• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

0058

በአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ለሚገኙ የአብነት ት/ቤት መምህራን ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጣቸው

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 18 እና 19 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከአድባራት እና ገዳማት ለተውጣጡ ቁጥራቸው ከ300 በላይ ለሚገመት የአብነት ት/ቤት መምህራን ከስድስት ባላነሱ የትምህርት ርዕሶች በተለያዩ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት […]

0848

ቲቪ ኬር ኢትዮጵያ የተባለ ድርጅት ለአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች የቲቪ በሽታን አስመልክቶ ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ

ሰኔ 14 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ሥር ለሚገኙ የአድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለአንድ ቀን የቆየ  የግንዛቤ መስጨበጫ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው መጀመሪያ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ስልጠናውን በጸሎት በከፈቱበት ወቅት ለአድባራት እና ገዳመት ተወካዮች ባስተላለፉት መልእክት ቤተክርስቲያናችን የእግዚአብሔርን መንግሥት ከማስፋፋት […]

0038

በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የጋብቻ እና የቤተሰብ የምክክር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ተዘጋጀ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የኤች አይ ቪ ኤድስ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ መምሪያ የልጅ አገረዶች እና ሴቶች ድህንነት ፕሮጀክት የመንፈሳዊ ጋብቻ እና የቤተ ሰብ ምክክር አገልግሎት መስጫ ሞዴል ማዕከል በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ በማዘጋጀት ሰኔ 19 ቀን 2006 ዓ.ም ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […]

d0813

ለአዲስ አበባ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች የሥራ አመራር መግለጫ ተሰጣቸው

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላለው ግንኙነት፣ በተመለከተ ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ […]

d0737

የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ከፍተኛ የልማት ዕድገት አስመዘገበ

ድርጅቱ ተጨማሪ ሕንጻዎችን ለመገንባት ከአንድ የቻይና ኩባንያ ጋር የ3 ቢሊዮን ብር ስምምነት ሊፈራረም ነው፡፡ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን፣ የቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት ሊቀ ጳጳስ፣ የቤቶችና ህንጻዎች ድርጅት፣ አመራሮች እና የቻይና ጂኦሲሲ ኩባንያ ወኪሎች በተገኙበት ግንቦት 28 ቀን 2006 ዓ.ም በልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ የጋራ ውይይት ተደርጓል፡፡ […]

d04

የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የቅዳሴ ቤት በዓል ተከበረ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፐትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ቁጥራቸው ከሃያ ሰባት ያላነሰ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ከሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ በርካታ ማህበረ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሜ ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም የቅዱስ ገብርኤል ፅላት ከነባሩ ቤተክርስቲያን በመውጣት በቅዱስ ፓትርያርክና በብፁዓን አባቶች ቡራኬ ወደ አዲሱ […]

00023

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኢየሩሳሌም ድርጅት የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የቀድሞው የኢፊድሪ ፕሮዝዳንት ዶ/ር ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች እና የማኀበሩ አባላት በተገኙበት ግንቦት 16 ቀን 2006 ዓ.ም ቦሌ በሚገኘው የማህበሩ ማዕከል የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮበልዩ የምሥረታ በዓል በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ የድርጅቱን የ50 ዓመት […]

a004

የቀድሞው የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሮዝዳንት የክቡር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የ80 ቀን መታሰቢያ በዓል ተከበረ፡፡

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ክቡር አቶ ሙክታር ከድር የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሮዝዳንት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ሚኒስትሮች፣ የክቡር አቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የቅርብ ዘመዶች እና ወዳጆች በተገኙበት ግንቦት 16 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአቶ ዓለማየሁ አቶምሳ የ80 ቀን መታሰቢያ በጸሎት […]

0990

የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምሩቃን አንድነት ጉባኤ የ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በታላቅ ድምቀት አከበረ

ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፤ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንገዶች ፤ተመራቂ ደቀ መዛሙርት፤ የኮሌጁ መምህራንና ደቀ መዛሙርት በተገኙበት ግንቦት 10/2006 ዓ.ም በጠቀላይ ቤ/ክ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የአንድነት ጉባኤ የምስረታ በዓሉ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡በዓሉ በተከበረበት ወቅት ከዝግጂት ክፍሉ የቀረበውን ጠቅላላ ሪፖረት እንደሚከተለው አቅረበነዋል፡፡    “ወአዲ እብለህክሙ ለእመ ኃብሩ ክልኤቱ አዉ ሠለስቱ እምኔክሙ በውስተ ምድር በእንተ ኩሉ ግብር ዘሰዓሉ ይትገበር ሎሙ […]

0051

የርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጀመረ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትሞትን በሞቱ ድል አድርጎ፣ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ፣ በኃይለ መለኮቱ ከሙታን ተለይቶ የተነሣው ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁላችንንም በልዩ አጠራሩ ጠርቶ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በሚካሄደው በዚህ ክርስቶሳዊና ሐዋርያዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ዓቢይ ጉባኤ ስለሰበሰበን ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን፡፡ “ወንሩጽ በትዕግሥት ኀበ ዘጽኑሕ ለነ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን