• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

0244

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረ

ክቡር ዋና ሥራአስከያጁ በሥልጠናው ተገኝተው ንግግር ሲያደርጉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሸያ ሥልጠና መስጠት የጀመረ ሲሆን የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ሥልጠናው በተከፈተበት ወቅት ሐምሌ 13 ቀን 2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የሥልጠና ማዕከል በመገኘት ለሰልጣኞቹ ባስተላለፉት መልእክት ይህ […]

0161

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ በሦስት አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ጎብኝት አደረጉ

ክቡር ዋና ሥራአስከያጁ የአብነት ተማሪዎችን ሲጎበኙ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ፣ የሀገረ ስብከቱ ዕቅድና ልማት ዋና ክፍል ኃላፊ፣ ሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ፣ አርብ ሐምሌ 10 ቀን 2007 ዓ.ም ከሰዓት በፊት በደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምህረት ቅ/ማርያም ካቴድራል በመገኘት የብሎኬት ማምረቻ ማዕከልን፣ የተለያዩ ልማታዊ የግንባታ ሥራዎችን […]

2648

በመላው ዓለም የሚከበረው የሐምሌ ሥላሴ በዓለ ንግሥ በመንበረ ጸባዖት ቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ!!

በየዓመቱ ሐምሌ 7 ቀን የሚከበረው የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ መለኮታዊ በዓለ ንግሥ በዘንድሮው ዓመት 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት የተከበረ ሲሆን ሥርዓተ ቅዳሴው በብፁዕ አቡነ ሄኖክ የምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተመርቶአል፡፡ በሥርዓተ […]

c0429

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ከህፃንነት ጀምሮ ያደጉበትን ፣ ተምረው ያስተማሩበትንና ሥርዓተ ምንኩስና የተቀበሉበትን የጪኽ መካነ ሕይወት ቅድስት ሥላሴን ገዳም ጎበኙ!!

ቅዱስነታቸው ለገዳሙ የብራና መጽሐፍ ሲያበረክቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎችን ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ እና የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችን በማስከተል ዓርብ ሰኔ 26 ቀን 2007 ዓ.ም የጉዞ መነሻቸውን ከመንበረ […]

m0177

አቡነ መርሐ ጨለቆት የገጠር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ተመረቀ!!

ቅዱስነታቸው ፕሮጀክቱን ባርከው ሲከፍቱ ቁጥራቸው ከ3000 በላይ የሚሆኑ የአካባቢው ሕዝብ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፖትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የደቡብ ምሥራቅ ትግራይ ዋና አስተዳዳሪ ወ/ሮ አረጋሽ በየነ ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀማዕምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ፣ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና […]

g0352

ሦስቱ መንፈሳውያን ኮሌጆች ያስተማሩአቸው ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት ፣ በዲፕሎማ ፣ በድግሪና በማስተርስ መርሐ ግብር አስመረቁ

ቅዱስነታቸው ተመራቂዎችን ሲሸልሙ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙር በቀን በዲፕሎማ መርሐ ግብር  በማታ በዲፕሎማ መርሐ ግብር በድግሪ መርሐ ግብር በማስተርስ መርሐ ግብር በድምሩ ደቀመዛሙርት ሰኔ 20 ቀን 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና በርካታ የተመረቁ […]

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የ2007 ዓ.ም በጀት መዝጊያ ኦዲት ለሚያደርጉ የሒሳብ ባለሙያዎች የሥራ መመሪያ (Orientation) ተሰጠ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት  ባሉ አድባራት፣ ገዳማትና ካቴድራሎች የ2007 ዓ.ም በጀት ለሚደረገው ዓመታዊ የሒሳብ ምርመራ ሥራ  ከመንበረ ፓትርያርክ ጽ/ቤት፣ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤትና ከክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ተውጣጥተው ለመጡ የሒሳብ ሙያተኞች ሰኔ 29 ቀን 2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የመሰብቢያ አዳራሽ የሒሳብ ምርመራውን አስመልክቶ ሰፊ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡ የሀገረ ስብከቱ ቀጥጥር […]

2438

ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ በላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሥራ ጉብኝት አደረጉ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት  ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን  የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ሐሙስ ሰኔ 18 /2007 ዓ.ም የቢሮ ውስጥ ሥራቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ከቀኑ 10 ሰዓት ሲሆን  ከሀገረ ስብከቱ ዕቅድና ልማት  ክፍል ዋና ክፍል ኃላፊ  ሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ  ጋር በመሆን  ለሥራ ጉብኝት ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሲደርሱ የደብሩን አስተዳዳሪ ሊቀ ብርሃናት ተክለ […]

0149

የሁለት ቀን የአድባራትና ገዳማት ተወካዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በውጤት ተጠናቀቀ

ከሰኔ 10 ቀን እስከ ሰኔ 11 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ፣ የሙስና አደጋና ሰብአዊ መብት፣ መልካም አስተዳደር እና ቤተክርስቲያን በተሰኙ አርዕስቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተላኩ 3 አባላት የባለሞያ ቡድን እና ሌሎች ምሁራን በተካተቱበት ስልጠናው ተካሂዷል፡፡ በሁለቱ ተከታታይ ቀናት ስልጠናውን የተሳተፉት የ160 አድባራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ጸሐፍያንና ሒሳብ ሹሞች፣ የአዲስ አበባ […]

1806

ቋሚ ሲኖዶሱ ለአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች ማስጠንቀቂያና ጥብቅ መመሪያ ሰጠ

                ቋሚ ሲኖዶስ (ፎቶ ፋይል) ሰኔ 9 ቀን 2007 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት በቅዱስ ፓትርያርኩ የሚመራው ቋሚ ሲኖዶስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ኃላፊዎችንና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት አመራሮችን አነጋገረ፡፡ ቋሚ ሲኖዶሱ በሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ የሚመራውን ሦስት አባላት ያሉትን የአስተዳደር ኃላፊዎችን እና የአንድነቱን አመራሮች ያነጋገረው ከርክበ ካህናት ጀምሮ በአንድነቱ መሪነት እየተከናወነ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን