በዓለ ጰራቅሊጦስJune 17, 2016‹‹ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም›› /ዮሐ. 14፥18/ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንኢ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍስሒ፣ የተጨነቁትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም የሚሠራውን ሥራ ከጨረሰ በኋላ ቅዱሳን ሐዋርያትን ወደ አባቴ እሄዳለሁ (አርጋለሁ) ሲላቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-06-17 08:24:282023-11-09 10:25:31በዓለ ጰራቅሊጦስ
የ2008 ዓ.ም የርክበ ካህናት ጉባኤ ባለ 17 ነጥብ ውሳኔ በመወሰን ተጠናቀቀJune 8, 2016በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀፅ 5 ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉኤው የዘንድሮውን መደበኛ የርክበ ካህናት ስብሰባ የጉባኤው መክፈቻ ሥርዓተ ጸሎት ከተፈጸመበት ከበዐሉ ዋዜማ ከግንቦት 16 ቀን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0838.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-06-08 07:56:192023-11-09 10:25:31የ2008 ዓ.ም የርክበ ካህናት ጉባኤ ባለ 17 ነጥብ ውሳኔ በመወሰን ተጠናቀቀ
የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ያስገነባውን ባለ13 ፎቅ ሕንጻ አስመረቀ!!June 5, 2016በኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቤቶችና ሕንጻዎች ልማትና አስተዳደር ድርጅት ፒያሳ አካባቢ ልዩ ስሙ ባንክ ኦፍ ዲ ሮማ በተባለው ቦታ ላይ ያስገነባውን ባለ13 ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ሕንጻ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ቁጥራቸው በርከት ያሉ ብዕፁዓን ሊቀነ ጳጳሳት፣ የመንግሥት ተወካዮች፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00340.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-06-05 14:30:452023-11-09 10:25:31የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ያስገነባውን ባለ13 ፎቅ ሕንጻ አስመረቀ!!
የ2008 ዓ.ም የርክበ ካህናት ስብሰባ ተጀመረMay 25, 2016በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ‹‹ወዓዲ እብለክሙ ለእመ ኃብሩ ክልኤቱ አው ሠለስቱ እምኔክሙ በውስተ ምድር በእንተ ኵሉ ግብር ዘሰአሉ፤ ይትገበር ሎሙ በኀበ አቡየ ዘበሰማያት፤ እስመ ኀበ ሀለዉ ክልኤቱ ወሠለስቱ ጉቡአን በስምየ፣ ህየ እሄሉ አነ ማእከሎሙ፤ ዳግመኛም ከእናንተ ሁለቱ ወይም ሦስቱ በምድር ላይ ስለሚለምኑት ሥራ ሁሉ ቢተባበሩ፣ በሰማያዊ አባቴ ዘንድ ይደረግላቸዋል፤ ሁለቱ ወይም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0838.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-05-25 10:15:492023-11-09 10:25:31የ2008 ዓ.ም የርክበ ካህናት ስብሰባ ተጀመረ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረMay 24, 2016በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ከተመረጡ ገዳማትና አድባራት ለተውጣጡ ስድሳ የቁጥጥር ሠራተኞችና ለሰባቱ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የቁጥጥር ክፍል ኃላፊዎች በድምሩ ለ67 ሰልጣኞች ለአስር ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት የጀመረ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ ቀደም ሲል ሀገረ ስብከቱ ለገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሲሰጥ የቆየ ሲሆን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/00830.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-05-24 15:52:522023-11-09 10:25:31የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረ
የኢትዮጵያና የሱዳን የሕዝብ ለሕዝብ የሰላም ግንባታና የጋራ ጥቅም ግንኙነት የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ ጋር ውይይት አደረገMay 16, 2016በማኅበራዊና ሃይማኖታዊ ዕሴቶች ዙሪያ የሕዝቦች ለሕዝቦች ሀገራዊ ግንኙነትን ለማበለፀግ ሲንቀሳቀስ የቆየው ሱዳናዊ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በሰላም ግንባታና በጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተውን ባህል አጠናክሮ ለመቀጠል ይቻል ዘንድ ቅዳሜ ግንቦት 6 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው በምሳካዬ ኅዙናን ገዳም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተወካዮች ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አካሂዷል፡፡ ይህ ታላቅ ሀገራዊ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0602.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-05-16 15:42:222023-11-09 10:25:31የኢትዮጵያና የሱዳን የሕዝብ ለሕዝብ የሰላም ግንባታና የጋራ ጥቅም ግንኙነት የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ ጋር ውይይት አደረገ
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የ2008 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለበርካታ ችግሮች ታላቅ የምሳ ግብዣ አደረገላቸው!!May 12, 2016በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኘው የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እሑድ ሚያዚያ 30 ቀን 2008 ዓ.ም ቁጥራቸው ከ1,000 በላይ ለሚሆኑ ነዳያን /ችግረኞች ሰፊ የሆነ የምሳ ግብዣ ያደረገላቸው መሆኑን የዝግጅት ክፍላችን ከቦታው ድረስ በመሄድ አረጋግጧል፡፡ ይህ ታላቅ የምሳ ግብዣ የተከናወነበት ቦታ ቀደም ሲል በነገሥታቱ፣ በመሳፍንቱ፣ በመኳንንቱና በደጅአዝማቾቹ ዘመን በተመሠረተውና 107 ዓመት እድሜ ባስቆጠረው የካቴድራሉ የሰንበቴ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/pp002.jpg 469 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-05-12 14:31:182023-11-09 10:25:31የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የ2008 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለበርካታ ችግሮች ታላቅ የምሳ ግብዣ አደረገላቸው!!
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች የ1ና የ2ኛ ዙር ሥልጣኞች ወደ ተግባር የሚያስገባ ተጨማሪ ሥልጠና እየተሰጣቸው ነውMay 11, 2016በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የገዳማትና የአድባራት የሒሳብ ሠራተኛች ቀደም ሲል በሀገረ ስብከቱ በተዘጋጀው የሥልጠና ማዕከል ከ2ወራት በላነሰ ሲሰለጥኑ የቆዩ ሲሆን ይህንኑ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ወደተግባር የሚያስገባ ለ4 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የሒሳብ ሥራ ሥልጠና በተጋባዥ ባለሙያዎች እየተሰጣቸው መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ አብዛኞቹ ሠልጣኞች በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ድግሪ ያላቸው ሲሆን የተወሰኑት ሠልጣኞች በቲኦሎጂ በዲኘሎማና በድግሪ መርሐ ግብር ተመርቀዋል፡፡ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0516.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-05-11 16:34:372023-11-09 10:25:31የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች የ1ና የ2ኛ ዙር ሥልጣኞች ወደ ተግባር የሚያስገባ ተጨማሪ ሥልጠና እየተሰጣቸው ነው
“ሕያዉን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጋላችሁ?”ሉቃ. 24፡5May 7, 2016ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን እንደሚነሣ ቅዱሳን ነቢያት አስቀድመው ትንቢት ተናግረዋል፡፡ ከትንቢቶቹም አንዱ “ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፡፡ ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን:: ወቀተለ ጸሮ በድኅሬሁ” (የተኛ ሰው ከእንቅልፍ እንደሚነቃ እግዚአብሔር ከሙታን ተነሣ የወይን ስካር እንደተወው እንደ ኃያልም ሰው፤ በኋላው በተተከለ መስቀል ጠላቱን ድል አደረገ) /መዝ. 77፡65/ ስለ ጌታችን ትንሣኤ አራቱም ወንጌላውያን ጽፈዋል፡፡ ይህም /ማቴ. […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-05-07 15:06:012023-11-09 10:25:31“ሕያዉን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጋላችሁ?”ሉቃ. 24፡5
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም የትንሣኤን በዓል አስመልክተው መልእክት አስተላለፉApril 30, 2016 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን•በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣•ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤•የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤•በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤•እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤ሞትንና መቃብርን ድል አድርጎ የተነሣው፣ የሕይወት ራስና የሁሉ ፈጣሪ የሆነው፣ ጌታችን፣ አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት በዓለ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ !!‹‹ዓይቴ እንከ ቀኖትከ ሞት፤ ወዓይቴ እንከ መዊዖትከ ሲኦል፤ሞት ሆይ መውጊያህ የት አለ?ሲኦል ሆይ ድል መንሣትህ የት አለ?›› /1ቆሮ. 15፡55/፡፡የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናትሞትና መቃብር የኃጢአትና የበደል ውጤቶች እንጂ የተፈጥሮ ዕድል ፈንታ ሆነው ለሰው የተሰጡ አይደሉም ፡፡ሰው በራሱ ምርጫ ካልሆነ በቀር የሚሞት ሆኖ እንዳልተፈጠረ ቅዱስ መጽሐፍ ሲገልጽ ‹‹እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፡- ‹‹ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ›› ይላል፤ (ዘፍ.2፡16-17)፡፡ሔዋንም የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መሠረት አድርጋ ስትናገር፣ ‹‹እግዚአብሔር እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ፣ አትንኩትም›› ብሎናል ብላ አረጋግጣለች፤ (ዘፍ.3፡3)፡፡ከዚህ አምላካዊ ቃል መረዳት እንደሚቻለው አዳም አትብላ የተባለውን ዛፍ ባይበላ ኖሮ አይሞትም ነበር ማለት ነው፤ ከዚህ አንጻር የሞትና የመቃብር ምንጩ ሕገ ተፈጥሮ ሳይሆን ግብረ ኃጢአት ሆኖ እናገኘዋለን ፡፡በመሠረቱ ግብረ ኃጢአት የሚመነጨው ለእግዚአብሔር ካለመታዘዝ እንደሆነ ከዚህ መረዳት እንችላለን፤ ምክንያቱም አዳምና Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/01610.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-04-30 15:56:022023-11-09 10:25:31ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም የትንሣኤን በዓል አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
በዓለ ጰራቅሊጦስ
‹‹ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም›› /ዮሐ. 14፥18/ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንኢ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍስሒ፣ የተጨነቁትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም የሚሠራውን ሥራ ከጨረሰ በኋላ ቅዱሳን ሐዋርያትን ወደ አባቴ እሄዳለሁ (አርጋለሁ) ሲላቸው […]
የ2008 ዓ.ም የርክበ ካህናት ጉባኤ ባለ 17 ነጥብ ውሳኔ በመወሰን ተጠናቀቀ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀፅ 5 ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉኤው የዘንድሮውን መደበኛ የርክበ ካህናት ስብሰባ የጉባኤው መክፈቻ ሥርዓተ ጸሎት ከተፈጸመበት ከበዐሉ ዋዜማ ከግንቦት 16 ቀን […]
የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ያስገነባውን ባለ13 ፎቅ ሕንጻ አስመረቀ!!
በኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቤቶችና ሕንጻዎች ልማትና አስተዳደር ድርጅት ፒያሳ አካባቢ ልዩ ስሙ ባንክ ኦፍ ዲ ሮማ በተባለው ቦታ ላይ ያስገነባውን ባለ13 ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ሕንጻ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ቁጥራቸው በርከት ያሉ ብዕፁዓን ሊቀነ ጳጳሳት፣ የመንግሥት ተወካዮች፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ […]
የ2008 ዓ.ም የርክበ ካህናት ስብሰባ ተጀመረ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ‹‹ወዓዲ እብለክሙ ለእመ ኃብሩ ክልኤቱ አው ሠለስቱ እምኔክሙ በውስተ ምድር በእንተ ኵሉ ግብር ዘሰአሉ፤ ይትገበር ሎሙ በኀበ አቡየ ዘበሰማያት፤ እስመ ኀበ ሀለዉ ክልኤቱ ወሠለስቱ ጉቡአን በስምየ፣ ህየ እሄሉ አነ ማእከሎሙ፤ ዳግመኛም ከእናንተ ሁለቱ ወይም ሦስቱ በምድር ላይ ስለሚለምኑት ሥራ ሁሉ ቢተባበሩ፣ በሰማያዊ አባቴ ዘንድ ይደረግላቸዋል፤ ሁለቱ ወይም […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ከተመረጡ ገዳማትና አድባራት ለተውጣጡ ስድሳ የቁጥጥር ሠራተኞችና ለሰባቱ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የቁጥጥር ክፍል ኃላፊዎች በድምሩ ለ67 ሰልጣኞች ለአስር ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት የጀመረ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ ቀደም ሲል ሀገረ ስብከቱ ለገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሲሰጥ የቆየ ሲሆን […]
የኢትዮጵያና የሱዳን የሕዝብ ለሕዝብ የሰላም ግንባታና የጋራ ጥቅም ግንኙነት የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ ጋር ውይይት አደረገ
በማኅበራዊና ሃይማኖታዊ ዕሴቶች ዙሪያ የሕዝቦች ለሕዝቦች ሀገራዊ ግንኙነትን ለማበለፀግ ሲንቀሳቀስ የቆየው ሱዳናዊ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በሰላም ግንባታና በጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተውን ባህል አጠናክሮ ለመቀጠል ይቻል ዘንድ ቅዳሜ ግንቦት 6 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው በምሳካዬ ኅዙናን ገዳም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተወካዮች ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አካሂዷል፡፡ ይህ ታላቅ ሀገራዊ […]
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የ2008 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለበርካታ ችግሮች ታላቅ የምሳ ግብዣ አደረገላቸው!!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኘው የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እሑድ ሚያዚያ 30 ቀን 2008 ዓ.ም ቁጥራቸው ከ1,000 በላይ ለሚሆኑ ነዳያን /ችግረኞች ሰፊ የሆነ የምሳ ግብዣ ያደረገላቸው መሆኑን የዝግጅት ክፍላችን ከቦታው ድረስ በመሄድ አረጋግጧል፡፡ ይህ ታላቅ የምሳ ግብዣ የተከናወነበት ቦታ ቀደም ሲል በነገሥታቱ፣ በመሳፍንቱ፣ በመኳንንቱና በደጅአዝማቾቹ ዘመን በተመሠረተውና 107 ዓመት እድሜ ባስቆጠረው የካቴድራሉ የሰንበቴ […]
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች የ1ና የ2ኛ ዙር ሥልጣኞች ወደ ተግባር የሚያስገባ ተጨማሪ ሥልጠና እየተሰጣቸው ነው
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የገዳማትና የአድባራት የሒሳብ ሠራተኛች ቀደም ሲል በሀገረ ስብከቱ በተዘጋጀው የሥልጠና ማዕከል ከ2ወራት በላነሰ ሲሰለጥኑ የቆዩ ሲሆን ይህንኑ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ወደተግባር የሚያስገባ ለ4 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የሒሳብ ሥራ ሥልጠና በተጋባዥ ባለሙያዎች እየተሰጣቸው መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ አብዛኞቹ ሠልጣኞች በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ድግሪ ያላቸው ሲሆን የተወሰኑት ሠልጣኞች በቲኦሎጂ በዲኘሎማና በድግሪ መርሐ ግብር ተመርቀዋል፡፡ […]
“ሕያዉን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጋላችሁ?”ሉቃ. 24፡5
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን እንደሚነሣ ቅዱሳን ነቢያት አስቀድመው ትንቢት ተናግረዋል፡፡ ከትንቢቶቹም አንዱ “ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፡፡ ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን:: ወቀተለ ጸሮ በድኅሬሁ” (የተኛ ሰው ከእንቅልፍ እንደሚነቃ እግዚአብሔር ከሙታን ተነሣ የወይን ስካር እንደተወው እንደ ኃያልም ሰው፤ በኋላው በተተከለ መስቀል ጠላቱን ድል አደረገ) /መዝ. 77፡65/ ስለ ጌታችን ትንሣኤ አራቱም ወንጌላውያን ጽፈዋል፡፡ ይህም /ማቴ. […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም የትንሣኤን በዓል አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
•በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣
•ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤
•የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤
•በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤
•እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤
ሞትንና መቃብርን ድል አድርጎ የተነሣው፣ የሕይወት ራስና የሁሉ ፈጣሪ የሆነው፣ ጌታችን፣ አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት በዓለ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ !!
‹‹ዓይቴ እንከ ቀኖትከ ሞት፤ ወዓይቴ እንከ መዊዖትከ ሲኦል፤
ሞት ሆይ መውጊያህ የት አለ?
ሲኦል ሆይ ድል መንሣትህ የት አለ?›› /1ቆሮ. 15፡55/፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት
ሞትና መቃብር የኃጢአትና የበደል ውጤቶች እንጂ የተፈጥሮ ዕድል ፈንታ ሆነው ለሰው የተሰጡ አይደሉም ፡፡
ሰው በራሱ ምርጫ ካልሆነ በቀር የሚሞት ሆኖ እንዳልተፈጠረ ቅዱስ መጽሐፍ ሲገልጽ ‹‹እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፡- ‹‹ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ›› ይላል፤ (ዘፍ.2፡16-17)፡፡
ሔዋንም የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መሠረት አድርጋ ስትናገር፣ ‹‹እግዚአብሔር እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ፣ አትንኩትም›› ብሎናል ብላ አረጋግጣለች፤ (ዘፍ.3፡3)፡፡
ከዚህ አምላካዊ ቃል መረዳት እንደሚቻለው አዳም አትብላ የተባለውን ዛፍ ባይበላ ኖሮ አይሞትም ነበር ማለት ነው፤ ከዚህ አንጻር የሞትና የመቃብር ምንጩ ሕገ ተፈጥሮ ሳይሆን ግብረ ኃጢአት ሆኖ እናገኘዋለን ፡፡
በመሠረቱ ግብረ ኃጢአት የሚመነጨው ለእግዚአብሔር ካለመታዘዝ እንደሆነ ከዚህ መረዳት እንችላለን፤ ምክንያቱም አዳምና