ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም የዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉSeptember 10, 2016ቃለ በረከት ዘእምኀበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወተስዓቱ ዓመተ ምሕረት፡፡ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡ በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-09-10 07:43:282023-11-09 10:25:31ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም የዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ጋዜጣዉ መግላጫ ሰጡAugust 11, 2016በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ስለ ሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ “ወሰላሙ ለክርስቶስ ይጽናዕ በልብክሙ ዘሎቱ ተጸዋዕክሙ በአሐዱ ሥጋ፤ በአንድ አካል የተጠራችሁለት የክርስቶስ ሰላም በልባችሁ ይጽና”፤ (ቆላ 3፡15)፡፡ ይህ ቃል ሰው ሁሉ ለሰላም እንደተጠራ፣ ልቡንም ለሰላም ማስገዛት እንዳለበት ያስገነዝ በናል፤ በእርግጥም ለሰው ከሰላም የበለጠ አስፈላጊ ነገር የለምና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/01610.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-08-11 09:49:302023-11-09 10:25:31ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ጋዜጣዉ መግላጫ ሰጡ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉAugust 5, 2016በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገር ውስጥም ሆነ በተለያዩ ክፍለ ዓለማት የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት፣ እንኳን ለሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት የቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ !! ‹‹ቃለ እግዚአብሔር ንጹሕ ወያሐዩ ለዓለም፤ የእግዚአብሔር ቃል ንጹሕ ነው፤ ለዘላለሙም ያድናል›› (መዝ.18፡9)፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት ስለቃለ እግዚአብሔር አስመልክቶ በዘመረው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/01610.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-08-05 14:43:512023-11-09 10:25:31ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2008 የበጀት ዓመት ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ኃላፊዎች የሥራ ግምገማ መርሐ ግብር አካሄደJuly 31, 2016በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ7ቱ ክፍላተ ከተማ በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት የተከናወኑትን ዝርዝር የሥራ ተግባራት አስመልክቶ አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ ከመጡ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ለአንድ ሙሉ ቀን የቆየ የሪፖርት ግምገማ አካሄደዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል የግምገማውን መርሐ ግብር አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት “ማእረሩ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/5682.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-07-31 12:02:232023-11-09 10:25:31የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2008 የበጀት ዓመት ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ኃላፊዎች የሥራ ግምገማ መርሐ ግብር አካሄደ
ቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሐፊ ሆነው ተመደቡ!!July 22, 2016ከአዲሱ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሐፊ ከቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል ጋር በቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተደረገ ቃለ ምልልስ፡፡ የተከበሩ አባታችን መምህርና ቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል እንደ እግዚአብሔር ቸርነትና ፈቃድ የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን ልዩ ጸሐፊ ሆነው የተመደቡ መሆነዎ ይታወቃል፡፡ በዚህ ዓለም አቀፋዊ የቤተ ክርስቲያናችን ልዩ ጽ/ቤት በመመደበዎ ምን ተሰማዎት? ቆሞስ አባ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/9021.jpg 640 424 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-07-22 13:36:082023-11-09 10:25:31ቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሐፊ ሆነው ተመደቡ!!
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ጠ/ሥራ አስኪያጅ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስJuly 14, 2016ቤተ ክርስቲያን በመልካም አስተዳደር ላይ ተመሥርታ ስብከተ ወንጌልን በማስፋፋት ለትውልዱ ተደራሽ መሆን ያስፈልጋታል፡፡ ኆኅተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መንፈሳዊ ጋዜጣ ከአዲሱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ከብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ጋር በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች ዙሪያ የሚከተለውን ቃለ ምልልስ አድርጓል፡፡ መልካም ንባብ ኆኅተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብፁዕ አባታችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0170.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-07-14 13:23:572023-11-09 10:25:31በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ጠ/ሥራ አስኪያጅ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሥራ መሪዎች ለብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ደማቅ አቀባበል አደረጉላቸውJuly 12, 2016 በመ/ር ሣህሉ አድማሱ ከሰኔ ሁለት ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 2009 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲሠሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በወሰነው መሠረት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0746.jpg 640 425 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-07-12 14:26:192023-11-09 10:25:31የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሥራ መሪዎች ለብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ደማቅ አቀባበል አደረጉላቸው
መልአከ ገነት ቆሞስ አባ አፈወርቅ ዮሐንስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመደቡJune 30, 2016 በመ/ር ሣህሉ አድማሱ የቀደሞው የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ሆነው ሲሠሩ የቆዩት መልአከ ገነት ቆሞስ አባ አፈወርቅ ዮሐንስ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ፈቃድ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመድበዋል፡፡ መልአከ ገነት አባ አፈወርቅ በመንፈሳዊና በዘመናዊ የትምህርት ሙያና እስከአሁን ድረስ የአገለገሉባቸውን የሥራ መስኮች አስመልክተው ለዝግጅት ክፍላችን በገለጹልን መሠረት በቤተ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0364.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-06-30 11:07:432023-11-09 10:25:31መልአከ ገነት ቆሞስ አባ አፈወርቅ ዮሐንስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመደቡ
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በመደበኛ ሴሚናሪና በትርጓሜ መጻሕፍት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀJune 30, 2016 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የ6ኛ ዓመት የብሉያት ትርጓሜ ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ስምንት የ5ኛ ዓመት የሐዲሳት ትርጓሜ ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ሁለት የቀን (Regular) ሴሚናሪ ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ሃያ አራት የማታ (Extension) ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ሁለት መቶ ስምንት በድምሩ ሁለት መቶ ሰላሳ ስድስት ተመራቂ ዕጩ መምህራንን ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች፣ የኮሌጁ መምህራንና ማህበረሰብ፣ የአዲስ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና የተመራቂ ዕጩ መምህራን ቤተሰቦች በተገኙበት ቅዳሜ ሰኔ 18 ቀን 2008 ዓ.ም በዲፕሎማ አስመርቋል፡፡ የዕውቀት ምንጭ እና የሊቃውንት መፍለቂያ ሆኖ በሺዎች የሚቆጠሩ ዕጩ መምህራንን ያፈራውና ለረጅም ጊዜ ለቤተ ክርስቲያናችን የላቀ አስተዋፅኦ ያበረከተው የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በኮሌጅ ደረጃ ሊሰጥ የሚገባ ሥርዓተ ትምህርት ተቀርጾለት ብቃት ያላቸው መምህራን ተመድበውለት በቀንና በማታው የትምህርት መርሐ ግብር እያስተማረና እያሰለጠነ በሰርተፍኬትና በዲፕሎማ ሲያስመርቅ የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡በኮሌጁ ውስጥ በመማርና ማስተማሩ ዙሪያ የሚፈጠር ሰው ሰራሽ ችግርና መሰናክል ቢኖርም መምህራኑም ሆነ ደቀ መዛሙርቱ ያንን በመቋቋም ተመራቂ ዕጩ መምህራንን በማፍራት የተቻለ መሆኑን ለምረቃው ከተዘጋጁ ሕትመቶች ለመረዳት ተችሏል፡፡ ከብዙ ድካም በኋላ የተገኘው ጥልቅ ዕውቀት በመጋረጃ ተሸፍኖ እንዳይቀር ተመራቂ ዕጩ መምህራን የምርጥ ዘር ባለቤት መሆናቸውን በማረጋገጥ ጽሙድ እንደ በሬ፣ ቀኑት እንደ ገበሬ ሆነው የሐዋርያትን ተልእኮ ማፋጠን እንዳለባቸው ተጠቁሟል፡፡ ከዘመኑ የኑሮ ውድነት አንጻር በቢሮ ደረጃ ታይቶ የተመራቂ ዕጩ መምህራን የደመወዝ እስኬልም ከፍ እንደሚል ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምስራቅ ትግራይና የማይጨው አህጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በምረቃው ላይ ተገኝተው አብራርተዋል፡፡ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩም ብፁዕነታቸው በሰጡት ማብራሪያ በዚያው ዕለት ድጋፋቸውን ገልፀዋል፡፡ በመጨረሻም ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ለምረቃ በዓሉ የሰጡትን ጋዜጣዊ ማብራሪያ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡“አንትሙ ውእቱ ዘርእ ክቡር ወንዋይ፣ ኅሩይ፣ እናንተ ምርጥ ንዋይና ክቡር ዘር ናችሁ”የዚህ ጥቅስ ኃይለ ቃል የተነገረው በስድስተኛው ክፍለ ዘመን በተነሳው ኢትዮጵያዊ ሊቅ በቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት እየተቃኘ ሲዘምር የነረበው ቅዱስ ያሬድ ይህን ቃል የተነገረው ጌታችንን መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርቶስን በቅርብ ያገለግሉ የነበሩትን የቅዱሳን ሐዋርያትን ማንነት ለማመልከት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0236.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-06-30 11:04:052023-11-09 10:25:31የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በመደበኛ ሴሚናሪና በትርጓሜ መጻሕፍት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያናችንን የ24 ሰዓት የቴሌቭዥን አገልግሎት የሙከራ ስርጭት ባርከው ከፈቱJune 23, 2016በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ‹‹አማን አማን እብለክሙ ዘይሰምዕ ቃልየ ወየአምን በዘፈነወኒ ይረክብ ሕይወተ ዘለዓለም፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ ቃሌን የሚሰማ በላከኝም የሚያምን የዘለዓለም ሕይወትን ያገኛል፤ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይሄድም›› (ዮሐ. 5፡24) በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት በሙሉ! የመልካም ስጦታ ሁሉ ባለቤት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0164.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-06-23 15:15:432023-11-09 10:25:31ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያናችንን የ24 ሰዓት የቴሌቭዥን አገልግሎት የሙከራ ስርጭት ባርከው ከፈቱ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም የዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘእምኀበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወተስዓቱ ዓመተ ምሕረት፡፡ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡ በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ጋዜጣዉ መግላጫ ሰጡ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ስለ ሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ “ወሰላሙ ለክርስቶስ ይጽናዕ በልብክሙ ዘሎቱ ተጸዋዕክሙ በአሐዱ ሥጋ፤ በአንድ አካል የተጠራችሁለት የክርስቶስ ሰላም በልባችሁ ይጽና”፤ (ቆላ 3፡15)፡፡ ይህ ቃል ሰው ሁሉ ለሰላም እንደተጠራ፣ ልቡንም ለሰላም ማስገዛት እንዳለበት ያስገነዝ በናል፤ በእርግጥም ለሰው ከሰላም የበለጠ አስፈላጊ ነገር የለምና […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገር ውስጥም ሆነ በተለያዩ ክፍለ ዓለማት የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት፣ እንኳን ለሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት የቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ !! ‹‹ቃለ እግዚአብሔር ንጹሕ ወያሐዩ ለዓለም፤ የእግዚአብሔር ቃል ንጹሕ ነው፤ ለዘላለሙም ያድናል›› (መዝ.18፡9)፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት ስለቃለ እግዚአብሔር አስመልክቶ በዘመረው […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2008 የበጀት ዓመት ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ኃላፊዎች የሥራ ግምገማ መርሐ ግብር አካሄደ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ7ቱ ክፍላተ ከተማ በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት የተከናወኑትን ዝርዝር የሥራ ተግባራት አስመልክቶ አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ ከመጡ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ለአንድ ሙሉ ቀን የቆየ የሪፖርት ግምገማ አካሄደዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል የግምገማውን መርሐ ግብር አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት “ማእረሩ […]
ቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሐፊ ሆነው ተመደቡ!!
ከአዲሱ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሐፊ ከቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል ጋር በቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተደረገ ቃለ ምልልስ፡፡ የተከበሩ አባታችን መምህርና ቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል እንደ እግዚአብሔር ቸርነትና ፈቃድ የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን ልዩ ጸሐፊ ሆነው የተመደቡ መሆነዎ ይታወቃል፡፡ በዚህ ዓለም አቀፋዊ የቤተ ክርስቲያናችን ልዩ ጽ/ቤት በመመደበዎ ምን ተሰማዎት? ቆሞስ አባ […]
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ጠ/ሥራ አስኪያጅ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
ቤተ ክርስቲያን በመልካም አስተዳደር ላይ ተመሥርታ ስብከተ ወንጌልን በማስፋፋት ለትውልዱ ተደራሽ መሆን ያስፈልጋታል፡፡ ኆኅተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መንፈሳዊ ጋዜጣ ከአዲሱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ከብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ጋር በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች ዙሪያ የሚከተለውን ቃለ ምልልስ አድርጓል፡፡ መልካም ንባብ ኆኅተ ጥበብ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብፁዕ አባታችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ […]
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሥራ መሪዎች ለብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ደማቅ አቀባበል አደረጉላቸው
በመ/ር ሣህሉ አድማሱ ከሰኔ ሁለት ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 2009 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲሠሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በወሰነው መሠረት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ […]
መልአከ ገነት ቆሞስ አባ አፈወርቅ ዮሐንስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመደቡ
በመ/ር ሣህሉ አድማሱ የቀደሞው የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ሆነው ሲሠሩ የቆዩት መልአከ ገነት ቆሞስ አባ አፈወርቅ ዮሐንስ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ፈቃድ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመድበዋል፡፡ መልአከ ገነት አባ አፈወርቅ በመንፈሳዊና በዘመናዊ የትምህርት ሙያና እስከአሁን ድረስ የአገለገሉባቸውን የሥራ መስኮች አስመልክተው ለዝግጅት ክፍላችን በገለጹልን መሠረት በቤተ […]
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በመደበኛ ሴሚናሪና በትርጓሜ መጻሕፍት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የ6ኛ ዓመት የብሉያት ትርጓሜ ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ስምንት የ5ኛ ዓመት የሐዲሳት ትርጓሜ ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ሁለት የቀን (Regular) ሴሚናሪ ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ሃያ አራት የማታ (Extension) ተመራቂ ዕጩ መምህራን ብዛት ሁለት መቶ ስምንት በድምሩ ሁለት መቶ ሰላሳ ስድስት ተመራቂ ዕጩ መምህራንን ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች፣ የኮሌጁ መምህራንና ማህበረሰብ፣ የአዲስ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና የተመራቂ ዕጩ መምህራን ቤተሰቦች በተገኙበት ቅዳሜ ሰኔ 18 ቀን 2008 ዓ.ም በዲፕሎማ አስመርቋል፡፡
የዕውቀት ምንጭ እና የሊቃውንት መፍለቂያ ሆኖ በሺዎች የሚቆጠሩ ዕጩ መምህራንን ያፈራውና ለረጅም ጊዜ ለቤተ ክርስቲያናችን የላቀ አስተዋፅኦ ያበረከተው የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በኮሌጅ ደረጃ ሊሰጥ የሚገባ ሥርዓተ ትምህርት ተቀርጾለት ብቃት ያላቸው መምህራን ተመድበውለት በቀንና በማታው የትምህርት መርሐ ግብር እያስተማረና እያሰለጠነ በሰርተፍኬትና በዲፕሎማ ሲያስመርቅ የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በኮሌጁ ውስጥ በመማርና ማስተማሩ ዙሪያ የሚፈጠር ሰው ሰራሽ ችግርና መሰናክል ቢኖርም መምህራኑም ሆነ ደቀ መዛሙርቱ ያንን በመቋቋም ተመራቂ ዕጩ መምህራንን በማፍራት የተቻለ መሆኑን ለምረቃው ከተዘጋጁ ሕትመቶች ለመረዳት ተችሏል፡፡
ከብዙ ድካም በኋላ የተገኘው ጥልቅ ዕውቀት በመጋረጃ ተሸፍኖ እንዳይቀር ተመራቂ ዕጩ መምህራን የምርጥ ዘር ባለቤት መሆናቸውን በማረጋገጥ ጽሙድ እንደ በሬ፣ ቀኑት እንደ ገበሬ ሆነው የሐዋርያትን ተልእኮ ማፋጠን እንዳለባቸው ተጠቁሟል፡፡
ከዘመኑ የኑሮ ውድነት አንጻር በቢሮ ደረጃ ታይቶ የተመራቂ ዕጩ መምህራን የደመወዝ እስኬልም ከፍ እንደሚል ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምስራቅ ትግራይና የማይጨው አህጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በምረቃው ላይ ተገኝተው አብራርተዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩም ብፁዕነታቸው በሰጡት ማብራሪያ በዚያው ዕለት ድጋፋቸውን ገልፀዋል፡፡
በመጨረሻም ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ለምረቃ በዓሉ የሰጡትን ጋዜጣዊ ማብራሪያ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡
“አንትሙ ውእቱ ዘርእ ክቡር ወንዋይ፣ ኅሩይ፣ እናንተ ምርጥ ንዋይና ክቡር ዘር ናችሁ”
የዚህ ጥቅስ ኃይለ ቃል የተነገረው በስድስተኛው ክፍለ ዘመን በተነሳው ኢትዮጵያዊ ሊቅ በቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት እየተቃኘ ሲዘምር የነረበው ቅዱስ ያሬድ ይህን ቃል የተነገረው ጌታችንን መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርቶስን በቅርብ ያገለግሉ የነበሩትን የቅዱሳን ሐዋርያትን ማንነት ለማመልከት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያናችንን የ24 ሰዓት የቴሌቭዥን አገልግሎት የሙከራ ስርጭት ባርከው ከፈቱ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ‹‹አማን አማን እብለክሙ ዘይሰምዕ ቃልየ ወየአምን በዘፈነወኒ ይረክብ ሕይወተ ዘለዓለም፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ ቃሌን የሚሰማ በላከኝም የሚያምን የዘለዓለም ሕይወትን ያገኛል፤ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይሄድም›› (ዮሐ. 5፡24) በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት በሙሉ! የመልካም ስጦታ ሁሉ ባለቤት […]