ሰበር ዜናOctober 22, 2015የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሽልማት የተበረከተለትን ጄነሬተር ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላለፈ፡፡የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት በ34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሽልማት የተበረከተለትን የመብራት ጄነሬተር በርካታ ገዳማት ለሚገኙበት ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላልፏል፡፡ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ለጉባኤው ታዳሚዎች ባዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00101.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-22 13:39:002023-11-09 10:25:34ሰበር ዜና
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት ልዩ ተሸላሚ ሆነ!!!October 22, 2015በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስተያን በተካሄደው 34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከ2006 ዓ.ም በ2007 የበጀት ዓመት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ድርሻ ከሆነው 65% ብር 16,445,189.90 ብልጫ በማሳየቱ አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተጠናቀቀበት ወቅት ልዩ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ይህ ከፍተኛ ውጤት ሊመዘገብ የቻለው ከሚያዝያ ወር 2007 እስከ ሐምሌ ወር 2007 ዓ.ም የበጀት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00401.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-22 09:22:262023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት ልዩ ተሸላሚ ሆነ!!!
የ34ኛው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጸሎተ ቡራኬ ተጀመረ!!!October 19, 2015በየዓመቱ በጥቅምት ወር የሚካሄደው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዘንድሮው ዓመት ከጥቅምት 8/2008 ዓ.ም- ጥቅምት 11/2008 ዓ.ም ድረስ ለ4 ተከታታ ቀናት እንደሚካሄድ ከሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምርያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የጉባኤው መርሃ ግብር በተጀመረበት ወቅት “ስምአነ አምላክነ ወመድኃኒነ ተስፋሆሙ ለኩሎሙ አፅናፈ ምድር ወለእለሂ ውስተ ባህር ርሁቅ” የሚለው የዳዊት መዝሙር በዜማ ቅርቧል፡፡በመቀጠልም በማቴዎስ ወንጌል ም.18 ቁ.18 ላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0156.jpg 2136 3216 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-19 09:04:342023-11-09 10:25:34የ34ኛው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጸሎተ ቡራኬ ተጀመረ!!!
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ለ2ኛ ቦንድ መግዛቱ ተገለፃOctober 14, 2015የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለህዳሴው ግድብ ቀደም ሲል የገዛው ቦንድ ብር2,026,000.00 /ሁለት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ሲሆን በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት ብር3,000,000.00 /ሦስት ሚሊዮን ብር/ በመጨመር ወደ ብር5,026,000.00 /አምስት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ከፍ እንዲል ያደርገ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡ {flike}{plusone} Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-10-14 15:32:192023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ለ2ኛ ቦንድ መግዛቱ ተገለፃ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የ2008ዓ.ም የደመራ በዓል በድምቀት ተከበረSeptember 28, 2015 በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ የቤተክርስትያኒቱ ርዕሰ መንበር ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ፤ብጹአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ፣ የአዲስ አባባ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/3247.jpg 637 960 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-28 08:06:132023-11-09 10:25:34በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የ2008ዓ.ም የደመራ በዓል በድምቀት ተከበረ
የእስክንድርያ ፖፕ እና የመንበረ ማርቆስ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ ኢትዮጵያን በመጎብኘት ላይ ናቸውSeptember 27, 2015 በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በመስቀል ደመራ በዓል ላይ እንዲገኙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት ወደ ኢትዮጵያ መጥተዋል።በዚሁም መሠረት ቅዱስነታቸው መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም. […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/000921.jpg 466 663 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-27 08:35:022023-11-09 10:25:34የእስክንድርያ ፖፕ እና የመንበረ ማርቆስ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ ኢትዮጵያን በመጎብኘት ላይ ናቸው
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 ዘመናውያን አዳዲስ ሞዴል መኪኖች የርክክብ ሥርዓት አከናወነ!!September 24, 2015አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀደም ሲል ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 መኪኖችን አስመልክቶ የሕጋዊነታቸውን የማረጋገጫ ሰነድ አሟልቶ ካጠናቀቀ በኋላ መስከረም 13 ቀን 2008 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ቁጥራቸው 1,000 በሚደርስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመመሪያ ኃላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት 4ቱንም መኪኖች በይፋ በማሳየት በብፁዕ ወቅዱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/4243.jpg 427 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-24 15:36:462023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 ዘመናውያን አዳዲስ ሞዴል መኪኖች የርክክብ ሥርዓት አከናወነ!!
የተቀፀል ፅጌ በዓል በድምቀት ተከበረ!!September 22, 2015በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀፀል ፅጌ በዓል በዘንድሮውም በ2008 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ፣ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጰሳት ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የአድባራትና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0043.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-22 12:41:482023-11-09 10:25:34የተቀፀል ፅጌ በዓል በድምቀት ተከበረ!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉSeptember 11, 2015 ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወሰምንቱ ዓመተ ምሕረትበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን-በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣-ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤-የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤-በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤-እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤የዘመናት ፈጣሪ የሆነው አምላካችን እግዚአብሔር ያለፈውን ዓመት በሰላም አስፈጽሞ እንኳን ለአዲሱ የሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት ዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሰችሁ!!‹‹ወኀሊ ዓመተ ለትውልደ ትውልድ፤ የብዙ ትውልድን ዓመታት አስብ›› (ዘዳ. 32፡7) ፡፡ የሁሉም አስገኝና ፈጣሪ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን ከፈጠራቸው ፍጥረታት መካከል አንድ ስንኳ ጥቅም የለሽ የሆነ ፍጥረት አይገኝም፡፡ፍጥረታት ሁሉ በእርሱ ዘንድ ውብና የየራሳቸው ዓላማና ተግባር ያላቸው ናቸው (ዘፍ.1፡25)እግዚአብሔር የፈጠራቸው ፍጥረታት በፍጡር ዓቅም ሙሉ በሙሉ ተቆጥረው የሚዘለቁ አይደሉም፤ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0373.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-11 12:15:452023-11-09 10:25:34ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ለ፳፻፰ ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉSeptember 11, 2015በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!እንኳን ከ ፳፻፯ ዓ.ም ወደ ፳፻፰ ዓ.ም ሁላችንንም በሰላምና በጤና ጠብቆ አደረሰን!!ያለፈውን ዓመት በእግዚአብሔር አምላክ ቅዱስ ፈቃድ በጤናና በሰላም አሳልፈነዋል ፤ ያለፈው ዓመት በሀገረ ስብከታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሰጡት የመጨረሻ አመራር መሠረት በርካታ የለውጥ ሥራዎችን የጀመርንበት ዓመት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0018.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-09-11 06:07:562023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ለ፳፻፰ ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
ሰበር ዜና
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሽልማት የተበረከተለትን ጄነሬተር ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላለፈ፡፡የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት በ34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሽልማት የተበረከተለትን የመብራት ጄነሬተር በርካታ ገዳማት ለሚገኙበት ለአዲግራት ሀገረ ስብከት በስጦታ አስተላልፏል፡፡ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ለጉባኤው ታዳሚዎች ባዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ ውጤት ልዩ ተሸላሚ ሆነ!!!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስተያን በተካሄደው 34ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከ2006 ዓ.ም በ2007 የበጀት ዓመት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ድርሻ ከሆነው 65% ብር 16,445,189.90 ብልጫ በማሳየቱ አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተጠናቀቀበት ወቅት ልዩ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ይህ ከፍተኛ ውጤት ሊመዘገብ የቻለው ከሚያዝያ ወር 2007 እስከ ሐምሌ ወር 2007 ዓ.ም የበጀት […]
የ34ኛው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጸሎተ ቡራኬ ተጀመረ!!!
በየዓመቱ በጥቅምት ወር የሚካሄደው አጠቃላይ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዘንድሮው ዓመት ከጥቅምት 8/2008 ዓ.ም- ጥቅምት 11/2008 ዓ.ም ድረስ ለ4 ተከታታ ቀናት እንደሚካሄድ ከሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምርያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የጉባኤው መርሃ ግብር በተጀመረበት ወቅት “ስምአነ አምላክነ ወመድኃኒነ ተስፋሆሙ ለኩሎሙ አፅናፈ ምድር ወለእለሂ ውስተ ባህር ርሁቅ” የሚለው የዳዊት መዝሙር በዜማ ቅርቧል፡፡በመቀጠልም በማቴዎስ ወንጌል ም.18 ቁ.18 ላይ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ለ2ኛ ቦንድ መግዛቱ ተገለፃ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለህዳሴው ግድብ ቀደም ሲል የገዛው ቦንድ ብር2,026,000.00 /ሁለት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ሲሆን በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት ብር3,000,000.00 /ሦስት ሚሊዮን ብር/ በመጨመር ወደ ብር5,026,000.00 /አምስት ሚሊዮን ሃያ ስድስት ሺህ ብር / ከፍ እንዲል ያደርገ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡ {flike}{plusone}
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የ2008ዓ.ም የደመራ በዓል በድምቀት ተከበረ
በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ የቤተክርስትያኒቱ ርዕሰ መንበር ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ፤ብጹአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ፣ የአዲስ አባባ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን […]
የእስክንድርያ ፖፕ እና የመንበረ ማርቆስ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ ኢትዮጵያን በመጎብኘት ላይ ናቸው
በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ(MA) ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ የአሌክሳንድሪያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ማርቆስ መንበረ ፓትርያርክ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በመስቀል ደመራ በዓል ላይ እንዲገኙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት ወደ ኢትዮጵያ መጥተዋል።በዚሁም መሠረት ቅዱስነታቸው መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም. […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 ዘመናውያን አዳዲስ ሞዴል መኪኖች የርክክብ ሥርዓት አከናወነ!!
አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀደም ሲል ከቀረጥ ክፍያ ነጻ የገዛቸውን 4 መኪኖችን አስመልክቶ የሕጋዊነታቸውን የማረጋገጫ ሰነድ አሟልቶ ካጠናቀቀ በኋላ መስከረም 13 ቀን 2008 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ቁጥራቸው 1,000 በሚደርስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመመሪያ ኃላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት 4ቱንም መኪኖች በይፋ በማሳየት በብፁዕ ወቅዱስ […]
የተቀፀል ፅጌ በዓል በድምቀት ተከበረ!!
በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀፀል ፅጌ በዓል በዘንድሮውም በ2008 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ፣ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጰሳት ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የአድባራትና ገዳማት ተወካዮች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የዘመን መለወጫ መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወሰምንቱ ዓመተ ምሕረት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
አሜን
-በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣
-ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤
-የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤
-በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤
-እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤
የዘመናት ፈጣሪ የሆነው አምላካችን እግዚአብሔር ያለፈውን ዓመት በሰላም አስፈጽሞ እንኳን ለአዲሱ የሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት ዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሰችሁ!!
‹‹ወኀሊ ዓመተ ለትውልደ ትውልድ፤ የብዙ ትውልድን ዓመታት አስብ›› (ዘዳ. 32፡7) ፡፡ የሁሉም አስገኝና ፈጣሪ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን ከፈጠራቸው ፍጥረታት መካከል አንድ ስንኳ ጥቅም የለሽ የሆነ ፍጥረት አይገኝም፡፡ፍጥረታት ሁሉ በእርሱ ዘንድ ውብና የየራሳቸው ዓላማና ተግባር ያላቸው ናቸው (ዘፍ.1፡25)እግዚአብሔር የፈጠራቸው ፍጥረታት በፍጡር ዓቅም ሙሉ በሙሉ ተቆጥረው የሚዘለቁ አይደሉም፤
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ለ፳፻፰ ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!እንኳን ከ ፳፻፯ ዓ.ም ወደ ፳፻፰ ዓ.ም ሁላችንንም በሰላምና በጤና ጠብቆ አደረሰን!!ያለፈውን ዓመት በእግዚአብሔር አምላክ ቅዱስ ፈቃድ በጤናና በሰላም አሳልፈነዋል ፤ ያለፈው ዓመት በሀገረ ስብከታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሰጡት የመጨረሻ አመራር መሠረት በርካታ የለውጥ ሥራዎችን የጀመርንበት ዓመት […]