“ከጠላቶቻችንም እጅ እንዲአድነን የእግዚብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ አሉ፡፡”November 30, 2017 በመ/ር ሣህሉ አድማሱ ታቦት ታቦት የሚለው ቃል ቤተ አደረ ከሚለው ግሥ የወጣ ነው፡፡ ነቢዩ ሙሴ ታቦትን ከግራር እንጨት እንዲሠራ ከእግዚአብሔር ታዘዘ (ዘፀ.25፥1) የመጀመሪያው የታቦት አሠራር አራት ማዕዘን ያለው ሣጥን የሚመስል ሲሆን ርዝመቱ 125 ወርዱ 75 ቁመቱ 75 ሳንቲ ሜትር ያህል ነው፡፡ ታቦቱ በወርቅ የተለበጠ፣ መክደኛውም ከወርቅ የተሠራ ነበር፡፡ በላዩም የሁለት ኪሩቤል ስዕል ተቀርጿል፡፡ የታቦቱም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-11-30 08:16:002023-11-09 10:25:14“ከጠላቶቻችንም እጅ እንዲአድነን የእግዚብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ አሉ፡፡”
የየካ አባዶ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል እና 24 ካህናተ ሰማይ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ!!November 24, 2017በመ/ር ሣህሉ አድማሱ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው እና ለአስራ አራት ተከታታይ ዓመታት ያህል ሲገነባ የቆየው የየካ አባዶ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል እና አርባእቱ እንስሳ ብፁዕወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/5954.jpg 1936 2592 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-11-24 15:18:082023-11-09 10:25:14የየካ አባዶ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል እና 24 ካህናተ ሰማይ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ!!
ደቀ መዝሙርነትና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጭብጡNovember 14, 2017በመ/ር ሽፈራው ደቀ መዝሙር የሚለው ቃል ማቴቲስ ከሚለው የግሪክ ቃልና ታልሚድ ከሚለው የእብራስጥ ቃል ጋር አቻ የሆነ እንዲሁም በቤተክርስቲያናችን ቋንቋም ረድዕ በሚል የተተረጎመ የቅርብነት መገለጫዊ ቃል ነው፡፡ ደቀ መዝሙር በመምህር መኖር ላይ ዋስትናውን ያረጋገጠ ከመምህሩ የማይበልጥ ፈጽሞ የተማረ ግን እንደ መምህሩ የሚሆንና መመምህሩንም ወደ መምስል ሂደታዊ እድገት የሚጓዝ መሆኑን ቅዱሱ መጽሐፍ ይመስክርልናል፡፡(ሉቃ 6፤40) ደቀ መዝሙር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-11-14 09:36:512023-11-09 10:25:14ደቀ መዝሙርነትና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጭብጡ
የጥቅምት 2010ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀNovember 1, 2017ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው ከጥቅምት 6 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ የመንበረ ፓትርያርኩን አጠቃላይ ሰበካ መንሳዊ ጉባኤና ዓመታዊውን የቅዱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/792.jpg 824 1241 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-11-01 10:16:562023-11-09 10:25:14የጥቅምት 2010ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀ
‹‹ልጄን ከግብፅ ጠራሁት››November 1, 2017 ከሊቀ ብርሃናት ኢሳይያስ ወንድምአገኘሁጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህች ምድር ላይ የፈጸማቸው ድርጊቶች ሁሉ እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ በድንገት የተፈጸሙ ሳይኑ አስቀድሞ በኅሊና አምላክ የነበሩ፣ ትንቢት የተነገረላቸውና ሱባዔም የተቆጠራላቸው በመሆናቸው ሁሉም ጊዜአቸውንና ወቅታቸውን ጠብቀው የተፈጸሙ ናቸው፡፡ለምሳሌ ያህል ስለጽንሰቱ፣ ስለ ልደቱና ስለ ጥምቀቱ፤ ስለሕማሙ፣ ስለስቅለቱና ስለሞቱ እንዲሁም ስለትንሣኤውና ስለዕርገቱ … ወዘተ ማለት ከጽንሰቱ እስከ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-11-01 10:09:572023-11-09 10:25:14‹‹ልጄን ከግብፅ ጠራሁት››
36ኛው የኢ/ኦ/ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀOctober 20, 2017ከጥቅምት 6/ 2010 እስከ ጥቅምት 9 /2010 ሲካሄድ የሰነበተው የ36ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 21 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡ በጉባኤው መጨረሻ ቀን የተከናወኑትን ክንውኖች አስመልክቶ ዘገባው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ማንኛውንም ሥራ ከመስራት አስቀድሞ መጸለይ መጽሓፍ ቅዱሳዊ መርህ ስለሆነና እግዚአብሔር የሚለመንበት መንገድ በመሆኑ በዕለቱ ከሁሉም አስቀድሞ ጉባኤው በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያሪኩ ጸሎትና ቡራኬ ተከፍቷል፤ ከዚህ በመቀጠልም ሰው ከእግዚአብሔር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/230.jpg 615 419 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-10-20 14:55:422023-11-09 10:25:1436ኛው የኢ/ኦ/ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀ
አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረ-ስብከት የ2009 ዓ/ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን ለ36ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አቀረበOctober 19, 2017የ36ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ጉባኤ ጥቅምት 06/2010 ዓ/ም ቅዱስ ፓትሪያርኩ፡ብጹአን ሊቃነ-ጳጳሳት ፤የየመምሪያውና የድርጅት ኃላፊዎች፡የየአህጉረ-ስብከቶች ስራ አስኪያጆችና ልዑካን እንዲሁም በአዲስ አበባ ሀገረ-ስብከት ስር የሚተዳደሩ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ምክትል ሊቃነ መናብርት በተገኙ በት የሚቀርበው ዓመታዊ ሪፖርት የተሰማበትና ስለሚቀጥለው የ2010 በጀት ዓመት እቅድ የተደመጠበት የ3ኛው ቀን ውሎ እንሆ ብለናል፡፡ የሶስተኛው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ በብጹእ ወቀዱስ አባታችን ጸሎት ከተጀመረ በኋላ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/640.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-10-19 06:30:262023-11-09 10:25:14አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረ-ስብከት የ2009 ዓ/ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን ለ36ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አቀረበ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን 36ኛው ዓመታዊ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ተጀመረOctober 17, 2017በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመንበረ ፓትሪያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በየዓመቱ በጥቅምት ወር በሚካሔደው አጠቃላይ ጉባኤ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚጠቅሙ መሠረታዊ ጉዳዮች ይዳሰሳሉ፡፡ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤትን ጨምሮ፣ በመላው ዓለም የሚገኙ አህጉረ ስብከት፣ የድርጅቶችና የመንፈሳዊያን ኮሌጆች ሪፖርቶች ቀርበው ይደመጣሉ፡፡በዘንድሮ ዓመትም አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ልዩ እና ከፍተኛ የሥራ ውጤት ታጅቦ ዓመታዊ ስብሰባው ተጀምሯል፡፡ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/230.jpg 615 419 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-10-17 06:14:442023-11-09 10:25:14በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን 36ኛው ዓመታዊ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ተጀመረ
የተቀጸል ጽጌ አጼጌ በዓል በድምቀት ተከበረSeptember 21, 2017በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀጸል ጽጌ አጼጌ በዓል በዘንድሮም ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን ሊቀነ ጳጳሳት፣ መምህር ጎይቶም ያይኑየአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የገዳማት እና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች በተገኙበት በመንበረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00511.jpg 2136 3216 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-09-21 05:49:302023-11-09 10:25:14የተቀጸል ጽጌ አጼጌ በዓል በድምቀት ተከበረ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉSeptember 8, 2017ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወዐሠርቱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን •በአገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ •ከአገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ •የአገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤ •በሕመም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/pp009.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-09-08 13:11:492023-11-09 10:25:14ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
“ከጠላቶቻችንም እጅ እንዲአድነን የእግዚብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ አሉ፡፡”
በመ/ር ሣህሉ አድማሱ ታቦት ታቦት የሚለው ቃል ቤተ አደረ ከሚለው ግሥ የወጣ ነው፡፡ ነቢዩ ሙሴ ታቦትን ከግራር እንጨት እንዲሠራ ከእግዚአብሔር ታዘዘ (ዘፀ.25፥1) የመጀመሪያው የታቦት አሠራር አራት ማዕዘን ያለው ሣጥን የሚመስል ሲሆን ርዝመቱ 125 ወርዱ 75 ቁመቱ 75 ሳንቲ ሜትር ያህል ነው፡፡ ታቦቱ በወርቅ የተለበጠ፣ መክደኛውም ከወርቅ የተሠራ ነበር፡፡ በላዩም የሁለት ኪሩቤል ስዕል ተቀርጿል፡፡ የታቦቱም […]
የየካ አባዶ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል እና 24 ካህናተ ሰማይ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ!!
በመ/ር ሣህሉ አድማሱ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው እና ለአስራ አራት ተከታታይ ዓመታት ያህል ሲገነባ የቆየው የየካ አባዶ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል እና አርባእቱ እንስሳ ብፁዕወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […]
ደቀ መዝሙርነትና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጭብጡ
በመ/ር ሽፈራው ደቀ መዝሙር የሚለው ቃል ማቴቲስ ከሚለው የግሪክ ቃልና ታልሚድ ከሚለው የእብራስጥ ቃል ጋር አቻ የሆነ እንዲሁም በቤተክርስቲያናችን ቋንቋም ረድዕ በሚል የተተረጎመ የቅርብነት መገለጫዊ ቃል ነው፡፡ ደቀ መዝሙር በመምህር መኖር ላይ ዋስትናውን ያረጋገጠ ከመምህሩ የማይበልጥ ፈጽሞ የተማረ ግን እንደ መምህሩ የሚሆንና መመምህሩንም ወደ መምስል ሂደታዊ እድገት የሚጓዝ መሆኑን ቅዱሱ መጽሐፍ ይመስክርልናል፡፡(ሉቃ 6፤40) ደቀ መዝሙር […]
የጥቅምት 2010ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠናቀቀ
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው ከጥቅምት 6 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ የመንበረ ፓትርያርኩን አጠቃላይ ሰበካ መንሳዊ ጉባኤና ዓመታዊውን የቅዱስ […]
‹‹ልጄን ከግብፅ ጠራሁት››
ከሊቀ ብርሃናት ኢሳይያስ ወንድምአገኘሁጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህች ምድር ላይ የፈጸማቸው ድርጊቶች ሁሉ እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ በድንገት የተፈጸሙ ሳይኑ አስቀድሞ በኅሊና አምላክ የነበሩ፣ ትንቢት የተነገረላቸውና ሱባዔም የተቆጠራላቸው በመሆናቸው ሁሉም ጊዜአቸውንና ወቅታቸውን ጠብቀው የተፈጸሙ ናቸው፡፡ለምሳሌ ያህል ስለጽንሰቱ፣ ስለ ልደቱና ስለ ጥምቀቱ፤ ስለሕማሙ፣ ስለስቅለቱና ስለሞቱ እንዲሁም ስለትንሣኤውና ስለዕርገቱ … ወዘተ ማለት ከጽንሰቱ እስከ […]
36ኛው የኢ/ኦ/ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀ
ከጥቅምት 6/ 2010 እስከ ጥቅምት 9 /2010 ሲካሄድ የሰነበተው የ36ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 21 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡ በጉባኤው መጨረሻ ቀን የተከናወኑትን ክንውኖች አስመልክቶ ዘገባው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ማንኛውንም ሥራ ከመስራት አስቀድሞ መጸለይ መጽሓፍ ቅዱሳዊ መርህ ስለሆነና እግዚአብሔር የሚለመንበት መንገድ በመሆኑ በዕለቱ ከሁሉም አስቀድሞ ጉባኤው በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያሪኩ ጸሎትና ቡራኬ ተከፍቷል፤ ከዚህ በመቀጠልም ሰው ከእግዚአብሔር […]
አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረ-ስብከት የ2009 ዓ/ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን ለ36ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አቀረበ
የ36ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ጉባኤ ጥቅምት 06/2010 ዓ/ም ቅዱስ ፓትሪያርኩ፡ብጹአን ሊቃነ-ጳጳሳት ፤የየመምሪያውና የድርጅት ኃላፊዎች፡የየአህጉረ-ስብከቶች ስራ አስኪያጆችና ልዑካን እንዲሁም በአዲስ አበባ ሀገረ-ስብከት ስር የሚተዳደሩ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ምክትል ሊቃነ መናብርት በተገኙ በት የሚቀርበው ዓመታዊ ሪፖርት የተሰማበትና ስለሚቀጥለው የ2010 በጀት ዓመት እቅድ የተደመጠበት የ3ኛው ቀን ውሎ እንሆ ብለናል፡፡ የሶስተኛው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ በብጹእ ወቀዱስ አባታችን ጸሎት ከተጀመረ በኋላ […]
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን 36ኛው ዓመታዊ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ተጀመረ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመንበረ ፓትሪያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በየዓመቱ በጥቅምት ወር በሚካሔደው አጠቃላይ ጉባኤ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚጠቅሙ መሠረታዊ ጉዳዮች ይዳሰሳሉ፡፡ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤትን ጨምሮ፣ በመላው ዓለም የሚገኙ አህጉረ ስብከት፣ የድርጅቶችና የመንፈሳዊያን ኮሌጆች ሪፖርቶች ቀርበው ይደመጣሉ፡፡በዘንድሮ ዓመትም አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ልዩ እና ከፍተኛ የሥራ ውጤት ታጅቦ ዓመታዊ ስብሰባው ተጀምሯል፡፡ […]
የተቀጸል ጽጌ አጼጌ በዓል በድምቀት ተከበረ
በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀጸል ጽጌ አጼጌ በዓል በዘንድሮም ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን ሊቀነ ጳጳሳት፣ መምህር ጎይቶም ያይኑየአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የገዳማት እና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች በተገኙበት በመንበረ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወዐሠርቱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን •በአገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ •ከአገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ •የአገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤ •በሕመም […]