የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሚያስተላልፋቸው መመሪያዎችና አፈጻጸማቸው ዙሪያ ውይይት አደረገJune 28, 2019የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ያሉበትን የሥራ ጫናዎች ለማቃለልና የባለጉዳዮችን እንግልት ለመቀነስ እንዲሁም ደግሞ የዕዝ ሰንሰለቱን ጠብቆ ሥራዎችን ለመከወን ሕገ ቤተ ክርስቲያንን መሠረት አድረጎ የተሻለውን መንገድ ሁሉ በመከተል ላይ ይገኛል፡፡ ጽ/ቤቱ ከወሰዳቸው የመፍትሔ አቅጣጫዎች መካከል አንዱ በሥሩ ካሉት አድባራትና ገዳማት የሚመጡ ልዩ ልዩ ባለጉዳዮችን የሚያስተናግድበት መንገድ ነው፡፡ ይህ የአሠራር መንገድ ባለጉዳዮች ከታች ጀምሮ ያሉትን የጽሕፈት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/eotc-logo-original-2.png 320 300 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-06-28 09:08:162023-11-09 10:25:10የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሚያስተላልፋቸው መመሪያዎችና አፈጻጸማቸው ዙሪያ ውይይት አደረገ
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀJune 22, 2019በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ኮልፌ ክፍለ ከተማ የሚገኘውና ከሦስቱ መንፈሳዊ ኮሌጆች መካከል አንዱ የሆነው እንዲሁም በርካታ የቤተ-ክርስቲያንን ምሁራንን ያፈራውና በማፍራት ላይ የሚገኘው ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ላይ ለሦስትና ለአምስት ዓመታት አስተምሮና አሰልጥኖ ያበቃቸውን ማለትም በሐዲሳት ትርጓሜ መጻሕፍት ትምህርት 12 ደቀመዛሙርት፤በመደበኛው ሴሚናሪ ትምህርት 31 ደቀ መዛሙርትና በማታው መርሐ ግብር ሴሚናሪ ደግሞ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/003-1.jpg 384 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-06-22 16:01:252023-11-09 10:25:10የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ያሰለጠናቸውን 36 ሒሳብ ሹሞችን አስመረቀJune 21, 2019የምርቃቱ ሥነ ሥርዓት ብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ እና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፤ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መ/ር አባ ሞገስ ኃይለማርያም(ቆሞስ)፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች ፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ሊቃነ መናብርት፣ዋና ጸሐፊዎች በተገኙበት በ14/2011ዓ.ም በደማቅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0022.jpg 384 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-06-21 16:56:122023-11-09 10:25:10የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ያሰለጠናቸውን 36 ሒሳብ ሹሞችን አስመረቀ
በዓለ ጰራቅሊጦስJune 14, 2019“ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም” /ዮሐ.14÷18/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት (ታላላቅ) በዓላት መካከል አንዱ የጰራቅሊጦስ በዓል ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንዒ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍሥሒ፣ ያዘኑትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-06-14 16:13:222023-11-09 10:25:10በዓለ ጰራቅሊጦስ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መጠናቀቁን አስመልክቶ ባለ 15 ነጥብ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠJune 10, 2019የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ሕገ ቤተ ክርስቲያንንና ኦርቶዶክሳዊ ቀኖናውን መሠረት ባደረገ መልኩ በዓመት ሁለት ጊዜ ማለትም በጥቅምትና በግንቦት ወር የሚካሄድና በቅዱስ ፓትርያሪኩ የሚመራ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ወይም ስብሰባ ታደርጋለች፡፡ የርክበ ካህናት መምጣትን ተከትሎ በግንቦት ወር የሚደረገው ሁለተኛው የብፁዓን አባቶች የሲኖዶስ ምልዓት ጉባኤ ወይም ስብሰባ ግንቦት 13 ቀን /2011 ዓ/ም በጸሎት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/436.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-06-10 14:48:062023-11-09 10:25:10የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መጠናቀቁን አስመልክቶ ባለ 15 ነጥብ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
“ይኩንኪ በከመ ተአመንኪ” /እንዳመንሽ ይሁንልሽ/ /ማቴ. 15፡28/June 6, 2019ይህ ቃል ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለከነናዊት ሴት የተናገረው ቃል ነው፡፡ ታሪኩም /በማቴዎስ ወንጌል ም.15፡21-28/ ላይ ይገኛል፡፡ ታሪኩም እንደሚከተለው ተገልጻ_ል፡፡ “ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ጢሮስና ወደ ሲዶና አገር ሄደ፡፡ በዚያም ከነናዊት ሴት ጌታ ሆይ! የዳዊት ልጅ ማረኝ ልጄን ጋኔን ክፉኝ ይዟታል ብላ ጮኸች፡፡ እርሱ ግን አንዳች አልመለሰላትም፡፡ ደቀመዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው በኋላችን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-06-06 15:14:212023-11-09 10:25:10“ይኩንኪ በከመ ተአመንኪ” /እንዳመንሽ ይሁንልሽ/ /ማቴ. 15፡28/
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2011 ዓ.ም የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉApril 25, 2019ሙሉ የቅዱስነታቸው መልእክት እንደሚከተለው ይቀርባል ቃለ በረከት ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዐለ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ በዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአሐዱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ ከሀገር ውጭ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/POP-mathias.jpg 546 600 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-04-25 09:54:072023-11-09 10:25:10ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2011 ዓ.ም የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
“ሕያዉን ከሙታን ጋር ለምን ትፈልጉታላችሁ? በዚህ የለም ተነሥቷል” /ሉቃ. ፳፬፡፭/April 25, 2019ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን እንደሚነሣ ቅዱሳን ነቢያት አስቀድመው ትንቢት ተናግረዋል፡፡ ከትንቢቶቹም አንዱ “ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፡፡ ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን፡፡ ወቀተለ ጸሮ በድኅሬሁ” /የተኛ ሰው ከእንቅልፍ እንደሚነቃ እግዚአብሔር ከሙታን ተነሣ የወይን ስካር እንደተወው እንደ ኃያልም ሰው፤ በኋላው በተተከለ መስቀል ጠላቱን ድል አደረገ/ /መዝ. 77፡65/ ስለ ጌታችን ትንሣኤ አራቱም ወንጌላውያን ጽፈዋል፡፡ ይህም /ማቴ. […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/006.jpg 447 713 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-04-25 09:42:082023-11-09 10:25:10“ሕያዉን ከሙታን ጋር ለምን ትፈልጉታላችሁ? በዚህ የለም ተነሥቷል” /ሉቃ. ፳፬፡፭/
በዓለ ሆሣዕናApril 19, 2019የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት በዓላት መካከል አንዱ የሆሣዕና በዓል ነው፡፡ ስለዚህ በዓል አስቀድሞ ትንቢት ተነግሯል፤ ከትንቢቶቹም አንዱ እንደሚከተለው ተጠቅሷል፡፡ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያና በአህያይቱ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል” /ትን. ዘካ. 9፡9/ ከዚህም ጋር ስለበዓለ ሆሣዕና አራቱም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/002.jpg 430 459 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-04-19 09:11:562023-11-09 10:25:10በዓለ ሆሣዕና
‹‹ጥንተ ስቅለት››April 2, 2019የዓለም መድኅን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም በነሣው ሥጋ በቀራንዮ መስቀል ላይ ተሰቅሎ ሕይወቱን ለዓለም ቤዛ፣ አድርጎ የሰጠው መጋቢት ፳፯ ቀን ፴፫ ዓ.ም እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህ ቀን ስለክርስቶስ ሕማም፣ ስለመከራ መስቀሉና ስለሞቱ የተነገሩት ትንቢቶችና ምሳሌዎች ሁሉ የተፈጸሙበት፤ ሰማያዊ አምላክ ስለሰው ልጆች ፍቅር ሲል ልዩ ልዩ ጸዋትወ መከራዎችን የተቀበለበትና በሞቱ ሞትን ሽሮ የአዳምን ዘር ሁሉ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-04-02 10:42:392023-11-09 10:25:10‹‹ጥንተ ስቅለት››
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሚያስተላልፋቸው መመሪያዎችና አፈጻጸማቸው ዙሪያ ውይይት አደረገ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ያሉበትን የሥራ ጫናዎች ለማቃለልና የባለጉዳዮችን እንግልት ለመቀነስ እንዲሁም ደግሞ የዕዝ ሰንሰለቱን ጠብቆ ሥራዎችን ለመከወን ሕገ ቤተ ክርስቲያንን መሠረት አድረጎ የተሻለውን መንገድ ሁሉ በመከተል ላይ ይገኛል፡፡ ጽ/ቤቱ ከወሰዳቸው የመፍትሔ አቅጣጫዎች መካከል አንዱ በሥሩ ካሉት አድባራትና ገዳማት የሚመጡ ልዩ ልዩ ባለጉዳዮችን የሚያስተናግድበት መንገድ ነው፡፡ ይህ የአሠራር መንገድ ባለጉዳዮች ከታች ጀምሮ ያሉትን የጽሕፈት […]
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ
በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ኮልፌ ክፍለ ከተማ የሚገኘውና ከሦስቱ መንፈሳዊ ኮሌጆች መካከል አንዱ የሆነው እንዲሁም በርካታ የቤተ-ክርስቲያንን ምሁራንን ያፈራውና በማፍራት ላይ የሚገኘው ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ላይ ለሦስትና ለአምስት ዓመታት አስተምሮና አሰልጥኖ ያበቃቸውን ማለትም በሐዲሳት ትርጓሜ መጻሕፍት ትምህርት 12 ደቀመዛሙርት፤በመደበኛው ሴሚናሪ ትምህርት 31 ደቀ መዛሙርትና በማታው መርሐ ግብር ሴሚናሪ ደግሞ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ያሰለጠናቸውን 36 ሒሳብ ሹሞችን አስመረቀ
የምርቃቱ ሥነ ሥርዓት ብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት ሊቀ ጳጳስ እና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፤ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መ/ር አባ ሞገስ ኃይለማርያም(ቆሞስ)፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች ፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ሊቃነ መናብርት፣ዋና ጸሐፊዎች በተገኙበት በ14/2011ዓ.ም በደማቅ […]
በዓለ ጰራቅሊጦስ
“ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም” /ዮሐ.14÷18/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት (ታላላቅ) በዓላት መካከል አንዱ የጰራቅሊጦስ በዓል ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንዒ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍሥሒ፣ ያዘኑትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መጠናቀቁን አስመልክቶ ባለ 15 ነጥብ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ሕገ ቤተ ክርስቲያንንና ኦርቶዶክሳዊ ቀኖናውን መሠረት ባደረገ መልኩ በዓመት ሁለት ጊዜ ማለትም በጥቅምትና በግንቦት ወር የሚካሄድና በቅዱስ ፓትርያሪኩ የሚመራ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ወይም ስብሰባ ታደርጋለች፡፡ የርክበ ካህናት መምጣትን ተከትሎ በግንቦት ወር የሚደረገው ሁለተኛው የብፁዓን አባቶች የሲኖዶስ ምልዓት ጉባኤ ወይም ስብሰባ ግንቦት 13 ቀን /2011 ዓ/ም በጸሎት […]
“ይኩንኪ በከመ ተአመንኪ” /እንዳመንሽ ይሁንልሽ/ /ማቴ. 15፡28/
ይህ ቃል ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለከነናዊት ሴት የተናገረው ቃል ነው፡፡ ታሪኩም /በማቴዎስ ወንጌል ም.15፡21-28/ ላይ ይገኛል፡፡ ታሪኩም እንደሚከተለው ተገልጻ_ል፡፡ “ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ጢሮስና ወደ ሲዶና አገር ሄደ፡፡ በዚያም ከነናዊት ሴት ጌታ ሆይ! የዳዊት ልጅ ማረኝ ልጄን ጋኔን ክፉኝ ይዟታል ብላ ጮኸች፡፡ እርሱ ግን አንዳች አልመለሰላትም፡፡ ደቀመዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው በኋላችን […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2011 ዓ.ም የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ሙሉ የቅዱስነታቸው መልእክት እንደሚከተለው ይቀርባል ቃለ በረከት ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዐለ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ በዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአሐዱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ ከሀገር ውጭ […]
“ሕያዉን ከሙታን ጋር ለምን ትፈልጉታላችሁ? በዚህ የለም ተነሥቷል” /ሉቃ. ፳፬፡፭/
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን እንደሚነሣ ቅዱሳን ነቢያት አስቀድመው ትንቢት ተናግረዋል፡፡ ከትንቢቶቹም አንዱ “ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፡፡ ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን፡፡ ወቀተለ ጸሮ በድኅሬሁ” /የተኛ ሰው ከእንቅልፍ እንደሚነቃ እግዚአብሔር ከሙታን ተነሣ የወይን ስካር እንደተወው እንደ ኃያልም ሰው፤ በኋላው በተተከለ መስቀል ጠላቱን ድል አደረገ/ /መዝ. 77፡65/ ስለ ጌታችን ትንሣኤ አራቱም ወንጌላውያን ጽፈዋል፡፡ ይህም /ማቴ. […]
በዓለ ሆሣዕና
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት በዓላት መካከል አንዱ የሆሣዕና በዓል ነው፡፡ ስለዚህ በዓል አስቀድሞ ትንቢት ተነግሯል፤ ከትንቢቶቹም አንዱ እንደሚከተለው ተጠቅሷል፡፡ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያና በአህያይቱ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል” /ትን. ዘካ. 9፡9/ ከዚህም ጋር ስለበዓለ ሆሣዕና አራቱም […]
‹‹ጥንተ ስቅለት››
የዓለም መድኅን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም በነሣው ሥጋ በቀራንዮ መስቀል ላይ ተሰቅሎ ሕይወቱን ለዓለም ቤዛ፣ አድርጎ የሰጠው መጋቢት ፳፯ ቀን ፴፫ ዓ.ም እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህ ቀን ስለክርስቶስ ሕማም፣ ስለመከራ መስቀሉና ስለሞቱ የተነገሩት ትንቢቶችና ምሳሌዎች ሁሉ የተፈጸሙበት፤ ሰማያዊ አምላክ ስለሰው ልጆች ፍቅር ሲል ልዩ ልዩ ጸዋትወ መከራዎችን የተቀበለበትና በሞቱ ሞትን ሽሮ የአዳምን ዘር ሁሉ […]