የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር በሰላም ዙሪያ ለአንድ ቀን የቆየ የምክክር ጉባኤ አካሄደJanuary 14, 2016የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና በካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ከፍትሕና ሰላም ቢሮ ጋር በመተባበር ቁጥራቸው 150 ለሚደርሱ ከሰባት ቤተ እምነት ለተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች ማክሰኞ ታህሳስ 3 ቀን 2008 ዓ.ም በግዮን ሆቴል ዘላቂና ማኅበራዊ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ወርክሾፕ አድርጓል፡፡ በጉባኤው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ዶ/ር አባ ኃ/ማርያም መለሰ የጠቅላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0178.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-01-14 09:05:172023-11-09 10:25:33የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር በሰላም ዙሪያ ለአንድ ቀን የቆየ የምክክር ጉባኤ አካሄደ
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ተወካዮች ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የእንኳን አደረስዎ መልእክት አስተላለፉJanuary 9, 2016በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የገዳማትና አድባራት ተወካዮች ቅዳሜ ታህሳስ 30 ቀን 2008 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በመገኘት ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘንበረ ተክለሃይማኖት የእንኳን አደረስዎ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በእንኳን አደረስዎ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/01750.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-01-09 16:01:082023-11-09 10:25:33የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ተወካዮች ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የእንኳን አደረስዎ መልእክት አስተላለፉ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2ኛው ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ለጠናቀቁ የሒሳብ ባለሙያዎች አዲሱን አሠራር በተመለከተ የሥራ መመሪያ ተሰጠJanuary 8, 2016የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዘመናት ሲሠራበት የነበረውን የሲንግል ኢንትሪ ሒሰብ አሠራር ወደ ደብል ኢንትሪ ዘመናዊ የሒሳብ አሠራር መቀየሩን ተከትሎ በሥሩ ለሚገኙ ገዳማት እና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ (የአቅም ግንባታ)ሥልጠና እየሰጠ መሆኑን ተከትሎ በመጀመሪያው ዙር 30 የሒሳብ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ማስመረቁ እና ተመራቂዎቹም በተመደቡባቸው አብያተ ክርስቲያናት ሥራ መጀመራቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም ረቡዕ ታኅሣሥ 27 ቀን 2008 ዓ.ም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/640.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-01-08 08:06:332023-11-09 10:25:33በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2ኛው ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ለጠናቀቁ የሒሳብ ባለሙያዎች አዲሱን አሠራር በተመለከተ የሥራ መመሪያ ተሰጠ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የልደት በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉJanuary 6, 2016ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ዘተናገረ በእንተ በዓለ ልደት ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐትበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን->በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣->ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤->የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤->በሕመም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤->እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤የርስተ መንግሥቱ ወራሾች እንሆን ዘንድ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/01610.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-01-06 08:56:222023-11-09 10:25:33ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የልደት በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ሰላም በምድርJanuary 6, 2016 “ሰላም በምድር”የዓለም መድኃኒትና የሰላም አለቃ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደበት ሌሊት ሰማያውያን ሠራዊትና ምድራውያን ሰዎች በአንድ ላይ የዘመሩት መዝሙር “ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት፣ ወሰላም በምድር ሥምረቱ ለሰብእ” የሚል ነው፡፡ ይህም የምሥራች ቃል ትርጓሜው “ምስጋና ለእግዚአብሔር በሰማያት፣ ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ ይሁን” ማለት ነው፡፡ (ሉቃ. 2÷14)፡፡ ይህ ቃል የሰላምን አስፈላጊነት አጉልቶ የሚያሳይ ሲሆን በአንፃሩ ደግሞ ሰላም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-01-06 08:54:222023-11-09 10:25:33ሰላም በምድር
የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ደብር በልማትና በሰላም መስፈን አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ መሆኑ ተገለጸJanuary 4, 2016 “ወርሐዊ የገንዘብ ገቢው በእጥፍ አድጓል” በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ደብር በልማት ሥራዎች፣ በመልካም አስተዳደር ተግባርና በሰላም መስፈን ላቅ ያለና አርአያነትን የሚያሳይ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ቀደም ሲል ተፈጥሮ በነበረው አለመግባባት የልማት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/d0137.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-01-04 15:08:212023-11-09 10:25:33የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ደብር በልማትና በሰላም መስፈን አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካአል ቤተ ክርስቲያን ጐበኙJanuary 1, 2016የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከሚአስተዳድራቸው ገዳማት፣ አድባራትና የገጠር አብያተ ክርስቲያናት መካከል በየካ ክፍለ ከተማ የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አንዱ ነው፡፡ የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ በየካ ክፍለ ከተማ በኦሮሚያ ዳሌ በሰላሌ ግዛት ድንበር ላይ የተመሠረተ ሲሆን ከኮተቤ የከተማ መዳረሻ እስከ አባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ድረስ ከሦስት ኪሎ ሜትር ባላነሰ አጭር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ቤተ ክርስቲያኑ ከተመሠረተ አስራ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ነባሩን ቤተ ክርስቲያን በአዲስ ሕንፃ ለመተካት የሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ እየተከናወነ የሚገኝ በመሆኑና ቤተ ክርስቲያኑ ከከተማው ወጣ ባለ ገጠራማ አካባቢ ላይ በመሠራቱ አብዛኛውን ጊዜም ምዕመናኑ የማይገኙበት በመሆኑና በቤተ ክርስቲያኑ ዙሪያ የሚገኘው ሰፊ የቤተ ክርስቲያኑ ይዞታ ምን እንደሚመስል በጥልቀት ለመረዳትና ለማወቅ ሲባል የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ከሀገረ ስብከቱ የሰበካ ጉባኤ ዋና ክፍል ኃላፊ ከሆኑት ከሊቀ መዘምራን ብርሃኑ ጌጡ ጋር በመሆን ሐሙስ ታህሳስ 21 ቀን 2008 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ከቦታው ድረስ በመሔድ የጉብኝት ሥራ አከናውነዋል፡፡ የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የይዞታ ቦታ ከ30 ሺህ ካሬ ሜትር ያላነሰ መሆኑን ከቦታው ያገኘናቸው የቤተ ክርስቲያኑ የሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙሉጌታ አብራርተዋል፡፡ ከቤተ ክርስቲያኑ መቆርቆር በፊት Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-01-01 14:31:452023-11-09 10:25:33የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካአል ቤተ ክርስቲያን ጐበኙ
“የምናመልከው አምላክ ከሚነደው እሳት ሊያድነን ይችላል!! ”December 28, 2015 በመምህር ሣህሉ አድማሱ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በፊት ከ605-562 በከለዳውያን ላይ ነግሦ የነበረውና ናቡከደነፆር በመባል የሚጠራው የባቢሎን ንጉሥ ከፍታው 60 ክንድ ወርዱ 6 ክንድ የሆነ የወርቅ ምስል (ጣኦት) በማሠራት በባቢሎን አውራጃ በዱራ ሜዳ ላይ አቁሞ የሀገሩን መኳንንት፣ ሹማምንት፣ አገረ ገዢዎች ሁሉ ለወርቁ ምስል (ጣኦት) እንዲሰግዱና ለምስሉ (ለጣኦቱ) በዓል አከባበር እንዲሰበሰቡ አዘዘ፡፡ (ዳን. 3÷1-4) ናቡከደነፆር ያቆመው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1.jpg 290 206 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-12-28 15:49:522023-11-09 10:25:33“የምናመልከው አምላክ ከሚነደው እሳት ሊያድነን ይችላል!! ”
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ አመራር አባላት የቦሌ ለሚ አቡነ ተክለሃይማኖትን ቤተ ክርስቲያን ጐበኙDecember 23, 2015በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ እና ጠቅላላ የሥራ አመራር አባላት የቦሌ ለሚ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያንን ማክሰኞ ታህሳስ 12 ቀን 2008 ዓ.ም ጉብኝተዋል፡፡ሰፈራ ጐሮ እየተባለ ከሚጠራው የከተማ ጠርዝ ጀምሮ ቤተ ክርስቲያኑ እስከተሠራበት ድረስ ከአራት ኪሎ ሜትር ያላነሰ ርቀት ያለው ሲሆን አካባቢው ምእመናን የሌሉበት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0087.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-12-23 11:02:362023-11-09 10:25:33የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ አመራር አባላት የቦሌ ለሚ አቡነ ተክለሃይማኖትን ቤተ ክርስቲያን ጐበኙ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሠራተኞች ሙሉ መረጃ እንዲላክለት ገዳማትና አድባራት መመሪያ አስተላለፈDecember 22, 2015በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አሠራሩን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ እየጣረ የሚገኝ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ገዳማትና አድባራት ያለውን አጠቃላይ የሰው ኃይል በኮምፒዩተራይዝድ ሲስተም (ዳታቤዝ) መዝግቦ ለመያዝ ያመች ዘንድ በገዳማቱና በአድባራቱ የሚገኙትን ሠራተኞች ሙሉ ስማቸውን፣ የሥራ መደባቸውን፣ ዕድሜአቸውን፣ ጾታቸውን፣ የትምህርት ደረጃቸውን(በመንፈሳዊና በዘመናዊ) የአገልግሎት ዘመናቸውን፣ የሚከፈላቸውን ወርሐዊ ደመወዝ ጭምር በመግለጽ የተሻለ መረጃ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/640.jpg 480 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2015-12-22 14:54:492023-11-09 10:25:33የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሠራተኞች ሙሉ መረጃ እንዲላክለት ገዳማትና አድባራት መመሪያ አስተላለፈ
የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር በሰላም ዙሪያ ለአንድ ቀን የቆየ የምክክር ጉባኤ አካሄደ
የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና በካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ከፍትሕና ሰላም ቢሮ ጋር በመተባበር ቁጥራቸው 150 ለሚደርሱ ከሰባት ቤተ እምነት ለተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች ማክሰኞ ታህሳስ 3 ቀን 2008 ዓ.ም በግዮን ሆቴል ዘላቂና ማኅበራዊ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ወርክሾፕ አድርጓል፡፡ በጉባኤው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ዶ/ር አባ ኃ/ማርያም መለሰ የጠቅላይ […]
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ተወካዮች ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የእንኳን አደረስዎ መልእክት አስተላለፉ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የገዳማትና አድባራት ተወካዮች ቅዳሜ ታህሳስ 30 ቀን 2008 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በመገኘት ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘንበረ ተክለሃይማኖት የእንኳን አደረስዎ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በእንኳን አደረስዎ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2ኛው ዙር የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ለጠናቀቁ የሒሳብ ባለሙያዎች አዲሱን አሠራር በተመለከተ የሥራ መመሪያ ተሰጠ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዘመናት ሲሠራበት የነበረውን የሲንግል ኢንትሪ ሒሰብ አሠራር ወደ ደብል ኢንትሪ ዘመናዊ የሒሳብ አሠራር መቀየሩን ተከትሎ በሥሩ ለሚገኙ ገዳማት እና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ (የአቅም ግንባታ)ሥልጠና እየሰጠ መሆኑን ተከትሎ በመጀመሪያው ዙር 30 የሒሳብ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ማስመረቁ እና ተመራቂዎቹም በተመደቡባቸው አብያተ ክርስቲያናት ሥራ መጀመራቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም ረቡዕ ታኅሣሥ 27 ቀን 2008 ዓ.ም […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2008 ዓ.ም የልደት በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ዘተናገረ በእንተ በዓለ ልደት ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐትበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን->በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣->ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤->የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤->በሕመም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤->እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤የርስተ መንግሥቱ ወራሾች እንሆን ዘንድ […]
ሰላም በምድር
“ሰላም በምድር”የዓለም መድኃኒትና የሰላም አለቃ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደበት ሌሊት ሰማያውያን ሠራዊትና ምድራውያን ሰዎች በአንድ ላይ የዘመሩት መዝሙር “ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት፣ ወሰላም በምድር ሥምረቱ ለሰብእ” የሚል ነው፡፡ ይህም የምሥራች ቃል ትርጓሜው “ምስጋና ለእግዚአብሔር በሰማያት፣ ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ ይሁን” ማለት ነው፡፡ (ሉቃ. 2÷14)፡፡ ይህ ቃል የሰላምን አስፈላጊነት አጉልቶ የሚያሳይ ሲሆን በአንፃሩ ደግሞ ሰላም […]
የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ደብር በልማትና በሰላም መስፈን አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ
“ወርሐዊ የገንዘብ ገቢው በእጥፍ አድጓል” በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ደብር በልማት ሥራዎች፣ በመልካም አስተዳደር ተግባርና በሰላም መስፈን ላቅ ያለና አርአያነትን የሚያሳይ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ቀደም ሲል ተፈጥሮ በነበረው አለመግባባት የልማት […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካአል ቤተ ክርስቲያን ጐበኙ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከሚአስተዳድራቸው ገዳማት፣ አድባራትና የገጠር አብያተ ክርስቲያናት መካከል በየካ ክፍለ ከተማ የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አንዱ ነው፡፡
የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ በየካ ክፍለ ከተማ በኦሮሚያ ዳሌ በሰላሌ ግዛት ድንበር ላይ የተመሠረተ ሲሆን ከኮተቤ የከተማ መዳረሻ እስከ አባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ድረስ ከሦስት ኪሎ ሜትር ባላነሰ አጭር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ቤተ ክርስቲያኑ ከተመሠረተ አስራ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ነባሩን ቤተ ክርስቲያን በአዲስ ሕንፃ ለመተካት የሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ እየተከናወነ የሚገኝ በመሆኑና ቤተ ክርስቲያኑ ከከተማው ወጣ ባለ ገጠራማ አካባቢ ላይ በመሠራቱ አብዛኛውን ጊዜም ምዕመናኑ የማይገኙበት በመሆኑና በቤተ ክርስቲያኑ ዙሪያ የሚገኘው ሰፊ የቤተ ክርስቲያኑ ይዞታ ምን እንደሚመስል በጥልቀት ለመረዳትና ለማወቅ ሲባል የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ከሀገረ ስብከቱ የሰበካ ጉባኤ ዋና ክፍል ኃላፊ ከሆኑት ከሊቀ መዘምራን ብርሃኑ ጌጡ ጋር በመሆን ሐሙስ ታህሳስ 21 ቀን 2008 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ከቦታው ድረስ በመሔድ የጉብኝት ሥራ አከናውነዋል፡፡
የአባዶ ገነት አምባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የይዞታ ቦታ ከ30 ሺህ ካሬ ሜትር ያላነሰ መሆኑን ከቦታው ያገኘናቸው የቤተ ክርስቲያኑ የሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙሉጌታ አብራርተዋል፡፡ ከቤተ ክርስቲያኑ መቆርቆር በፊት
“የምናመልከው አምላክ ከሚነደው እሳት ሊያድነን ይችላል!! ”
በመምህር ሣህሉ አድማሱ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በፊት ከ605-562 በከለዳውያን ላይ ነግሦ የነበረውና ናቡከደነፆር በመባል የሚጠራው የባቢሎን ንጉሥ ከፍታው 60 ክንድ ወርዱ 6 ክንድ የሆነ የወርቅ ምስል (ጣኦት) በማሠራት በባቢሎን አውራጃ በዱራ ሜዳ ላይ አቁሞ የሀገሩን መኳንንት፣ ሹማምንት፣ አገረ ገዢዎች ሁሉ ለወርቁ ምስል (ጣኦት) እንዲሰግዱና ለምስሉ (ለጣኦቱ) በዓል አከባበር እንዲሰበሰቡ አዘዘ፡፡ (ዳን. 3÷1-4) ናቡከደነፆር ያቆመው […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ አመራር አባላት የቦሌ ለሚ አቡነ ተክለሃይማኖትን ቤተ ክርስቲያን ጐበኙ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ እና ጠቅላላ የሥራ አመራር አባላት የቦሌ ለሚ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያንን ማክሰኞ ታህሳስ 12 ቀን 2008 ዓ.ም ጉብኝተዋል፡፡ሰፈራ ጐሮ እየተባለ ከሚጠራው የከተማ ጠርዝ ጀምሮ ቤተ ክርስቲያኑ እስከተሠራበት ድረስ ከአራት ኪሎ ሜትር ያላነሰ ርቀት ያለው ሲሆን አካባቢው ምእመናን የሌሉበት […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሠራተኞች ሙሉ መረጃ እንዲላክለት ገዳማትና አድባራት መመሪያ አስተላለፈ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አሠራሩን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ እየጣረ የሚገኝ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ገዳማትና አድባራት ያለውን አጠቃላይ የሰው ኃይል በኮምፒዩተራይዝድ ሲስተም (ዳታቤዝ) መዝግቦ ለመያዝ ያመች ዘንድ በገዳማቱና በአድባራቱ የሚገኙትን ሠራተኞች ሙሉ ስማቸውን፣ የሥራ መደባቸውን፣ ዕድሜአቸውን፣ ጾታቸውን፣ የትምህርት ደረጃቸውን(በመንፈሳዊና በዘመናዊ) የአገልግሎት ዘመናቸውን፣ የሚከፈላቸውን ወርሐዊ ደመወዝ ጭምር በመግለጽ የተሻለ መረጃ […]