የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉApril 9, 2015ሊ/ማ/ የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአ/ አ/ ሀ/ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡እንኳን ለ2007 ዓ.ም የጌታችን፤የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤው መታሰቢያ በዓል ሁላችንንም ጠብቆ አደረሰን አደረሳችሁ በማለት በራሴና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስም መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ፡፡ የጌታችን ትንሣኤ የሰው ልጆች ሁሉ ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩበት በመሆኑ የሁሉም የሰው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00030.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-04-09 08:03:132023-11-09 10:25:35የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከግብፁ ፕሬዚዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉMarch 31, 2015የሕዳሴ ግድብን መሠረት በማድረግ የስምምነት ፊርማ ሱዳን ላይ አድርገው ለይፋዊ ጉብኝት ወደ ሀገራችን የመጡትና ከሀገራችን ከፍተኛ መሪዎች ጋር ተገናኝተው ስለ አጠቃላይ የጋራ እሴቶችና የጋር ጥቅሞች አብሮ ተባብሮ ማሳደግ ስለሚቻልበት ሁኔታ እጅግ መልካም በሆነ ሁኔታ ሲነጋገሩና ስምምነት ላይ የደረሱትን የግብፁ ፕሬዚዳንት ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/233.jpg 331 504 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-31 14:45:062023-11-09 10:25:36ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከግብፁ ፕሬዚዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ
ጾምን ለዩ ምህላውንም በዚህ ቀን ይሁን ብላችሁ አዋጅ ንገሩ ፣አለቆችንም ሰብስቧቸው፤ ከፈጣሪችን ከእግዚአብሔር ማደሪያ የሚኖረውንም ሰ ብ ስ ቡ ት ፣ ሁላችሁም አንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑ፡፡ ኢዩ 2÷15March 31, 2015ሙሉ የኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔትን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ (‹‹የመጋቢት 2007 ዓ.ም ኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔት››) Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-31 13:03:032023-11-09 10:25:36ጾምን ለዩ ምህላውንም በዚህ ቀን ይሁን ብላችሁ አዋጅ ንገሩ ፣አለቆችንም ሰብስቧቸው፤ ከፈጣሪችን ከእግዚአብሔር ማደሪያ የሚኖረውንም ሰ ብ ስ ቡ ት ፣ ሁላችሁም አንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑ፡፡ ኢዩ 2÷15
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍለ ከተማ ሠራተኞች ጋር በጋራ ሥራ ለመሥራት በሚያስችል ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱMarch 27, 2015በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊባል በሚችል ሁኔታ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱና እንዲሁም በገዳማትና አድባራት ልብሰ ተክህኖ በለበሱ ካህናትና ልዩ ልዩ ሠራተኞች እጅግ በጣም ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከ2 ቀናት በኋላ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ መላው ሠራተኞች ጋር መጋቢት 18/2007 ዓ.ም በሀገረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00030.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-27 16:05:432023-11-09 10:25:36የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍለ ከተማ ሠራተኞች ጋር በጋራ ሥራ ለመሥራት በሚያስችል ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ካህናት አዲስ ለተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቀባበል አደረጉ!!!March 25, 2015በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ በዋና ጸሐፊነት ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ማእምራን የማነ ብርሃን ዘመንፈሰ ቅዱስ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የሊቃውንት ጉባኤ አባል በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት መጋቤ ብሉይ አእመረ አሸብር ምክትል ሥራ አስኪያጅ በመሆን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተመድበዋል፡፡ አዲስ የተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጁ ዛሬ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም ከጠዋቱ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0010.jpg 475 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-25 14:56:562023-11-09 10:25:36የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ካህናት አዲስ ለተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቀባበል አደረጉ!!!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት አዲስ ለሚቀጠሩ የአብነት መምህራን ውድድር ተካሄደMarch 24, 2015የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የአብነት መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ባወጣው መርሐ ግብር መሰረት ፈተናውን ያለፉ መምህራን 32 መሆናቸው ተገጸ፡፡በሀገረ ስብከቱ የትምህርት ክፍል ዋና ክፍል ኃላፊ ሊቀ ማዕምራን ብርሃነ መስቀል ገበየሁን ጠይቀን እንደተረዳነው እነዚህ መምህራን በድጓ፣ በቅዳሴ ፣ በአቋቋም፣ በቅኔ፣ በዝማሬ መዋሥዕት፣ በብሉያት እና በሐዲሳት ተወዳድረው የተሻለ ውጤት በማምጣታቸው ነው ያለፉት በማለት ተናግረዋል፡፡አያይዘውም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-24 06:33:252023-11-09 10:25:36በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት አዲስ ለሚቀጠሩ የአብነት መምህራን ውድድር ተካሄደ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖ 2ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከበረMarch 5, 2015የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት 2ኛ ዓመት የፕትርክና በዓለ ሲመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የካቲት 24 ቀን 2007 ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የሃይማኖት መሪዎች፤ የመንግሥት ባለ ሥልጣናት፤ አምባሳደሮች፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፤ የድርጅት ኃላፊዎች፤ የኮሌጅ ኃላፊዎች፤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፤ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0019.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-05 16:09:092023-11-09 10:25:36የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖ 2ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከበረ
በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአንድነት ጉባኤ መርሃ ግብር ተካሄደMarch 2, 2015የካቲት 14 እና 15 2007 ዓ.ም ብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና ሊቃውንት ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ልዕኮ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የአንድነት ጉባኤው ተጀምሯል፡፡ በዚሁ የአንድነት ጉባኤ መርሃ ግብር ላይ የተለያዩ መምህራን ወቅቱን አስመልክተው ለምዕመናን ትምህርተ ወንጌል የሰጡ ሲሆን እንደዚሁም ወቅቱን የተመለከቱ የተለያዩ መዝሙሮች በተለያዩ ዘማሪያን ቀርበዋል፡፡በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስብከተ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0005.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-03-02 13:01:522023-11-09 10:25:36በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአንድነት ጉባኤ መርሃ ግብር ተካሄደ
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ ክ/መ/ፓ/ጠ/ፅ/ቤት የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጆች የቤተክርስቲያኒቱን ስም ከማጥፋት እንዲታቀቡ አሳሰበFebruary 27, 2015አዲስ አድማስ ጋዜጣ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የፓትርያሪኩን እገዳ ተቃወሙ በሚል ርዕስ ቅዳሜ የካቲት 14/2007 ዓ.ም በቅጽ 14 ቁጥር 788 በጋዜጣው ፊት ለፊት ላይ አሳትሞ የቤተክርስቲያኒቱን ስም ማጥፋቱ አይዘነጋም፡፡ ይህንን ተከትሎም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሰንበት ትምህረት ቤቶች ማደራጃ በቁጥር 3092/546/07 በቀን፡- 19/06/07 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ የካቲት 8 ቀን 2007 ዓ.ም ሀገረ ስብከቱ ከሰንበት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/scan0003.jpg 640 459 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-02-27 15:47:342023-11-09 10:25:36በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ ክ/መ/ፓ/ጠ/ፅ/ቤት የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጆች የቤተክርስቲያኒቱን ስም ከማጥፋት እንዲታቀቡ አሳሰበ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የአድባራትና ገዳማት የሰንበት ትምህርት ቤቶች የሥራ አመራር አባላት የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ የሥራ መመሪያ ትምህርት ተሰጣቸውFebruary 17, 2015በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ባሉ አድባራትና ገዳማት ለሚገኙ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ረዳት፣የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከትና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት እሁድ የካቲት 8 ቀን 2007 ዓ.ም የሥራ መመሪያ ትምህርት ተሰጥቶአቸዋል፡፡ በጉባኤው ወቅት የተገኙት ወጣቶች ብዛት ከ500 በላይ የሚገመት ሲሆን ብፁዕነታቸው ጉባኤውን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0219.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-02-17 04:27:202023-11-09 10:25:36በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የአድባራትና ገዳማት የሰንበት ትምህርት ቤቶች የሥራ አመራር አባላት የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ የሥራ መመሪያ ትምህርት ተሰጣቸው
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የ2007 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ሊ/ማ/ የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአ/ አ/ ሀ/ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡እንኳን ለ2007 ዓ.ም የጌታችን፤የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤው መታሰቢያ በዓል ሁላችንንም ጠብቆ አደረሰን አደረሳችሁ በማለት በራሴና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስም መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ፡፡ የጌታችን ትንሣኤ የሰው ልጆች ሁሉ ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩበት በመሆኑ የሁሉም የሰው […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከግብፁ ፕሬዚዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ
የሕዳሴ ግድብን መሠረት በማድረግ የስምምነት ፊርማ ሱዳን ላይ አድርገው ለይፋዊ ጉብኝት ወደ ሀገራችን የመጡትና ከሀገራችን ከፍተኛ መሪዎች ጋር ተገናኝተው ስለ አጠቃላይ የጋራ እሴቶችና የጋር ጥቅሞች አብሮ ተባብሮ ማሳደግ ስለሚቻልበት ሁኔታ እጅግ መልካም በሆነ ሁኔታ ሲነጋገሩና ስምምነት ላይ የደረሱትን የግብፁ ፕሬዚዳንት ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ […]
ጾምን ለዩ ምህላውንም በዚህ ቀን ይሁን ብላችሁ አዋጅ ንገሩ ፣አለቆችንም ሰብስቧቸው፤ ከፈጣሪችን ከእግዚአብሔር ማደሪያ የሚኖረውንም ሰ ብ ስ ቡ ት ፣ ሁላችሁም አንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑ፡፡ ኢዩ 2÷15
ሙሉ የኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔትን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ (‹‹የመጋቢት 2007 ዓ.ም ኆኀተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሔት››)
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከሀገረ ስብከቱና ከክፍለ ከተማ ሠራተኞች ጋር በጋራ ሥራ ለመሥራት በሚያስችል ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ
በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊባል በሚችል ሁኔታ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱና እንዲሁም በገዳማትና አድባራት ልብሰ ተክህኖ በለበሱ ካህናትና ልዩ ልዩ ሠራተኞች እጅግ በጣም ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈ ስቅዱስ ከ2 ቀናት በኋላ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ መላው ሠራተኞች ጋር መጋቢት 18/2007 ዓ.ም በሀገረ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ካህናት አዲስ ለተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቀባበል አደረጉ!!!
በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ በዋና ጸሐፊነት ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ማእምራን የማነ ብርሃን ዘመንፈሰ ቅዱስ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የሊቃውንት ጉባኤ አባል በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት መጋቤ ብሉይ አእመረ አሸብር ምክትል ሥራ አስኪያጅ በመሆን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተመድበዋል፡፡ አዲስ የተመደቡት ዋና ሥራ አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጁ ዛሬ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም ከጠዋቱ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት አዲስ ለሚቀጠሩ የአብነት መምህራን ውድድር ተካሄደ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የአብነት መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ባወጣው መርሐ ግብር መሰረት ፈተናውን ያለፉ መምህራን 32 መሆናቸው ተገጸ፡፡በሀገረ ስብከቱ የትምህርት ክፍል ዋና ክፍል ኃላፊ ሊቀ ማዕምራን ብርሃነ መስቀል ገበየሁን ጠይቀን እንደተረዳነው እነዚህ መምህራን በድጓ፣ በቅዳሴ ፣ በአቋቋም፣ በቅኔ፣ በዝማሬ መዋሥዕት፣ በብሉያት እና በሐዲሳት ተወዳድረው የተሻለ ውጤት በማምጣታቸው ነው ያለፉት በማለት ተናግረዋል፡፡አያይዘውም […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖ 2ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከበረ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት 2ኛ ዓመት የፕትርክና በዓለ ሲመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የካቲት 24 ቀን 2007 ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የሃይማኖት መሪዎች፤ የመንግሥት ባለ ሥልጣናት፤ አምባሳደሮች፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፤ የድርጅት ኃላፊዎች፤ የኮሌጅ ኃላፊዎች፤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፤ […]
በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአንድነት ጉባኤ መርሃ ግብር ተካሄደ
የካቲት 14 እና 15 2007 ዓ.ም ብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና ሊቃውንት ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ልዕኮ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የአንድነት ጉባኤው ተጀምሯል፡፡ በዚሁ የአንድነት ጉባኤ መርሃ ግብር ላይ የተለያዩ መምህራን ወቅቱን አስመልክተው ለምዕመናን ትምህርተ ወንጌል የሰጡ ሲሆን እንደዚሁም ወቅቱን የተመለከቱ የተለያዩ መዝሙሮች በተለያዩ ዘማሪያን ቀርበዋል፡፡በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስብከተ […]
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ ክ/መ/ፓ/ጠ/ፅ/ቤት የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጆች የቤተክርስቲያኒቱን ስም ከማጥፋት እንዲታቀቡ አሳሰበ
አዲስ አድማስ ጋዜጣ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የፓትርያሪኩን እገዳ ተቃወሙ በሚል ርዕስ ቅዳሜ የካቲት 14/2007 ዓ.ም በቅጽ 14 ቁጥር 788 በጋዜጣው ፊት ለፊት ላይ አሳትሞ የቤተክርስቲያኒቱን ስም ማጥፋቱ አይዘነጋም፡፡ ይህንን ተከትሎም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሰንበት ትምህረት ቤቶች ማደራጃ በቁጥር 3092/546/07 በቀን፡- 19/06/07 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ የካቲት 8 ቀን 2007 ዓ.ም ሀገረ ስብከቱ ከሰንበት […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የአድባራትና ገዳማት የሰንበት ትምህርት ቤቶች የሥራ አመራር አባላት የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ የሥራ መመሪያ ትምህርት ተሰጣቸው
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ባሉ አድባራትና ገዳማት ለሚገኙ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ረዳት፣የከንባታ ሐድያና ጉራጌ አህጉረ ስብከትና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት እሁድ የካቲት 8 ቀን 2007 ዓ.ም የሥራ መመሪያ ትምህርት ተሰጥቶአቸዋል፡፡ በጉባኤው ወቅት የተገኙት ወጣቶች ብዛት ከ500 በላይ የሚገመት ሲሆን ብፁዕነታቸው ጉባኤውን […]