መልካም ባልንጀራApril 2, 2019ምስጢር የሚያወያዩትን አብሮ የሚሠሩትንና ጧት ማታ የሚገናኙትን እንዲሁም አብሮ አደግየሆነውን ሰው ባልንጀራዬ ነው ብሎ መናገር የተለመደ ነው፡፡ ዛሬ ለኔ ነገ ላንተ እየተባባሉ አብረው ከሚውሉት፣ ከሚያመሹት ጓደኞቻቸው ሌላ ባልንጀራ ያለ የማይመስላቸውም ብዙዎች ናቸው፡፡ በመሠረቱ አብሮ መብላትና መጠጣት ወይም በአንድ ላይ ተምሮ ማደግና አብሮ መኖር ይልቁንም ትንሽ ትልቁን ክፉና ደጉን ምስጢር መካፈል ባልንጀራ ሊያሰኝ ቢችልም ይህ ብቻ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-04-02 10:32:362023-11-09 10:25:10መልካም ባልንጀራ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ፮ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በደማቅ ሁኔታ ተከበረMarch 4, 2019ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፬ኛ ፓትርያርክ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ ከ34 በላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የእስልምና ዋና ሐላፊ ሸክ አህመድ፣ የቤተክህነት ሠራቶኞች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ በርከት ያሉ ምእመናንና እንግዶች በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/09.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-03-04 09:12:522023-11-09 10:25:11የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ፮ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የዓብይ ጾም መግባትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡMarch 4, 2019በቤተክርስቲያንችን ቀኖናዊ ሥርዓተ እምነት መሠረት በጾምና በጸሎት ከምንዘክራቸውና ፈቃደ ሥጋችንን ለፈቃደ ነፍሳችን ከምናስገዛበቸው አጽዋማት መካከል ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጾሞ በአርዓያነት ያሳየን ጾመ ኢየሱስ ወይም ዓብይ ጾም አንዱ ነው፡፡ በዚሁ የገዳመ ቆሮንቶስ ጾም ወቅት የሰውን ልብ በእጅጉ የሚገዳደሩና ለውድቀትም የሚዳርጉ የኃጢአትና የበደል ምክንያቶች ሁሉ በክርስቶስ ባሕሪያዊ ገንዘብ በሆነው በኃይሉ ችሎት ከመንገዳቸው ወጥተዋል የሰይጣንም ሽንፈት ተረጋግጧል፡፡ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/POP-mathias.jpg 546 600 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-03-04 08:58:462023-11-09 10:25:11ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የዓብይ ጾም መግባትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የክፍል ኃላፊዎች የስድስት ወር ሪፖርት አዳመጠMarch 1, 2019የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራአስኪያጅ ቆሞስ አባ ሞገስ ኃ/ማርያም ፣ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወ/ሐና፣ የየክፍሉ ኃላፊዎች፣ የሀ/ስብከቱና የሰባቱ ክፍለ ከተሞች ሠራተኞች በተገኙበት በሀ/ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ የሁሉም ክፍል ኃላፊዎች የስድስት ወር ሪፖርት ቀርቧል። በሪፖርቱ ብዙ አመርቂ የሚባሉ ሥራዎች እንዳሉ ሆነው በአንጻሩ ደግሞ ብዙ ሊሠሩ የሚገባቸው ሳይሠሩ እንደቀሩና ለወደፊቱ ትኩረት ተሰጥቶባቸው በአግባቡና በጊዜው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-03-01 15:57:152023-11-09 10:25:11የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የክፍል ኃላፊዎች የስድስት ወር ሪፖርት አዳመጠ
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ስብከተ ወንጌልን አስመልክቶ በሥሩ ከሚገኙት ከገዳማትና አድባራት ስብከተ ወንጌል ሐላፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት አደረገFebruary 22, 2019በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኘው የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ስብከተ ወንጌልን አስመልክቶ በስሩ ከሚገኙት የገዳማትና አድባራት የስብከተ ወንጌል ሐላፊዎች ጋር ሰፊ የሆነ ውይይት ያደረገ ሲሆን በስብሰባው ላይ የአንድነት ጉባኤ፣ የስብከተወንጌል ኮሚቴ የሚጠበቅበትን ሥራ ለምን አልሠራም፣ ሥልጠናን እንዴት እንስጥ የሚሉት ታላላቅና ወቅታዊ የሆኑ አጀንዳዎች ተነስተዋል፡፡ አጀንዳዎቹ ለታዳሚዎቹ በክፍለ ከተማው የስብከተ ወንጌል ሐላፊ በመጋቤ ሐዲስ ዘለዓለም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0041.jpg 536 480 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-02-22 09:12:492023-11-09 10:25:11የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ስብከተ ወንጌልን አስመልክቶ በሥሩ ከሚገኙት ከገዳማትና አድባራት ስብከተ ወንጌል ሐላፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት አደረገ
አዲሶቹ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ከገዳማቱና አድባራቱ ሐላፊዎች ጋር ትውውቅ አደረጉFebruary 19, 2019በአዲስ መልኩ የተመደቡት የጽሕፈት ቤቱ የሥራ ሐላፊዎች ከአንድ ሳምንት በፊት በሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ሐላፊዎችና የሥራ ባልደረቦች እንዲሁም በክፍላተ ከተሞች ሠራተኞች አቀባበል የተደረገላቸው ቢሆንም በቀን 11/2011 ዓ/ም ደግሞ ቅዱስ ፓትርያሪኩና ሌሎችም በርካታ ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ከአድባራቱና ገዳማቱ አስተዳደሪዎችና ጸሐፊዎች ጋር በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ የትውውቅ መርሐ ግብር ተደርጓል፡፡ በዚሁ የትውውቅ መርሐ ግብር ላይ መልእክታቸውን ያስተላለፉት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/02.jpg 384 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-02-19 08:20:332023-11-09 10:25:11አዲሶቹ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ከገዳማቱና አድባራቱ ሐላፊዎች ጋር ትውውቅ አደረጉ
ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸውFebruary 8, 2019ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የፓትርያሪኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ሆነው የተመደቡት ብጹእ አቡነ መልከጼዴቅ እና በዋና ሥራ አስኪያጅነት የተመደቡት መ/ር አባ ሞገስ ኃይለ ማርያም በሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ሐላፊዎችና የሥራ ባልደረቦች እንዲሁም የክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና ሠራተኞች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ዛሬ የካቲት 2011ዓ/ም ከጠዋቱ 4 ሰዓት ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/002-1.jpg 300 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-02-08 15:37:352023-11-09 10:25:11ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የሥራ ሐላፊዎች ተመደቡለትFebruary 2, 2019በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክያን መንበረ ፓትርያሪክ ጠቅላይ ቤ/ክህነት መዋቅራዊ አስተዳደር ሥር ከሚገኙት አህጉረ ስብከቶች መካከል አንዱና አንጋፋው እንዲሁም የቅዱስ ፓትርያሪኩ ልዩ ሀገረ ስብከት የሆነው አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ነው፡፡ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካሉበት ውስብስብና ዘርፈ ብዙ ችግሮች የተነሣ ብጥብጥና ትርምስ የማያጣው ተቋም እየሆነ ከመምጣቱም በላይ በርካታ የሥራ ሐላፊዎችን ያፈራረቀ ነው፡፡ በብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ዘመነ ፕትርክና ብቻ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/3.jpg 442 464 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-02-02 09:49:282023-11-09 10:25:11የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የሥራ ሐላፊዎች ተመደቡለት
በዓለ አስተርእዮJanuary 17, 2019አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን … Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-01-17 13:40:312023-11-09 10:25:11በዓለ አስተርእዮ
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ልደትን አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡJanuary 3, 2019የ2011 ዓ/ ም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደትን አስመልክቶ በርካታ ብጹአን ሊቃነ ጳጳሳትና የሚድያ አካላት በተገኙበት በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ። ጋዜጣዊ መግለጫውም “ሰላምን ሻት ተከተላትም” በሚል የመነሻ ሐሳብ የሰላም ዋጋ ምን ያክል ውድ እንደ ሆነና ሰላም ካልተጠበቀ በቀር ሊወሰድ የሚችል መለኮታዊ ስጦታ መሆኑንም ገልጸዋል። ከዝህም ጋር ተያይዞ ወቅታዊውን የሀገራችን የሰላም ችግርና የህዝብ እንግልት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-2.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-01-03 09:59:312023-11-09 10:25:11ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ልደትን አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
መልካም ባልንጀራ
ምስጢር የሚያወያዩትን አብሮ የሚሠሩትንና ጧት ማታ የሚገናኙትን እንዲሁም አብሮ አደግየሆነውን ሰው ባልንጀራዬ ነው ብሎ መናገር የተለመደ ነው፡፡ ዛሬ ለኔ ነገ ላንተ እየተባባሉ አብረው ከሚውሉት፣ ከሚያመሹት ጓደኞቻቸው ሌላ ባልንጀራ ያለ የማይመስላቸውም ብዙዎች ናቸው፡፡ በመሠረቱ አብሮ መብላትና መጠጣት ወይም በአንድ ላይ ተምሮ ማደግና አብሮ መኖር ይልቁንም ትንሽ ትልቁን ክፉና ደጉን ምስጢር መካፈል ባልንጀራ ሊያሰኝ ቢችልም ይህ ብቻ […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ፮ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፬ኛ ፓትርያርክ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ ከ34 በላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የእስልምና ዋና ሐላፊ ሸክ አህመድ፣ የቤተክህነት ሠራቶኞች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ በርከት ያሉ ምእመናንና እንግዶች በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ […]
ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የዓብይ ጾም መግባትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
በቤተክርስቲያንችን ቀኖናዊ ሥርዓተ እምነት መሠረት በጾምና በጸሎት ከምንዘክራቸውና ፈቃደ ሥጋችንን ለፈቃደ ነፍሳችን ከምናስገዛበቸው አጽዋማት መካከል ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጾሞ በአርዓያነት ያሳየን ጾመ ኢየሱስ ወይም ዓብይ ጾም አንዱ ነው፡፡ በዚሁ የገዳመ ቆሮንቶስ ጾም ወቅት የሰውን ልብ በእጅጉ የሚገዳደሩና ለውድቀትም የሚዳርጉ የኃጢአትና የበደል ምክንያቶች ሁሉ በክርስቶስ ባሕሪያዊ ገንዘብ በሆነው በኃይሉ ችሎት ከመንገዳቸው ወጥተዋል የሰይጣንም ሽንፈት ተረጋግጧል፡፡ […]
የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የክፍል ኃላፊዎች የስድስት ወር ሪፖርት አዳመጠ
የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራአስኪያጅ ቆሞስ አባ ሞገስ ኃ/ማርያም ፣ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወ/ሐና፣ የየክፍሉ ኃላፊዎች፣ የሀ/ስብከቱና የሰባቱ ክፍለ ከተሞች ሠራተኞች በተገኙበት በሀ/ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ የሁሉም ክፍል ኃላፊዎች የስድስት ወር ሪፖርት ቀርቧል። በሪፖርቱ ብዙ አመርቂ የሚባሉ ሥራዎች እንዳሉ ሆነው በአንጻሩ ደግሞ ብዙ ሊሠሩ የሚገባቸው ሳይሠሩ እንደቀሩና ለወደፊቱ ትኩረት ተሰጥቶባቸው በአግባቡና በጊዜው […]
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ስብከተ ወንጌልን አስመልክቶ በሥሩ ከሚገኙት ከገዳማትና አድባራት ስብከተ ወንጌል ሐላፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት አደረገ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኘው የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ስብከተ ወንጌልን አስመልክቶ በስሩ ከሚገኙት የገዳማትና አድባራት የስብከተ ወንጌል ሐላፊዎች ጋር ሰፊ የሆነ ውይይት ያደረገ ሲሆን በስብሰባው ላይ የአንድነት ጉባኤ፣ የስብከተወንጌል ኮሚቴ የሚጠበቅበትን ሥራ ለምን አልሠራም፣ ሥልጠናን እንዴት እንስጥ የሚሉት ታላላቅና ወቅታዊ የሆኑ አጀንዳዎች ተነስተዋል፡፡ አጀንዳዎቹ ለታዳሚዎቹ በክፍለ ከተማው የስብከተ ወንጌል ሐላፊ በመጋቤ ሐዲስ ዘለዓለም […]
አዲሶቹ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ከገዳማቱና አድባራቱ ሐላፊዎች ጋር ትውውቅ አደረጉ
በአዲስ መልኩ የተመደቡት የጽሕፈት ቤቱ የሥራ ሐላፊዎች ከአንድ ሳምንት በፊት በሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ሐላፊዎችና የሥራ ባልደረቦች እንዲሁም በክፍላተ ከተሞች ሠራተኞች አቀባበል የተደረገላቸው ቢሆንም በቀን 11/2011 ዓ/ም ደግሞ ቅዱስ ፓትርያሪኩና ሌሎችም በርካታ ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ከአድባራቱና ገዳማቱ አስተዳደሪዎችና ጸሐፊዎች ጋር በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ የትውውቅ መርሐ ግብር ተደርጓል፡፡ በዚሁ የትውውቅ መርሐ ግብር ላይ መልእክታቸውን ያስተላለፉት […]
ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የፓትርያሪኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ሆነው የተመደቡት ብጹእ አቡነ መልከጼዴቅ እና በዋና ሥራ አስኪያጅነት የተመደቡት መ/ር አባ ሞገስ ኃይለ ማርያም በሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ሐላፊዎችና የሥራ ባልደረቦች እንዲሁም የክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና ሠራተኞች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ዛሬ የካቲት 2011ዓ/ም ከጠዋቱ 4 ሰዓት ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የሥራ ሐላፊዎች ተመደቡለት
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክያን መንበረ ፓትርያሪክ ጠቅላይ ቤ/ክህነት መዋቅራዊ አስተዳደር ሥር ከሚገኙት አህጉረ ስብከቶች መካከል አንዱና አንጋፋው እንዲሁም የቅዱስ ፓትርያሪኩ ልዩ ሀገረ ስብከት የሆነው አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ነው፡፡ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካሉበት ውስብስብና ዘርፈ ብዙ ችግሮች የተነሣ ብጥብጥና ትርምስ የማያጣው ተቋም እየሆነ ከመምጣቱም በላይ በርካታ የሥራ ሐላፊዎችን ያፈራረቀ ነው፡፡ በብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ዘመነ ፕትርክና ብቻ […]
በዓለ አስተርእዮ
አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡
በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን …
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ልደትን አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
የ2011 ዓ/ ም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደትን አስመልክቶ በርካታ ብጹአን ሊቃነ ጳጳሳትና የሚድያ አካላት በተገኙበት በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ። ጋዜጣዊ መግለጫውም “ሰላምን ሻት ተከተላትም” በሚል የመነሻ ሐሳብ የሰላም ዋጋ ምን ያክል ውድ እንደ ሆነና ሰላም ካልተጠበቀ በቀር ሊወሰድ የሚችል መለኮታዊ ስጦታ መሆኑንም ገልጸዋል። ከዝህም ጋር ተያይዞ ወቅታዊውን የሀገራችን የሰላም ችግርና የህዝብ እንግልት […]