ተቀፀል ፅጌ አጼጌSeptember 22, 2014በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀ ፀል ፅጌ በዓል በዘንድሮውም ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአድባራትና ገደማት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮአል፡፡በበዓሉ ላይ ጥንግ ድርብ የለበሱ ካህናት፣ዩኒፎርም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0027.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-09-22 15:43:202023-11-09 10:25:37ተቀፀል ፅጌ አጼጌ
በቦሌ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክረስቲያን ይልማት እንቅስቃሴ እየተድረገ መሆኑ ተገለፀSeptember 21, 2014በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በአዲሱ ስም ትጠሪያለሽ ት/ኢሳ 62፣2 ነበየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኢሳያስ ስለ ፅዮን ወይም ስለ እየሩሳሌም መታደስ ስለሚመጣው ብርሃኗና የህይዎቷ ፋናዋ አስቀድሞ በትንቢት ሲናገር‹‹ ስለ ፅዮን ዝም አልልም ስለ እየሩሳሌ ምን ፀጥ አልልም ጽድቋ እንደጸዳል መዳኗም እንደሚበራ ፋና እስኪ ወጣ ድረስ ለህዝቡ ጽድቅሽን ነገስታትም ሁሉ ክብርንሽን ያያሉ……በአዲሱ ስም ትጠሪያለሽ በማለት በተነበየው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/054953.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-09-21 09:21:452023-11-09 10:25:37በቦሌ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክረስቲያን ይልማት እንቅስቃሴ እየተድረገ መሆኑ ተገለፀ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን አዲሱን ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉSeptember 12, 2014ከሁሉ በፊት ባንድነትና በስምምነት ጠብቆ ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ (2007 ዓ.ም) ያሸጋገረን አምላክ የተመሰገነ ይሁን፡፡ በመቀጠልም ሕዝበ ክርስቲያኑን እንኳን ለ2007 ዓ.ም አዲሱ ዓመት አደረሳችሁ እላለሁ፡፡ አዲሱ ዘመን የሰላም፣የአንድነት፣የፍቅርና የብልጽግና ዘመን እንዲአደርግልን እየተመኘሁ በ2006 ዓ.ም የተሠሩ ሥራዎችን በመገምገም ማለትም በቢሮም ሆነ በተናጠል ምን ሠራሁ? ምን አቅጄ ነበር? ምንስ አሣካሁ? ያላሳካሁትስ ምንድነው? የገጠመኝ ፈተናስ ምንድነው? የገጠመኝ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0023.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-09-12 07:37:552023-11-09 10:25:37የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን አዲሱን ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2007 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉSeptember 10, 2014መልእክት ዘእምኅበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ርእሰ ዓውደ ዓመት ዓቢይ ዘዕሥራ ምእት ወሰብዓቱ ዓመተ ምሕረት፤በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን• በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤• ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትኖሩ፤• የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤• በሕመም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0908.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-09-10 05:56:022023-11-09 10:25:37ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2007 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉ
ብፁዕ ወቅዲስ ፓትርያርኩ የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ለሚያስገነባቸው ሁሉገብ ሕንጻዎች የመሠረት ደንጊያ አስቀመጡAugust 28, 2014ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎችና የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2006 ዓ.ም ፒያሳ አካባቢ በሚገኘው ዘውዲቱ ሕንጻና መንበረ መንግሥት ሕንጻ ጎን የድርጅቱ ይዞታ በሆነው ክፍት ቦታ ላይ ተጨማሪ ሕንጻዎችን ለመገንባት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0056.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-08-28 09:25:272023-11-09 10:25:37ብፁዕ ወቅዲስ ፓትርያርኩ የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ለሚያስገነባቸው ሁሉገብ ሕንጻዎች የመሠረት ደንጊያ አስቀመጡ
የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የዘመኑን ፐርሰንት ክፍያ ላጠናቀቁ አድባራትና ገዳማት ሽልማት ሰጠAugust 26, 2014በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት የፐርሰንት ክፍያ እስከ በጀት ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በመክፈል መንፈሳዊ ኃላፊነታቸውን በተገቢው መንገድ የተወጡ አድባራትና ገዳማት ከክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት የተዘጋጀ ሽልማት የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስከያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ፣የሀገረ ስብከቱ ምክትል ስራ አስከያጅ መምህር ኃይለማርያም አብርሃ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0131.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-08-26 05:19:272023-11-09 10:25:37የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የዘመኑን ፐርሰንት ክፍያ ላጠናቀቁ አድባራትና ገዳማት ሽልማት ሰጠ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ2006 ዓ.ም. ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉAugust 7, 2014በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንየተወደዳችሁ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትኖሩ ሕዝበ ክርስቲያን በአጠቃላይ እግዚአብሔር አምላክ እንኳን ለ2006 ዓ.ም ጾመ ማርያም በሰላም አደረሳችሁ፡፡‹‹ወዘሰ እንተ አንቀጽ ይበውእ ኖላዌ ዓባግዕ ውእቱ፤ በበሩ የሚገባ የበጎች እረኛ ነው›› (የሐ 10 ÷ 2)በብሉይ ኪዳን የበጎች እውነተኛ እረኛ እንደሆነ በብዙ ስፍራ የተነገረለት መሢሕ አንድ ቀን በዓለም እንደሚገለጽና በጎቹን በትክክል […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0908.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-08-07 14:41:262023-11-09 10:25:37ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ2006 ዓ.ም. ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ም/ሥራ አስኪያጅ ተመደበJuly 17, 2014የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ከጥቅምት ወር 2005 ዓ.ም በፊት በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ፤ በዋና ሥራ አስኪያጅና በም/ሥራ አስኪያጅ ይመራ ነበር ሆኖም ግን በጥቅምት ወር 2005 ዓ.ም ሀገረ ስብከቱ የተሻለ የሥራ አመራር ሂደትን ሊያመጣ ይችላል በማለት በ4 አህጉረ ስብከት ተከፍሎ እስከ ግንቦት 2005 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የዘለቀ ሲሆን ሀገረ ስብከቱ እንደገና ወደ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d0012.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-07-17 15:16:362023-11-09 10:25:37በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ም/ሥራ አስኪያጅ ተመደበ
የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ፣ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት፣ በዲፕሎማ፣ በድግሪ እና በማስተርስ አስመረቀJuly 17, 2014በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ቅዳሜ ሰኔ 28 ቀን 2006 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው ዕንግዶች እና የተመራቂ ደቀመዛሙርት ቤተሰቦች በተገኙበት ተመራቂ ደቀመዛሙርትን በሰርተፍኬት፣ በዲፕሎማ፣ በድግሪና በማስተርስ ያስመረቀ ሲሆን በርቀት መርሐ ግብር በሰርተፍኬት 83፣ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d0988.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-07-17 15:15:222023-11-09 10:25:37የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ፣ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት፣ በዲፕሎማ፣ በድግሪ እና በማስተርስ አስመረቀ
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በዲፕሎማ አስመረቀJune 30, 2014በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰዋስወ በርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በማታውና በቀን መርሐ ግብር ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የተመራቂ ቤተሰቦች […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0153.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2014-06-30 13:28:412023-11-09 10:25:37የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በዲፕሎማ አስመረቀ
ተቀፀል ፅጌ አጼጌ
በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀ ፀል ፅጌ በዓል በዘንድሮውም ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአድባራትና ገደማት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮአል፡፡በበዓሉ ላይ ጥንግ ድርብ የለበሱ ካህናት፣ዩኒፎርም […]
በቦሌ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክረስቲያን ይልማት እንቅስቃሴ እየተድረገ መሆኑ ተገለፀ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በአዲሱ ስም ትጠሪያለሽ ት/ኢሳ 62፣2 ነበየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኢሳያስ ስለ ፅዮን ወይም ስለ እየሩሳሌም መታደስ ስለሚመጣው ብርሃኗና የህይዎቷ ፋናዋ አስቀድሞ በትንቢት ሲናገር‹‹ ስለ ፅዮን ዝም አልልም ስለ እየሩሳሌ ምን ፀጥ አልልም ጽድቋ እንደጸዳል መዳኗም እንደሚበራ ፋና እስኪ ወጣ ድረስ ለህዝቡ ጽድቅሽን ነገስታትም ሁሉ ክብርንሽን ያያሉ……በአዲሱ ስም ትጠሪያለሽ በማለት በተነበየው […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን አዲሱን ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
ከሁሉ በፊት ባንድነትና በስምምነት ጠብቆ ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ (2007 ዓ.ም) ያሸጋገረን አምላክ የተመሰገነ ይሁን፡፡ በመቀጠልም ሕዝበ ክርስቲያኑን እንኳን ለ2007 ዓ.ም አዲሱ ዓመት አደረሳችሁ እላለሁ፡፡ አዲሱ ዘመን የሰላም፣የአንድነት፣የፍቅርና የብልጽግና ዘመን እንዲአደርግልን እየተመኘሁ በ2006 ዓ.ም የተሠሩ ሥራዎችን በመገምገም ማለትም በቢሮም ሆነ በተናጠል ምን ሠራሁ? ምን አቅጄ ነበር? ምንስ አሣካሁ? ያላሳካሁትስ ምንድነው? የገጠመኝ ፈተናስ ምንድነው? የገጠመኝ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2007 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉ
መልእክት ዘእምኅበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ርእሰ ዓውደ ዓመት ዓቢይ ዘዕሥራ ምእት ወሰብዓቱ ዓመተ ምሕረት፤በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን• በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤• ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትኖሩ፤• የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤• በሕመም […]
ብፁዕ ወቅዲስ ፓትርያርኩ የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ለሚያስገነባቸው ሁሉገብ ሕንጻዎች የመሠረት ደንጊያ አስቀመጡ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎችና የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2006 ዓ.ም ፒያሳ አካባቢ በሚገኘው ዘውዲቱ ሕንጻና መንበረ መንግሥት ሕንጻ ጎን የድርጅቱ ይዞታ በሆነው ክፍት ቦታ ላይ ተጨማሪ ሕንጻዎችን ለመገንባት […]
የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የዘመኑን ፐርሰንት ክፍያ ላጠናቀቁ አድባራትና ገዳማት ሽልማት ሰጠ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የ2006 ዓ.ም የበጀት ዓመት የፐርሰንት ክፍያ እስከ በጀት ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በመክፈል መንፈሳዊ ኃላፊነታቸውን በተገቢው መንገድ የተወጡ አድባራትና ገዳማት ከክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት የተዘጋጀ ሽልማት የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስከያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ፣የሀገረ ስብከቱ ምክትል ስራ አስከያጅ መምህር ኃይለማርያም አብርሃ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ2006 ዓ.ም. ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንየተወደዳችሁ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትኖሩ ሕዝበ ክርስቲያን በአጠቃላይ እግዚአብሔር አምላክ እንኳን ለ2006 ዓ.ም ጾመ ማርያም በሰላም አደረሳችሁ፡፡‹‹ወዘሰ እንተ አንቀጽ ይበውእ ኖላዌ ዓባግዕ ውእቱ፤ በበሩ የሚገባ የበጎች እረኛ ነው›› (የሐ 10 ÷ 2)በብሉይ ኪዳን የበጎች እውነተኛ እረኛ እንደሆነ በብዙ ስፍራ የተነገረለት መሢሕ አንድ ቀን በዓለም እንደሚገለጽና በጎቹን በትክክል […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ም/ሥራ አስኪያጅ ተመደበ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ከጥቅምት ወር 2005 ዓ.ም በፊት በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ፤ በዋና ሥራ አስኪያጅና በም/ሥራ አስኪያጅ ይመራ ነበር ሆኖም ግን በጥቅምት ወር 2005 ዓ.ም ሀገረ ስብከቱ የተሻለ የሥራ አመራር ሂደትን ሊያመጣ ይችላል በማለት በ4 አህጉረ ስብከት ተከፍሎ እስከ ግንቦት 2005 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የዘለቀ ሲሆን ሀገረ ስብከቱ እንደገና ወደ […]
የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ፣ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት፣ በዲፕሎማ፣ በድግሪ እና በማስተርስ አስመረቀ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ቅዳሜ ሰኔ 28 ቀን 2006 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ጥሪ የተደረገላቸው ዕንግዶች እና የተመራቂ ደቀመዛሙርት ቤተሰቦች በተገኙበት ተመራቂ ደቀመዛሙርትን በሰርተፍኬት፣ በዲፕሎማ፣ በድግሪና በማስተርስ ያስመረቀ ሲሆን በርቀት መርሐ ግብር በሰርተፍኬት 83፣ […]
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት በዲፕሎማ አስመረቀ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰዋስወ በርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በማታውና በቀን መርሐ ግብር ያስተማራቸውን ደቀመዛሙርት ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2006 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፤ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የተመራቂ ቤተሰቦች […]