• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

640

አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረ-ስብከት የ2009 ዓ/ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን ለ36ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አቀረበ

የ36ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ጉባኤ ጥቅምት 06/2010 ዓ/ም ቅዱስ ፓትሪያርኩ፡ብጹአን ሊቃነ-ጳጳሳት ፤የየመምሪያውና የድርጅት ኃላፊዎች፡የየአህጉረ-ስብከቶች ስራ አስኪያጆችና ልዑካን እንዲሁም በአዲስ አበባ ሀገረ-ስብከት ስር የሚተዳደሩ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ምክትል ሊቃነ መናብርት በተገኙ በት የሚቀርበው ዓመታዊ ሪፖርት የተሰማበትና ስለሚቀጥለው የ2010 በጀት ዓመት እቅድ የተደመጠበት የ3ኛው ቀን ውሎ እንሆ ብለናል፡፡ የሶስተኛው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ በብጹእ ወቀዱስ አባታችን ጸሎት ከተጀመረ በኋላ  […]

230

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን 36ኛው ዓመታዊ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ተጀመረ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመንበረ ፓትሪያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ  በየዓመቱ በጥቅምት ወር በሚካሔደው  አጠቃላይ ጉባኤ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚጠቅሙ መሠረታዊ ጉዳዮች ይዳሰሳሉ፡፡ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤትን ጨምሮ፣ በመላው ዓለም የሚገኙ አህጉረ ስብከት፣ የድርጅቶችና የመንፈሳዊያን ኮሌጆች  ሪፖርቶች  ቀርበው ይደመጣሉ፡፡በዘንድሮ  ዓመትም  አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባስመዘገበው ልዩ  እና ከፍተኛ የሥራ ውጤት ታጅቦ ዓመታዊ ስብሰባው ተጀምሯል፡፡ […]

00511

የተቀጸል ጽጌ አጼጌ በዓል በድምቀት ተከበረ

በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው  የተቀጸል ጽጌ አጼጌ በዓል በዘንድሮም ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፣ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ  ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን ሊቀነ ጳጳሳት፣ መምህር ጎይቶም ያይኑየአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የገዳማት እና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች  በተገኙበት በመንበረ […]

pp009

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወዐሠርቱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን •በአገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ •ከአገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ •የአገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤ •በሕመም […]

ርዕሰ ዓውደ ዓመት የአዲስ ዘመን መጀመሪያ

በኢትዮጵያ ያለፈው ዓመት አልቆ የሚተካው የሚጀመርበት መስከረም አንድ ቀን እንደ ቤተክርስቲያናችን ትውፊት ርዕሰ ዓውደ ዓመት የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል፡፡ ዘመን ሲያልፍ ዘመን ይተካል፡፡ ትውልድም ሲያልፍ ትውልድ ይተካል፡፡ ለኅልፈትና ለውላጤ የተፈጠረ ፍጡር ሁሉ ወቅትና ጊዜ አለው፡፡ በዚያው በተሰጠው ዘመን ሁሉም ሥራውን ያከናውናል፡፡ አከናውኖም ያልፋል ያለሥራ የተፈጠረ ፍጡር የለምና፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ፍጥረታትን ፈጥሮ ሲፈጽም ‹‹ወርእየ እግዚአብሔር ኵሎ ዘገብረ […]

0265

የመንበረ ጸባዖት ቅዱስ በዓለ ወልድ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ተጠናቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ በአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የመንበረ ጸባዖት ቅዱስ በዓለ ወልድ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ከዕድሜ ብዛት የተነሣ የሕንጻው መዋቅሮች በመናጋት ደረጃ ላይ የደረሱ በመሆናቸው የካቴድራሉ የሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት ባደረገው ያላሰለሰ ክትትል በአሥራ አንድ ወራት ውስጥ በተደረገ የጥገና እና የዕድሳት ሥራ 2,990,460.32 ብር  ወጪ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ […]

0669

ቁጥራቸው ከ3,000 በላይ የሚገመት በደቡብ ኦሞ የዳንሰነች ማኅበረሰብ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነትን በመቀበላቸው ጥምቀተ ክርስትና ተፈጸመላቸው

መሠረቷ ብሉይ ኪዳን፣ ጉልላቷ ሐዲስ ኪዳን የሆነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕገ ኦሪትን በዘጠኝ መቶ ዓመተ ዓለም በቀዳማዊ ምኒሊክ አማካኝነት ተቀብላ አምልኮተ እግዚአብሔርን ስታስፋፋ ከቆየች በኋላ አዲስ ኪዳንን ደግሞ በ34 ዓመተ ምሕረት በጃንደረባው /ባኮስ/ አማካኝነት የተቀበለች ሲሆን ሥርዓተ ክህነትን በዘጠነኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን /ፍሬምናጦስ/ በኩል ተቀብላ ክርስትናን ስታስፋፋ ቆይታለች፡፡ ጌታችንና […]

pp009

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ዘዕሥራ ምዕት ወተስዐቱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን + በሀገር ውስጥና በተለያዩ ክፍለ ዓለማት የምትገኙ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ!! + እኛን ለክብርና ለምስጋና የፈጠረ […]

a0017

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የ2009 ዓ.ም በሰባቱ ክፍላተ ከተማ ዓመታዊ የሥራ ግምገማ አካሄደ

ሀገረ ስብከቱ ከሰባቱ ክፍላተ  ከተማ ቤተ  ክህነት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ጋር  በ2009 ዓ.ም የበጀት ዓመት የተከናወኑትን የልማትና የፐርሰንት ገቢ አስመልክቶ ሐምሌ 28 ቀን 2009 ዓ.ም ባደረገው አጠቃላይ ዓመታዊ ሪፖርት ላይ የተመሠረተ የምክክርና የመገማገም ሥራ  አከናውኗል፡፡ ሀገረ  ስብከቱ  በዚሁ ወር መግቢያ  በፐርሰንት  አሰባሰብ ዙሪያ  ሰፋ  ያለ  ውይይት  እና  ግምገማ ያካሄደ መሆኑ  ይታወቃል፡፡ በሰባቱም  ክፍላተ ከተማ  በየተራ  […]

መልካም ባልንጀራ

ምስጢር የሚወያዩትን አብሮ የሚሠሩትንና ጧት ማታ የሚገናኙትን እንዲሁም አብሮ አደግ የሆነውን ሰው ባልንጀራዬ ነው ብሎ መናገር የተለመደ ነው፡፡ ዛሬ ለኔ ነገ ላንተ እየተባባሉ አብረው ከሚውሉት፣ ከሚያመሹት ጓደኞቻቸው ሌላ ባልንጀራ ያለ የማይመስላቸውም ብዙዎች ናቸው፡፡ በመሠረቱ አብሮ መብላትና መጠጣት ወይም በአንድ ላይ ተምሮ ማደግና አብሮ መኖር ይልቁንም ትንሽ ትልቁን ክፉና ደጉን ምስጢር መካፈል ባልንጀራ ሊያሰኝ ቢችልም ይህ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን