስጫ ሞዴል ማዕከል በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ በማዘጋጀት ሰኔ 19 ቀን 2006 ዓ.ም ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0038.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-06-30 13:17:082023-11-09 10:25:37በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የጋብቻ እና የቤተሰብ የምክክር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ተዘጋጀ
ለአዲስ አበባ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች የሥራ አመራር መግለጫ ተሰጣቸውJune 10, 2014ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላለው ግንኙነት፣ በተመለከተ ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d0813.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-06-10 13:12:472023-11-09 10:25:37ለአዲስ አበባ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች የሥራ አመራር መግለጫ ተሰጣቸው
የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ከፍተኛ የልማት ዕድገት አስመዘገበJune 10, 2014ድርጅቱ ተጨማሪ ሕንጻዎችን ለመገንባት ከአንድ የቻይና ኩባንያ ጋር የ3 ቢሊዮን ብር ስምምነት ሊፈራረም ነው፡፡ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን፣ የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ሊቀ ጳጳስ፣ የቤቶችና ህንጻዎች ድርጅት፣ አመራሮች እና የቻይና ጂኦሲሲ ኩባንያ ወኪሎች በተገኙበት ግንቦት 28 ቀን 2006 ዓ.ም በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ የጋራ ውይይት ተደርጓል፡፡ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d0737.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-06-10 13:11:232023-11-09 10:25:37የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ከፍተኛ የልማት ዕድገት አስመዘገበ
የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የቅዳሴ ቤት በዓል ተከበረJune 2, 2014ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፐትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ቁጥራቸው ከሃያ ሰባት ያላነሰ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ከሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ በርካታ ማህበረ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሜ ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም የቅዱስ ገብርኤል ፅላት ከነባሩ ቤተክርስቲያን በመውጣት በቅዱስ ፓትርያርክና በብፁዓን አባቶች ቡራኬ ወደ አዲሱ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d04.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-06-02 15:52:492023-11-09 10:25:37የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የቅዳሴ ቤት በዓል ተከበረ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኢየሩሳሌም ድርጅት የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረMay 26, 2014ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የቀድሞው የኢፊድሪ ፕሮዝዳንት ዶ/ር ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች እና የማኀበሩ አባላት በተገኙበት ግንቦት 16 ቀን 2006 ዓ.ም ቦሌ በሚገኘው የማህበሩ ማዕከል የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮበልዩ የምሥረታ በዓል በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ የድርጅቱን የ50 ዓመት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00023.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-05-26 12:46:082023-11-09 10:25:38በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኢየሩሳሌም ድርጅት የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረ
የቀድሞው የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሮዝዳንት የክቡር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የ80 ቀን መታሰቢያ በዓል ተከበረ፡፡May 26, 2014ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ክቡር አቶ ሙክታር ከድር የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሮዝዳንት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ሚኒስትሮች፣ የክቡር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የቅርብ ዘመዶች እና ወዳጆች በተገኙበት ግንቦት 16 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የ80 ቀን መታሰቢያ በጸሎት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/a004.jpg 742 1000 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-05-26 12:45:242023-11-09 10:25:38የቀድሞው የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሮዝዳንት የክቡር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የ80 ቀን መታሰቢያ በዓል ተከበረ፡፡
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምሩቃን አንድነት ጉባኤ የ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረMay 26, 2014ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፤ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንገዶች ፤ተመራቂ ደቀ መዛሙርት፤ የኮሌጁ መምህራንና ደቀ መዛሙርት በተገኙበት ግንቦት 10/2006 ዓ.ም በጠቀላይ ቤ/ክ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የአንድነት ጉባኤ የምስረታ በዓሉ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡በዓሉ በተከበረበት ወቅት ከዝግጂት ክፍሉ የቀረበውን ጠቅላላ ሪፖረት እንደሚከተለው አቅረበነዋል፡፡ “ወአዲ እብለህክሙ ለእመ ኃብሩ ክልኤቱ አዉ ሠለስቱ እምኔክሙ በውስተ ምድር በእንተ ኩሉ ግብር ዘሰዓሉ ይትገበር ሎሙ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0990.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-05-26 12:43:402023-11-09 10:25:38የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምሩቃን አንድነት ጉባኤ የ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረ
የርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረMay 14, 2014በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትሞትን በሞቱ ድል አድርጎ፣ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ፣ በኃይለ መለኮቱ ከሙታን ተለይቶ የተነሣው ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁላችንንም በልዩ አጠራሩ ጠርቶ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በሚካሄደው በዚህ ክርስቶሳዊና ሐዋርያዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ዓቢይ ጉባኤ ስለሰበሰበን ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን፡፡ “ወንሩጽ በትዕግሥት ኀበ ዘጽኑሕ ለነ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0051.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-05-14 10:05:302023-11-09 10:25:38የርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
በአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ለሚገኙ የአብነት ት/ቤት መምህራን ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጣቸው
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 18 እና 19 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከአድባራት እና ገዳማት ለተውጣጡ ቁጥራቸው ከ300 በላይ ለሚገመት የአብነት ት/ቤት መምህራን ከስድስት ባላነሱ የትምህርት ርዕሶች በተለያዩ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት […]
ቲቪ ኬር ኢትዮጵያ የተባለ ድርጅት ለአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች የቲቪ በሽታን አስመልክቶ ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ
ሰኔ 14 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ሥር ለሚገኙ የአድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ መስጨበጫ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው መጀመሪያ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ስልጠናውን በጸሎት በከፈቱበት ወቅት ለአድባራት እና ገዳመት ተወካዮች ባስተላለፉት መልእክት ቤተክርስቲያናችን የእግዚአብሔርን መንግሥት ከማስፋፋት […]
በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የጋብቻ እና የቤተሰብ የምክክር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ተዘጋጀ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች አይ ቪ ኤድስ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ መምሪያ የልጅ አገረዶች እና ሴቶች ድህንነት ፕሮጀክት የመንፈሳዊ ጋብቻ እና የቤተ ሰብ ምክክር አገልግሎት መስጫ ሞዴል ማዕከል በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ በማዘጋጀት ሰኔ 19 ቀን 2006 ዓ.ም ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […]
ለአዲስ አበባ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች የሥራ አመራር መግለጫ ተሰጣቸው
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላለው ግንኙነት፣ በተመለከተ ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ […]
የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ከፍተኛ የልማት ዕድገት አስመዘገበ
ድርጅቱ ተጨማሪ ሕንጻዎችን ለመገንባት ከአንድ የቻይና ኩባንያ ጋር የ3 ቢሊዮን ብር ስምምነት ሊፈራረም ነው፡፡ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን፣ የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ሊቀ ጳጳስ፣ የቤቶችና ህንጻዎች ድርጅት፣ አመራሮች እና የቻይና ጂኦሲሲ ኩባንያ ወኪሎች በተገኙበት ግንቦት 28 ቀን 2006 ዓ.ም በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ የጋራ ውይይት ተደርጓል፡፡ […]
የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የቅዳሴ ቤት በዓል ተከበረ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፐትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ቁጥራቸው ከሃያ ሰባት ያላነሰ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ከሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ በርካታ ማህበረ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሜ ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም የቅዱስ ገብርኤል ፅላት ከነባሩ ቤተክርስቲያን በመውጣት በቅዱስ ፓትርያርክና በብፁዓን አባቶች ቡራኬ ወደ አዲሱ […]
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኢየሩሳሌም ድርጅት የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የቀድሞው የኢፊድሪ ፕሮዝዳንት ዶ/ር ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች እና የማኀበሩ አባላት በተገኙበት ግንቦት 16 ቀን 2006 ዓ.ም ቦሌ በሚገኘው የማህበሩ ማዕከል የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮበልዩ የምሥረታ በዓል በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ የድርጅቱን የ50 ዓመት […]
የቀድሞው የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሮዝዳንት የክቡር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የ80 ቀን መታሰቢያ በዓል ተከበረ፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ክቡር አቶ ሙክታር ከድር የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሮዝዳንት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ሚኒስትሮች፣ የክቡር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የቅርብ ዘመዶች እና ወዳጆች በተገኙበት ግንቦት 16 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የ80 ቀን መታሰቢያ በጸሎት […]
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምሩቃን አንድነት ጉባኤ የ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረ
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፤ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንገዶች ፤ተመራቂ ደቀ መዛሙርት፤ የኮሌጁ መምህራንና ደቀ መዛሙርት በተገኙበት ግንቦት 10/2006 ዓ.ም በጠቀላይ ቤ/ክ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የአንድነት ጉባኤ የምስረታ በዓሉ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡በዓሉ በተከበረበት ወቅት ከዝግጂት ክፍሉ የቀረበውን ጠቅላላ ሪፖረት እንደሚከተለው አቅረበነዋል፡፡ “ወአዲ እብለህክሙ ለእመ ኃብሩ ክልኤቱ አዉ ሠለስቱ እምኔክሙ በውስተ ምድር በእንተ ኩሉ ግብር ዘሰዓሉ ይትገበር ሎሙ […]
የርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትሞትን በሞቱ ድል አድርጎ፣ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ፣ በኃይለ መለኮቱ ከሙታን ተለይቶ የተነሣው ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁላችንንም በልዩ አጠራሩ ጠርቶ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በሚካሄደው በዚህ ክርስቶሳዊና ሐዋርያዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ዓቢይ ጉባኤ ስለሰበሰበን ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን፡፡ “ወንሩጽ በትዕግሥት ኀበ ዘጽኑሕ ለነ […]