የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ የኢትዮጵያና የሩሲያን ግንኙት ለማጠናከር እንደምትሰራ ገለፀችMay 22, 2018በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሰራ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገለፀች። ብፁዕ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘ ኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘ አክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለኃይማኖት በሩሲያ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ተመልሰዋል። ፓትርያርኩ በጉብኝታቸው ከመላው ሩሲያ ቅዱስ ፓትርያርክ ክሪል ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም ቅዱስ ክሪል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአባቶችና በእናቶች ጥንካሬ ተጠብቃ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/12.jpg 361 600 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2018-05-22 04:24:522023-11-09 10:25:12የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ የኢትዮጵያና የሩሲያን ግንኙት ለማጠናከር እንደምትሰራ ገለፀች
“በገድል የተፈተነ ሰማዕት”April 30, 2018“መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፤ በኢየሩሳሌም፣ በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ” በማለት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት በተናገረው ቃል መሠረት በሃይማኖት ምክንያት መከራ እየተቀበለና ስለክርስቶስ እየመሰከረ በግፍ የተገደለ ሰው ሰማዕት ተብሎ ይጠራል፡፡ ቃሉ ከግእዝ ወደ አማርኛ ሲተረጎም ሰማዕት ማለት ምስክር ማለት ነው፡፡ ይህ የቅድስናና የክብር ስም የሚገኘውም እንዲሁ በከንቱ ሳይሆን ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ከብዙ ተጋድሎና ፈተና በኋላ ነው፡፡ (የሐ. ሥራ 1÷8፤ 22÷26) Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2018-04-30 08:39:272023-11-09 10:25:12“በገድል የተፈተነ ሰማዕት”
የሚድያ አገልግሎትን እናጠናክር!!April 12, 2018በዘመኑ የአነጋገር ዘይቤ ሚድያ እየተባለ የሚጠራው የመረጃ ልውውጥ አገልግሎት በዓለማችን ዙሪያ የንግዱም፣ የማኅበራዊውም፣ የፖለቲካውም፣ የመንፈሳዊ ዓለሙም የሚጠቀምበትና የሚገለገልበት ቢሆንም እንኳን የዚህ ቴክኖሎጂ የመጀመሪያዋ መሥራች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነች የታሪክ መዛግብት ይስማማሉ፡፡ እንደሚታወቀው ሁሉ ሚድያ በሁለት ዐበይት ነጥቦች ሊመደብ ይችላል፡፡ አንደኛው በሥነ ጽሑፍ የሚገለጥ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በስዕልና በድምፅ የሚገለጥ ነው፡፡ ሥነ ጽሑፍ ሥነ ጽሑፍ በተለያዩ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2018-04-12 14:57:312023-11-09 10:25:13የሚድያ አገልግሎትን እናጠናክር!!
21ኛው ክፍለ ዘመን እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቤተ ክርስቲያን የሚዲያ አጠቃቀምApril 12, 2018እንደየ ዘመኑ አጠራርና አተገባበር ይለያይ እንጂ የሚዲያ አጠቃቀም ለቤተ ክርስቲያን አዲስ ነው ለማለት ባያስደፍርም ከቤተ ክርስቲያኒቱ ዓለም አቀፍ ሐዋርያዊ አገልግሎት አንፃር ሲታይ ሚዲያው ምን ያህል እንገለገልበታለን የሚለው ጉዳይ ግን አነጋጋሪ ነው፡፡ቤተ ክርስቲያኒቱ ቀደም ሲል በፕሪንትሚዲያ(ጋዜጣና መጽሔት…) በኋላም በተወሰነመልኩ ለስብከተ ወንጌል አገልግሎት የሚውል ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ(ሬድዮ) ትጠቀም እንደነበር የታሪክ መዛገብት ያስረዳሉ፡፡ይሁን እንጂ አሁን ባለንበት ክፍለ ዘመን ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ /ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ(ማኅበራዊ ድረ-ገፅ፤ሳተላይት ቴሌቪዥን እና ሬድዮ) በተደራሽነቱ፤በዓለም አቀፍ ስርጭቱ፤በዋጋ ቅናሽነቱ እና ዓለምን ወደ አንድ መንደር በማምጣት በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ይገኛል:: Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/c001.jpg 233 294 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2018-04-12 05:18:142023-11-09 10:25:1321ኛው ክፍለ ዘመን እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቤተ ክርስቲያን የሚዲያ አጠቃቀም
በዓለ ሆሣዕናMarch 30, 2018የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ታላለቅ በዓላት አንዱ የሆሣዕና በዓል ነው፡፡ ስለዚህ በዓል አስቀድሞ ትንቢት ተነግሯል፤ ከትንቢቶቹም አንዱ እንደሚከተለው ተጠቅሷል፡፡ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያና በአህያይቱ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል” (ትን. ዘካ. 9÷9) Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2018-03-30 06:06:412023-11-09 10:25:13በዓለ ሆሣዕና
“ዳግም ምጽአት”March 9, 2018ዳግም ምጽአት የሚለው ምንባበ ቃል በብዙዎች ዘንድ ግልጥና የሚታወቅ መስሎ ቢታይም ቋንቋው ግእዝ እንደመሆኑ መጠን ወደ አማርኛ መተርጎምና መብራራት ስለአለበት ወደ ሐተታውና ጥልቀት ወዳለው ምሥጢሩ ከመግባታችን በፊት ትልቁም ትንሹም የተማረውና ያልተማረውም ሁሉም በግልጥ እንዲረዳው የምሥጢሩ ቋጠሮና ውል ያለውም በዚሁ በርእሱ ላይ ስለሆነ ርእሱን ወደ አማርኛ መተርጎም አስፈላጊና ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በዚህም መሠረት “ዳግም ምጽአት” ማለት የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግመኛ ወደዚህ ዓለም መምጣት ማለት ነው፡፡ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2018-03-09 15:19:382023-11-09 10:25:13“ዳግም ምጽአት”
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አምስተኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!March 3, 2018የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ5ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና የተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር ጎይቶኦም ያይኑ፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና የሥራ ኃላፊዎች ፣ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሰንበት ት/ቤ ወጣቶች በተገኙበት ቅዳሜ የካቲት 24 ቀን 2010 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0152.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2018-03-03 11:02:272023-11-09 10:25:13የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አምስተኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሥራ ኃላፊዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመወያየት ባለ 16 ነጥብ የአቋም መግለጫ አወጡFebruary 15, 2018ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መ/ር ጎይቶኦም ያይኑ፤የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማ ኃላፊዎች እንዲሁም የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት፣በቅዱስነታቸው ጸሎት የተከፈተው መርሐ ግብር በቤተክርስቲያናችን ብሎም በሐገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በመመካከር ሥራችንን እንፈትሽ፤አንድነታችንን እናጠናክር፤ቤተክርስቲያንችንን እንጠብቅና መብታችንን እናስከብር በሚል […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/810.jpg 384 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2018-02-15 14:38:342023-11-09 10:25:13የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሥራ ኃላፊዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመወያየት ባለ 16 ነጥብ የአቋም መግለጫ አወጡ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ጾመ አርባአን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉFebruary 13, 2018መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት በሙሉ፣ መሐሪና ይቅር ባይ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዐሥር ዓመተ ምሕረት የጾመ ኢየሱስ ሱባዔ በሰላም አደረሳችሁ!! ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምህላ ጾምን ለዩ ምህላንም አውጁ፣ (ኢዩ 2፤15) ሁሉን ያስገኘ ፣ ሁሉንም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/pp009.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2018-02-13 09:55:092023-11-09 10:25:13ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ጾመ አርባአን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
የአንጋፋው የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሁለገብ ሕንፃ ተመረቀFebruary 3, 2018ኮሌጁ ያስገነባው እጅግ ዘመናዊ ሁለገብ ሕንፃ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስከያጅ መምህር ጎይትኦም ያይኑ እና የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣በርካታ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የኮሌጁ ማኅበረ ሰብ በተገኙበት ጥር 26/2010ዓ.ም በታላቅ ምንፈሳዊ ሥነ ሥርዓትና እጅግ ባማረ ሁኔታ በቅዱስነታቸው ፀሎተ ቡራኬ ተመርቋል፡፡ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/4402.jpg 2099 4608 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2018-02-03 15:04:562023-11-09 10:25:13የአንጋፋው የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሁለገብ ሕንፃ ተመረቀ
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ የኢትዮጵያና የሩሲያን ግንኙት ለማጠናከር እንደምትሰራ ገለፀች
በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሰራ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገለፀች። ብፁዕ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘ ኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘ አክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለኃይማኖት በሩሲያ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ተመልሰዋል። ፓትርያርኩ በጉብኝታቸው ከመላው ሩሲያ ቅዱስ ፓትርያርክ ክሪል ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም ቅዱስ ክሪል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአባቶችና በእናቶች ጥንካሬ ተጠብቃ […]
“በገድል የተፈተነ ሰማዕት”
“መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፤ በኢየሩሳሌም፣ በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ” በማለት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት በተናገረው ቃል መሠረት በሃይማኖት ምክንያት መከራ እየተቀበለና ስለክርስቶስ እየመሰከረ በግፍ የተገደለ ሰው ሰማዕት ተብሎ ይጠራል፡፡ ቃሉ ከግእዝ ወደ አማርኛ ሲተረጎም ሰማዕት ማለት ምስክር ማለት ነው፡፡ ይህ የቅድስናና የክብር ስም የሚገኘውም እንዲሁ በከንቱ ሳይሆን ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ከብዙ ተጋድሎና ፈተና በኋላ ነው፡፡ (የሐ. ሥራ 1÷8፤ 22÷26)
የሚድያ አገልግሎትን እናጠናክር!!
በዘመኑ የአነጋገር ዘይቤ ሚድያ እየተባለ የሚጠራው የመረጃ ልውውጥ አገልግሎት በዓለማችን ዙሪያ የንግዱም፣ የማኅበራዊውም፣ የፖለቲካውም፣ የመንፈሳዊ ዓለሙም የሚጠቀምበትና የሚገለገልበት ቢሆንም እንኳን የዚህ ቴክኖሎጂ የመጀመሪያዋ መሥራች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነች የታሪክ መዛግብት ይስማማሉ፡፡ እንደሚታወቀው ሁሉ ሚድያ በሁለት ዐበይት ነጥቦች ሊመደብ ይችላል፡፡ አንደኛው በሥነ ጽሑፍ የሚገለጥ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በስዕልና በድምፅ የሚገለጥ ነው፡፡ ሥነ ጽሑፍ ሥነ ጽሑፍ በተለያዩ […]
21ኛው ክፍለ ዘመን እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቤተ ክርስቲያን የሚዲያ አጠቃቀም
እንደየ ዘመኑ አጠራርና አተገባበር ይለያይ እንጂ የሚዲያ አጠቃቀም ለቤተ ክርስቲያን አዲስ ነው ለማለት ባያስደፍርም ከቤተ ክርስቲያኒቱ ዓለም አቀፍ ሐዋርያዊ አገልግሎት አንፃር ሲታይ ሚዲያው ምን ያህል እንገለገልበታለን የሚለው ጉዳይ ግን አነጋጋሪ ነው፡፡ቤተ ክርስቲያኒቱ ቀደም ሲል በፕሪንትሚዲያ(ጋዜጣና መጽሔት…) በኋላም በተወሰነመልኩ ለስብከተ ወንጌል አገልግሎት የሚውል ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ(ሬድዮ) ትጠቀም እንደነበር የታሪክ መዛገብት ያስረዳሉ፡፡ይሁን እንጂ አሁን ባለንበት ክፍለ ዘመን ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ /ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ(ማኅበራዊ ድረ-ገፅ፤ሳተላይት ቴሌቪዥን እና ሬድዮ) በተደራሽነቱ፤በዓለም አቀፍ ስርጭቱ፤በዋጋ ቅናሽነቱ እና ዓለምን ወደ አንድ መንደር በማምጣት በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ይገኛል::
በዓለ ሆሣዕና
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ታላለቅ በዓላት አንዱ የሆሣዕና በዓል ነው፡፡ ስለዚህ በዓል አስቀድሞ ትንቢት ተነግሯል፤ ከትንቢቶቹም አንዱ እንደሚከተለው ተጠቅሷል፡፡ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያና በአህያይቱ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል” (ትን. ዘካ. 9÷9)
“ዳግም ምጽአት”
ዳግም ምጽአት የሚለው ምንባበ ቃል በብዙዎች ዘንድ ግልጥና የሚታወቅ መስሎ ቢታይም ቋንቋው ግእዝ እንደመሆኑ መጠን ወደ አማርኛ መተርጎምና መብራራት ስለአለበት ወደ ሐተታውና ጥልቀት ወዳለው ምሥጢሩ ከመግባታችን በፊት ትልቁም ትንሹም የተማረውና ያልተማረውም ሁሉም በግልጥ እንዲረዳው የምሥጢሩ ቋጠሮና ውል ያለውም በዚሁ በርእሱ ላይ ስለሆነ ርእሱን ወደ አማርኛ መተርጎም አስፈላጊና ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በዚህም መሠረት “ዳግም ምጽአት” ማለት የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግመኛ ወደዚህ ዓለም መምጣት ማለት ነው፡፡
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አምስተኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ5ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና የተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር ጎይቶኦም ያይኑ፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና የሥራ ኃላፊዎች ፣ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሰንበት ት/ቤ ወጣቶች በተገኙበት ቅዳሜ የካቲት 24 ቀን 2010 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሥራ ኃላፊዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመወያየት ባለ 16 ነጥብ የአቋም መግለጫ አወጡ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መ/ር ጎይቶኦም ያይኑ፤የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማ ኃላፊዎች እንዲሁም የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት፣በቅዱስነታቸው ጸሎት የተከፈተው መርሐ ግብር በቤተክርስቲያናችን ብሎም በሐገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በመመካከር ሥራችንን እንፈትሽ፤አንድነታችንን እናጠናክር፤ቤተክርስቲያንችንን እንጠብቅና መብታችንን እናስከብር በሚል […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ጾመ አርባአን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት በሙሉ፣ መሐሪና ይቅር ባይ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዐሥር ዓመተ ምሕረት የጾመ ኢየሱስ ሱባዔ በሰላም አደረሳችሁ!! ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምህላ ጾምን ለዩ ምህላንም አውጁ፣ (ኢዩ 2፤15) ሁሉን ያስገኘ ፣ ሁሉንም […]
የአንጋፋው የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሁለገብ ሕንፃ ተመረቀ
ኮሌጁ ያስገነባው እጅግ ዘመናዊ ሁለገብ ሕንፃ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስከያጅ መምህር ጎይትኦም ያይኑ እና የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣በርካታ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የኮሌጁ ማኅበረ ሰብ በተገኙበት ጥር 26/2010ዓ.ም በታላቅ ምንፈሳዊ ሥነ ሥርዓትና እጅግ ባማረ ሁኔታ በቅዱስነታቸው ፀሎተ ቡራኬ ተመርቋል፡፡