የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተወካዮች ለቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሕንጻ ግንባታ አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠት እንደሚችሉ አስታወቁ! !August 10, 2015ሐምሌ 29 ቀን 2007 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሁለገብ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ ተገኝተው እየተገነባ የሚገኘውን የኮሌጁን ሕንጻ አስመልክተው በሰጡት ሐሳብ ይህ እየተገነባ የሚገኘው ሕንጻ የኮሌጁን የማስተማር አቅም ወደ ተሻለ የዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለማሳደግ ታስቦ ሲሆን ኮሌጁ ካለፈው ዓመት ጀምሮ ለቤተ ክርስቲያናችን ሊቃውንት ቅድሚያ በመስጠት እያስተማረ ይገኛል፡፡ ይሁን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-08-10 13:45:122023-11-09 10:25:34የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተወካዮች ለቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሕንጻ ግንባታ አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠት እንደሚችሉ አስታወቁ! !
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ጾመ ፍልሰታን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት መልእክትAugust 5, 2015 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንበሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ፣ የእግዚአብሔርና የቅድስት ድንግል ማርያም ልጆች ምእመናንና ምእመናት፣ እንኳን ለሁለት ሺሕ ሰባት ዓመተ ምሕረት የቅድስት ድንግል ማርያም መዋዕለ ጾም በሰላም አደረሳችሁ፡፡‹‹ታዓብዮ ነፍስየ ለእግዚአብሔር፣ ነፍሴ እግዚአብሔርን ከፍ ከፍ ታደርገዋለች›› (ሉቃ. 1፡47)ቅድስት ድንግል ማርያም በቅዱስ ገብርኤል አብሣሪነት አካላዊ ቃለ እግዚአብሔርን ከፀነሰች በኋላ ወደ ቅድስት ኤልሳቤጥ ቤት ገብታ ሰላምታ ባቀረበች ጊዜ በኤልሳቤጥ ማኅፀን ያለው ፅንስ በድንግል ማርያም ማኅፀን ላለው ፅንስ ከመስገዱም በተጨማሪ ቅድስት ኤልሳቤጥ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልታ ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ብፅዕና በሰፊው መናገሯ በቅዱስ መጽሐፍ ተጽፎአል (ሉቃ 1፡45) ፡፡እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እግዚአብሔር በቅዱስ ገብርኤልና በቅድስት ኤልሳቤጥ በኩል ያስነገረላትን ታላቅ ክብርና ሞገስ በማድነቅ እግዚአብሔርን በከፍተኛ ደረጃ አመሰግናለች፤ ደስታዋንም ገልጻለች፡፡ከዚህ ከቅድስት ድንግል ማርያም ምስጋና የምንማረው ዓቢይ ትምህርት እግዚአብሔር በየጊዜው ያደረገልንን መልካም ነገር ሁሉ በማሰብ ለእርሱ አምልኮና ምስጋና ማቅረብ ያለብን መሆኑን ነው፤ቅድስት ድንግል ማርያም እግዚአብሔርን ባመሰገነችበት በዚህ ክፍል በእርስዋና በክርስቲያኖች መካከል ያለው የዘላለም ግንኙነትና ትስስር ምን ዓይነት ገጽታ እንደሚኖረው በትንቢት ተናግራለች፤ እርሱም ‹‹ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል›› የሚል ነው (ሉቃ. 1፡48)፡፡የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት፤በሁሉም ዘንድ እንደሚታወቅ የቤተ ክርስቲያን ተቀዳሚ ተግባር ቃለ እግዚአብሔርን መጠበቅና ማስጠበቅ እንደሆነ ለጥያቄ የሚቀርብ አይደለም፤ እግዚአብሔር ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ከተናገራቸው ኃይለ ቃላት መካከል ‹‹ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፣ ባለሟልነትን አግኝተሻል፤ ጸጋን የተመላሽ ነሽ፤ እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ነው›› የሚሉት በቀዳሚነት ተጠቃሽ ናቸው፤ (ሉቃ፡ 1፡ 28-30) በተለይም ‹‹ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል›› የሚለው ቃል በቅድስት ድንግል ማርያም አንደበት የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡ይህ የእግዚአብሔር ቃል ቅድስት ድንግል ማርያምንና ምእመናንን እስከ ወዲያኛው ያስተሳሰረ የቃል ኪዳን ሐብል ነው፤ በየዓመቱ ከነሐሴ አንድ ቀን ጀምሮ እስከ ነሐሴ ዐሥራ አምስት ቀን በጾም፣ በጸሎት፣ በአምልኮ፣ በምሥጋና፣ በንሥሐና በቁርባን ለእግዚአብሔር መገዛታችንና ቅድስት ድንግል ማርያምን መማፀናችን ባለሟልነትን አግኝተሻል የሚለውን ቃል መሠረት በማድረግ ነው፡፡ባለሟል ማለት በባለሥልጣን ዘንድ ተሰሚነት፣ ተደማጭነት፣ ተቀባይነት ያለው ቀራቢ ልዩ ወዳጅ ማለት እንደሆነ ለማንም ግልጽ ነው፡፡ በዚህ መሠረት ቀደምት ቅዱሳን አበውና ነቢያት በባለሟልነታቸው በሕይወት እያሉም ሆነ ከሞቱ በኋላ በአፀደ ነፍስ ሆነው እግዚአብሔርን እየተማፀኑ እየማለዱና እየለመኑ ሰውን ያስምሩ እንደነበር ተጽፎአል፤ (ዘፀ. 32፡ 11-14፤ ኢዮ. 42፡ 7-9፤ ነገ.ቀዳ. 11፡ 10-13) ፡፡ እንደዚሁም ሁሉ ቅድስት ድንግል ማርያም በባለሟልነቷ ብቻ ሳይሆን እርሱን ፀንሳ የወለደችና ያሳደገች የጌታችን እናትና ልዩ ባለሟል በመሆኗ በጸሎትዋ፣ በልመናዋና በአማላጅነቷ አምነን ስንማፀናት እኛን ታስምራለች ብለን እናምናለን፤የቅድስት ድንግል ማርያም ልመና ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በቃና ዘገሊላ የሠርግ ቤት ያቀረበችው ምልጃና ልመና በሁኔታውም የተገኘው ውጤት ለኛ በቂ ማስረጃችን ነው፤ (ዮሐ. 2፡ 1-9) ከዚህም ጋር ራሱ ጌታችን በመስቀል ላይ ሆኖ እርስዋን የኛ እናት አድርጎ፣ እኛንም የእርስዋ ልጆች አድርጎ መስጠቱ ልጅ የሚፈልገውን ነገር ከእናቱ እንደሚሻ ሁሉ እኛም የምንሻውን Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/x-004.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-08-05 12:16:192023-11-09 10:25:34ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ጾመ ፍልሰታን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት መልእክት
የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስተር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስ/ት/ቤት ወጣቶችን አነጋገሩAugust 4, 2015 በቀሲስ አሉላ ለማ የሀ/ስ/የሰ/ት/ቤት/ማ/ዋ/ክ/ኃላፈ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚገኙ የሰ/ት/ቤት ወጣቶች ጋር በሚኒስቴር መሥሪያ ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ዓርብ በ23/11/07 ከ8፡30 ሰዓት ጀምሮ አነጋገሩ፡፡ በስብሰባው የተነሱት የመወያያ አጀንዳዎች በሰላም፣ በአክራሪነት እና በቤተክርስቲያን አጠቃላይ ጉዳዮች ሲሆን፣ በርካታ ሐሳቦችና መወያዎች ጥያቄዎች ተነስተው ምላሽ አግኝተዋል፡፡በስብሰባው የተሳተፉ የሰ/ት/ቤት ወጣቶችም ቤተክርስያናችን ለዘመናት ሰላምን ስትሰብክና የሌሎችንም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/4001.jpg 267 400 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-08-04 06:39:412023-11-09 10:25:34የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስተር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስ/ት/ቤት ወጣቶችን አነጋገሩ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች እግዚአብሔር ዝናመ ምሕረቱን እንዲያወርድ እና ወርሐ ክረምቱ የተባረከ እንዲሆንልን የአንድ ሳምንት ጸሎተ ምህላ እንዲደረግ አሳሰቡAugust 2, 2015ዓመታዊ የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከብሯል፡፡በዓመት ሁለት ጊዜ በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት የሚከበረው የቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ በዓለ ንግሥት ሐምሌ 19 ቀነ 2007 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምያ ኃላፊዎች፣ ከተለያዩ አህጉረ ስብከቶችና አድባራትና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-08-02 07:34:592023-11-09 10:25:34ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች እግዚአብሔር ዝናመ ምሕረቱን እንዲያወርድ እና ወርሐ ክረምቱ የተባረከ እንዲሆንልን የአንድ ሳምንት ጸሎተ ምህላ እንዲደረግ አሳሰቡ
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሙያ ማሻሸያ ስልጠና በመከታተል ላይ ላሉ የሒሳብ ባለሙያዎች በስልጠና ማዕከሉ በአካል በመገኘት የሥራ መመሪያና ቃለ ቡራኬ ሰጡJuly 30, 2015ቅዱስ ፓትርያርኩ በሀገረ ስብከቱ ተገኝተው ለሠልጣኞቹ አባታዊ ምክር ሲሰጡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ከብፁዐን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት የተወጣጡ የሂሳብ ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የሚወስዱበትን የስልጠና ማዕከል ለመጎብኘትና የሥራ መመሪያ ለመስጠት በተገኙበት ወቅት የሀገረ ስብከቱን ዋና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/03380.jpg 274 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-30 14:47:182023-11-09 10:25:34ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሙያ ማሻሸያ ስልጠና በመከታተል ላይ ላሉ የሒሳብ ባለሙያዎች በስልጠና ማዕከሉ በአካል በመገኘት የሥራ መመሪያና ቃለ ቡራኬ ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች ሲሰጥ የቀየውን አንደኛ ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና በኮምፒውተር በተደገፈ የተግባር ሥልጠና መስጠት ቀጥሏል!!July 29, 2015የሀ/ስ/ሒ/በ/ዋ/ክ/ኃ/ሊቀ ጠበብት ኤልያስ ሥልጠናውን ሲሰጡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች ሲሰጥ የቆየውን አንደኛ ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና በኮምፒውተር በተደገፈ መልኩ የተግባር ሥልጠና መስጠት የቀጠለ ሲሆን ሥልጠናውን በበላይነት በማስተባበርና በመቆጣጠር ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ የሚገኙት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የትግበራ ሥልጠናውን አስመልክተው ለሠልጣኞቹ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00336.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-29 16:27:432023-11-09 10:25:35የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች ሲሰጥ የቀየውን አንደኛ ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና በኮምፒውተር በተደገፈ የተግባር ሥልጠና መስጠት ቀጥሏል!!
ለጋራዥ አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የነበረው የቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ወደ ቀደሞ የመማር ማስተማር ታሪኩ ተመለሰ!July 25, 2015በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ትምህርት ቤትን አስመልክቶ የካቴድራሉ የሰበካ ጉባኤ ም/ሊቀ መንበር ኮ/ል ክፍሉ ሀብተወልድ የሚከተለውን ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ት/ቤቱ በወቅቱ በነበረበት የሥራ አፈጻጸም ጉድለት የተነሳ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠው መመሪያ መሠረት የመማር ማስተማር ተግባሩን እንዲያቆም መደረጉን ምክንያት በማድረግ በወቅቱ የነበረው የሰበካ ጉባኤ ውሳኔ ት/ቤቱ ወደ ጋራዥነት ተለውጦ በብር 17,000.00 ለግለሰቦች እንዲከራይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0297.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-25 12:43:522023-11-09 10:25:35ለጋራዥ አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የነበረው የቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ወደ ቀደሞ የመማር ማስተማር ታሪኩ ተመለሰ!
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፈቱ!July 25, 2015ገዳሙ ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ቅዱስ ባርከው ሲከፍቱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ሐሙስ ሐምሌ 16 ቀን 2007 ዓ.ም 22 እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተገኝተው የደብረ ሊባኖስ አንድት ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፍተዋል፡፡ ቅዱስነታቸው ሕንጻውን በባረኩበት ወቅት ሕንጻው ለገዳሙ የሚሰጠው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑንና ሌሎቹም እንዲህ አይነቱን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1601.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-25 12:40:242023-11-09 10:25:35ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፈቱ!
ዜና እረፍትJuly 24, 2015የመንበረ ፖትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ቅድስት ማርያም የበላይ ኃላፊ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ፡፡ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ሊቀጳጳስ ከአባታቸው ከመምህር ሀብተ ማርያም ደስታ ተክሌና ከእናታቸው ከወ/ሮ በስሙ ቸርነት ታኅሣሥ 19 ቀን 1925 ዓ.ም በድሮው አጠራር ሸቸ ጠቅላይ ግዛት ሰላሌ አውራጃ እንሳሮ ወረዳ እየተባለ ይጠራ በነበረው በአሁኑ አጠራር በውጨሌ ወረዳ ልዩ ስሙ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1599.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-24 15:22:262023-11-09 10:25:35ዜና እረፍት
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሊባኖስ ሐዋርያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ተመለሱ!!July 23, 2015ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ኪልቅያ ካቶሊኮስ የአርመን ሰማዕታትን አንድ መቶኛ ዓመት አከባበር ምክንያት በማድረግና በሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ያለውን ወዳጅነት ለማጠናከር ይቻል ዘንድ ባደረጉላቸው ይፋዊ ጥሪ መሠረት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትን አስከትለው ከሐምሌ 9-14 ቀን 2007 ዓ/ም በቤይሩት ሊባኖስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0572.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-07-23 15:44:162023-11-09 10:25:35ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሊባኖስ ሐዋርያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ተመለሱ!!
የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተወካዮች ለቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሕንጻ ግንባታ አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠት እንደሚችሉ አስታወቁ! !
ሐምሌ 29 ቀን 2007 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሁለገብ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ ተገኝተው እየተገነባ የሚገኘውን የኮሌጁን ሕንጻ አስመልክተው በሰጡት ሐሳብ ይህ እየተገነባ የሚገኘው ሕንጻ የኮሌጁን የማስተማር አቅም ወደ ተሻለ የዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለማሳደግ ታስቦ ሲሆን ኮሌጁ ካለፈው ዓመት ጀምሮ ለቤተ ክርስቲያናችን ሊቃውንት ቅድሚያ በመስጠት እያስተማረ ይገኛል፡፡ ይሁን […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ጾመ ፍልሰታን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ፣ የእግዚአብሔርና የቅድስት ድንግል ማርያም ልጆች ምእመናንና ምእመናት፣ እንኳን ለሁለት ሺሕ ሰባት ዓመተ ምሕረት የቅድስት ድንግል ማርያም መዋዕለ ጾም በሰላም አደረሳችሁ፡፡
‹‹ታዓብዮ ነፍስየ ለእግዚአብሔር፣
ነፍሴ እግዚአብሔርን ከፍ ከፍ ታደርገዋለች›› (ሉቃ. 1፡47)
ቅድስት ድንግል ማርያም በቅዱስ ገብርኤል አብሣሪነት አካላዊ ቃለ እግዚአብሔርን ከፀነሰች በኋላ ወደ ቅድስት ኤልሳቤጥ ቤት ገብታ ሰላምታ ባቀረበች ጊዜ በኤልሳቤጥ ማኅፀን ያለው ፅንስ በድንግል ማርያም ማኅፀን ላለው ፅንስ ከመስገዱም በተጨማሪ ቅድስት ኤልሳቤጥ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልታ ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ብፅዕና በሰፊው መናገሯ በቅዱስ መጽሐፍ ተጽፎአል (ሉቃ 1፡45) ፡፡እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እግዚአብሔር በቅዱስ ገብርኤልና በቅድስት ኤልሳቤጥ በኩል ያስነገረላትን ታላቅ ክብርና ሞገስ በማድነቅ እግዚአብሔርን በከፍተኛ ደረጃ አመሰግናለች፤ ደስታዋንም ገልጻለች፡፡
ከዚህ ከቅድስት ድንግል ማርያም ምስጋና የምንማረው ዓቢይ ትምህርት እግዚአብሔር በየጊዜው ያደረገልንን መልካም ነገር ሁሉ በማሰብ ለእርሱ አምልኮና ምስጋና ማቅረብ ያለብን መሆኑን ነው፤
ቅድስት ድንግል ማርያም እግዚአብሔርን ባመሰገነችበት በዚህ ክፍል በእርስዋና በክርስቲያኖች መካከል ያለው የዘላለም ግንኙነትና ትስስር ምን ዓይነት ገጽታ እንደሚኖረው በትንቢት ተናግራለች፤ እርሱም ‹‹ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል›› የሚል ነው (ሉቃ. 1፡48)፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት፤
በሁሉም ዘንድ እንደሚታወቅ የቤተ ክርስቲያን ተቀዳሚ ተግባር ቃለ እግዚአብሔርን መጠበቅና ማስጠበቅ እንደሆነ ለጥያቄ የሚቀርብ አይደለም፤
እግዚአብሔር ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ከተናገራቸው ኃይለ ቃላት መካከል ‹‹ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፣ ባለሟልነትን አግኝተሻል፤ ጸጋን የተመላሽ ነሽ፤ እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ነው›› የሚሉት በቀዳሚነት ተጠቃሽ ናቸው፤ (ሉቃ፡ 1፡ 28-30) በተለይም ‹‹ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል›› የሚለው ቃል በቅድስት ድንግል ማርያም አንደበት የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡ይህ የእግዚአብሔር ቃል ቅድስት ድንግል ማርያምንና ምእመናንን እስከ ወዲያኛው ያስተሳሰረ የቃል ኪዳን ሐብል ነው፤ በየዓመቱ ከነሐሴ አንድ ቀን ጀምሮ እስከ ነሐሴ ዐሥራ አምስት ቀን በጾም፣ በጸሎት፣ በአምልኮ፣ በምሥጋና፣ በንሥሐና በቁርባን ለእግዚአብሔር መገዛታችንና ቅድስት ድንግል ማርያምን መማፀናችን ባለሟልነትን አግኝተሻል የሚለውን ቃል መሠረት በማድረግ ነው፡፡
ባለሟል ማለት በባለሥልጣን ዘንድ ተሰሚነት፣ ተደማጭነት፣ ተቀባይነት ያለው ቀራቢ ልዩ ወዳጅ ማለት እንደሆነ ለማንም ግልጽ ነው፡፡
በዚህ መሠረት ቀደምት ቅዱሳን አበውና ነቢያት በባለሟልነታቸው በሕይወት እያሉም ሆነ ከሞቱ በኋላ በአፀደ ነፍስ ሆነው እግዚአብሔርን እየተማፀኑ እየማለዱና እየለመኑ ሰውን ያስምሩ እንደነበር ተጽፎአል፤ (ዘፀ. 32፡ 11-14፤ ኢዮ. 42፡ 7-9፤ ነገ.ቀዳ. 11፡ 10-13) ፡፡
እንደዚሁም ሁሉ ቅድስት ድንግል ማርያም በባለሟልነቷ ብቻ ሳይሆን እርሱን ፀንሳ የወለደችና ያሳደገች የጌታችን እናትና ልዩ ባለሟል በመሆኗ በጸሎትዋ፣ በልመናዋና በአማላጅነቷ አምነን ስንማፀናት እኛን ታስምራለች ብለን እናምናለን፤
የቅድስት ድንግል ማርያም ልመና ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በቃና ዘገሊላ የሠርግ ቤት ያቀረበችው ምልጃና ልመና በሁኔታውም የተገኘው ውጤት ለኛ በቂ ማስረጃችን ነው፤ (ዮሐ. 2፡ 1-9)
ከዚህም ጋር ራሱ ጌታችን በመስቀል ላይ ሆኖ እርስዋን የኛ እናት አድርጎ፣ እኛንም የእርስዋ ልጆች አድርጎ መስጠቱ ልጅ የሚፈልገውን ነገር ከእናቱ እንደሚሻ ሁሉ እኛም የምንሻውን
የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስተር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስ/ት/ቤት ወጣቶችን አነጋገሩ
በቀሲስ አሉላ ለማ የሀ/ስ/የሰ/ት/ቤት/ማ/ዋ/ክ/ኃላፈ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚገኙ የሰ/ት/ቤት ወጣቶች ጋር በሚኒስቴር መሥሪያ ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ዓርብ በ23/11/07 ከ8፡30 ሰዓት ጀምሮ አነጋገሩ፡፡ በስብሰባው የተነሱት የመወያያ አጀንዳዎች በሰላም፣ በአክራሪነት እና በቤተክርስቲያን አጠቃላይ ጉዳዮች ሲሆን፣ በርካታ ሐሳቦችና መወያዎች ጥያቄዎች ተነስተው ምላሽ አግኝተዋል፡፡በስብሰባው የተሳተፉ የሰ/ት/ቤት ወጣቶችም ቤተክርስያናችን ለዘመናት ሰላምን ስትሰብክና የሌሎችንም […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች እግዚአብሔር ዝናመ ምሕረቱን እንዲያወርድ እና ወርሐ ክረምቱ የተባረከ እንዲሆንልን የአንድ ሳምንት ጸሎተ ምህላ እንዲደረግ አሳሰቡ
ዓመታዊ የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከብሯል፡፡በዓመት ሁለት ጊዜ በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት የሚከበረው የቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ በዓለ ንግሥት ሐምሌ 19 ቀነ 2007 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምያ ኃላፊዎች፣ ከተለያዩ አህጉረ ስብከቶችና አድባራትና […]
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሙያ ማሻሸያ ስልጠና በመከታተል ላይ ላሉ የሒሳብ ባለሙያዎች በስልጠና ማዕከሉ በአካል በመገኘት የሥራ መመሪያና ቃለ ቡራኬ ሰጡ
ቅዱስ ፓትርያርኩ በሀገረ ስብከቱ ተገኝተው ለሠልጣኞቹ አባታዊ ምክር ሲሰጡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ከብፁዐን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት የተወጣጡ የሂሳብ ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የሚወስዱበትን የስልጠና ማዕከል ለመጎብኘትና የሥራ መመሪያ ለመስጠት በተገኙበት ወቅት የሀገረ ስብከቱን ዋና […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች ሲሰጥ የቀየውን አንደኛ ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና በኮምፒውተር በተደገፈ የተግባር ሥልጠና መስጠት ቀጥሏል!!
የሀ/ስ/ሒ/በ/ዋ/ክ/ኃ/ሊቀ ጠበብት ኤልያስ ሥልጠናውን ሲሰጡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሥሩ ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት የሒሳብ ሠራተኞች ሲሰጥ የቆየውን አንደኛ ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና በኮምፒውተር በተደገፈ መልኩ የተግባር ሥልጠና መስጠት የቀጠለ ሲሆን ሥልጠናውን በበላይነት በማስተባበርና በመቆጣጠር ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ የሚገኙት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የትግበራ ሥልጠናውን አስመልክተው ለሠልጣኞቹ […]
ለጋራዥ አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የነበረው የቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ወደ ቀደሞ የመማር ማስተማር ታሪኩ ተመለሰ!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ትምህርት ቤትን አስመልክቶ የካቴድራሉ የሰበካ ጉባኤ ም/ሊቀ መንበር ኮ/ል ክፍሉ ሀብተወልድ የሚከተለውን ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ት/ቤቱ በወቅቱ በነበረበት የሥራ አፈጻጸም ጉድለት የተነሳ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠው መመሪያ መሠረት የመማር ማስተማር ተግባሩን እንዲያቆም መደረጉን ምክንያት በማድረግ በወቅቱ የነበረው የሰበካ ጉባኤ ውሳኔ ት/ቤቱ ወደ ጋራዥነት ተለውጦ በብር 17,000.00 ለግለሰቦች እንዲከራይ […]
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፈቱ!
ገዳሙ ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ቅዱስ ባርከው ሲከፍቱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ሐሙስ ሐምሌ 16 ቀን 2007 ዓ.ም 22 እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተገኝተው የደብረ ሊባኖስ አንድት ገዳም ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ባርከው ከፍተዋል፡፡ ቅዱስነታቸው ሕንጻውን በባረኩበት ወቅት ሕንጻው ለገዳሙ የሚሰጠው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑንና ሌሎቹም እንዲህ አይነቱን […]
ዜና እረፍት
የመንበረ ፖትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ቅድስት ማርያም የበላይ ኃላፊ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ፡፡ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ሊቀጳጳስ ከአባታቸው ከመምህር ሀብተ ማርያም ደስታ ተክሌና ከእናታቸው ከወ/ሮ በስሙ ቸርነት ታኅሣሥ 19 ቀን 1925 ዓ.ም በድሮው አጠራር ሸቸ ጠቅላይ ግዛት ሰላሌ አውራጃ እንሳሮ ወረዳ እየተባለ ይጠራ በነበረው በአሁኑ አጠራር በውጨሌ ወረዳ ልዩ ስሙ […]
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሊባኖስ ሐዋርያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ተመለሱ!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ኪልቅያ ካቶሊኮስ የአርመን ሰማዕታትን አንድ መቶኛ ዓመት አከባበር ምክንያት በማድረግና በሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ያለውን ወዳጅነት ለማጠናከር ይቻል ዘንድ ባደረጉላቸው ይፋዊ ጥሪ መሠረት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትን አስከትለው ከሐምሌ 9-14 ቀን 2007 ዓ/ም በቤይሩት ሊባኖስ […]