የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለ2ኛ ጊዜ ለገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች የኦዲት ሥልጠና መስጠት ጀመረApril 1, 2017በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በርዕሰ ከተማው ለሚገኙ 130 የገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች ከመጋቢት 18 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የሒሳብ አያያዝና የኦዲት ስልጠና ለ2ኛ ጊዜ መሰጠት ተጀምሯል ፡፡በዚሁ ሥልጠና ዕውቀትንና ግንዛቤን ለማዳበር ይረዳ ዘንድ ሰልጣኞቹ በሚሰጠው ሥልጠና ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ከአሠልጣኞቹ አጥጋቢ ምላሽ እያገኙ መሆናቸው ታውቋል፤ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/kuttr.jpg 2136 3216 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-04-01 08:59:352023-11-09 10:25:15የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለ2ኛ ጊዜ ለገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች የኦዲት ሥልጠና መስጠት ጀመረ
የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የ3 ቀናት ሥልጠና በአቋም መግለጫ ተጠናቀቀ!!March 31, 2017በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ለሚገኙ የመምሪያ ኃላፊዎች፣ የምክትል መምሪያ ኃላፊዎችና አጠቃላይ ሠራተኞች ሒሳብና ሥራ አመራር፣ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ ሥራና መንፈሳዊ ሕይወት፣ ሥራ ፈጠራ፣ ሒሳብና ንብረት ላይ የተመሠረተ የሦስት ቀናት ስልጠና ተሰጥቷቸዋል፡፡ የስልጠናው ተሳታፊ የሆኑት የመመሪያ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ብዛት 336 እንደሚደርስ ተረጋግጧል፡፡ የስልጠናው ዝግጅት አቅራቢዎች ታዋቂ ምሁራንና የረጅም ጊዜ የማስተማር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0107.jpg 2136 3216 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-03-31 12:27:582023-11-09 10:25:15የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የ3 ቀናት ሥልጠና በአቋም መግለጫ ተጠናቀቀ!!
መምህር ጎይቶኦም ያይኑ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ!!March 25, 2017መምህር ጎይቶኦም ያይኑ የካቲት 13 ቀን 2009 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙሃን የቴሌቪዥን ፕሮግራም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን እና የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነትን በተመለከተ የተለየ አደረጃጀት የለውም፤ የምንሠራው ቤተ ክርስቲያን ባስቀመጠችው አሠራር ነው፤ በቃለ ዓዋዲው መሠረት ሀገረ ስብከቱ የተለያዩ ክፍሎች አሉት፤ የሁሉም ክፍሎች በተሣካ አደረጃጅ ተደራጅተዋል፡፡ በየክፍሉ ንዑሳን ክፍሎች […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/g23.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-03-25 07:45:582023-11-09 10:25:15መምህር ጎይቶኦም ያይኑ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ!!
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለ130 ገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች 3ኛ ዙር ዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ሥልጠና መስጠት ተጀመረMarch 18, 2017በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከ130 ገዳማትና አድባራት ለተወጣጡ የሒሳብ ሠራተኞችና ከሰባቱም ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ለተውጣጡ 14 ሠራተኞች በዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ሙያ ሥልጠና ሲሰጥ መቆየቱ ተገጿል፡፡ ስልጠናውን የሚሰጡት የሀገረ ስብከቱ የሒሳብ ባለሙያዎችና ከሌሎች ተቋማት የተጋበዙ የሒሳብ ባለሙያዎች ሲሆኑ፣ የስልጠናው ጊዜ ከመጋቢት 4 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት ይቆያል፡፡ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0127.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-03-18 11:13:062023-11-09 10:25:15የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለ130 ገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች 3ኛ ዙር ዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ሥልጠና መስጠት ተጀመረ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን ቅዱስ ሲኖዶስ በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን የሞት አደጋ አስመልክቶ የሀዘን መግለጫ አስተላለፈMarch 16, 2017በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ምሽት በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን የሞት አደጋ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ የሀዘን መግለጫ ፡፡ መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ሲሆን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ቆሼ እየተባለ በሚጠራው ስፍራ በሚኖሩ ወገኖቻችን ላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/pp009.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-03-16 14:30:052023-11-09 10:25:15የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን ቅዱስ ሲኖዶስ በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን የሞት አደጋ አስመልክቶ የሀዘን መግለጫ አስተላለፈ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ 4ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!March 4, 2017ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የሆኑት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት 4ኛ ዓመት በዓለ ሢመት የካቲት 24 ቀን 2009 ዓ.ም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ባለቤት ወ/ሮ መዓዛ፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የተለያዩ አህጉር አምባሳደሮች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/390.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-03-04 08:21:272023-11-09 10:25:15የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ 4ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!
የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በበጀት ዓመቱ ባስመዘገበው የልማት ስኬት የሽልማት መርሐ ግብር አካሄደ!!February 25, 2017በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በ2009 ዓ.ም የበጀት ዓመት በፐርሰንት ክፍያ ዕድገት፣ በአብያተ ክርስቲያናት መስፋፋት እና በመልካም አስተዳደር ከፍተኛ ዕድገት ያስመዘገበ በመሆኑ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0176.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-02-25 13:48:542023-11-09 10:25:15የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በበጀት ዓመቱ ባስመዘገበው የልማት ስኬት የሽልማት መርሐ ግብር አካሄደ!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም ዓቢይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉFebruary 20, 2017ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በአተ ጾም ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዕሥራ ምእት ወተስዐቱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገር ውስጥና በመላው ክፍላተ ዓለም የምትገኙ የእግዚአብሔር ቤተ ሰቦች ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ ፍጥረቱን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/pp009.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-02-20 10:09:362023-11-09 10:25:15ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም ዓቢይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
የአስተዳደር በደል ደርሶብናል በሚል ቅሬታ ያቀረቡ የአብያተ ክርስቲያናት ሠራተኞች ጉዳይ በሀገረ ስብከቱ ውሳኔ እንዲፈጸም ልዩ ጽ/ቤት መመሪያ አስተላለፈFebruary 11, 2017የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሚያስተዳድራቸው የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት በተለያየ የሥራ መደብ ተሠማርተው ከሚሠሩት በርካታ ሠራተኞች መካከል ቁጥራቸው ከ20 የማይበልጡ ሠራተኞች የአስተዳደር በደል ደርሶብናል በሚል ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት አቤቱታ ሲያቀርቡ የቆዩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ገዳያቸው በሀገረ ስብከቱ በኩል ተጣርቶ እንዲላክ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ባሰተላለፈው መመሪያ መሠረት ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቁጥር 999/546/09 […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0122.jpg 425 640 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-02-11 05:31:442023-11-09 10:25:15የአስተዳደር በደል ደርሶብናል በሚል ቅሬታ ያቀረቡ የአብያተ ክርስቲያናት ሠራተኞች ጉዳይ በሀገረ ስብከቱ ውሳኔ እንዲፈጸም ልዩ ጽ/ቤት መመሪያ አስተላለፈ
በዓለ አስተርእዮJanuary 17, 2017አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለትም መገለጥ፣መታየት፣ማለት ነው አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርዕዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2017-01-17 10:35:222023-11-09 10:25:15በዓለ አስተርእዮ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለ2ኛ ጊዜ ለገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች የኦዲት ሥልጠና መስጠት ጀመረ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በርዕሰ ከተማው ለሚገኙ 130 የገዳማትና አድባራት የቁጥጥር ሠራተኞች ከመጋቢት 18 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የሒሳብ አያያዝና የኦዲት ስልጠና ለ2ኛ ጊዜ መሰጠት ተጀምሯል ፡፡በዚሁ ሥልጠና ዕውቀትንና ግንዛቤን ለማዳበር ይረዳ ዘንድ ሰልጣኞቹ በሚሰጠው ሥልጠና ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ከአሠልጣኞቹ አጥጋቢ ምላሽ እያገኙ መሆናቸው ታውቋል፤ […]
የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የ3 ቀናት ሥልጠና በአቋም መግለጫ ተጠናቀቀ!!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ለሚገኙ የመምሪያ ኃላፊዎች፣ የምክትል መምሪያ ኃላፊዎችና አጠቃላይ ሠራተኞች ሒሳብና ሥራ አመራር፣ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ ሥራና መንፈሳዊ ሕይወት፣ ሥራ ፈጠራ፣ ሒሳብና ንብረት ላይ የተመሠረተ የሦስት ቀናት ስልጠና ተሰጥቷቸዋል፡፡ የስልጠናው ተሳታፊ የሆኑት የመመሪያ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ብዛት 336 እንደሚደርስ ተረጋግጧል፡፡ የስልጠናው ዝግጅት አቅራቢዎች ታዋቂ ምሁራንና የረጅም ጊዜ የማስተማር […]
መምህር ጎይቶኦም ያይኑ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ!!
መምህር ጎይቶኦም ያይኑ የካቲት 13 ቀን 2009 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙሃን የቴሌቪዥን ፕሮግራም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን እና የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነትን በተመለከተ የተለየ አደረጃጀት የለውም፤ የምንሠራው ቤተ ክርስቲያን ባስቀመጠችው አሠራር ነው፤ በቃለ ዓዋዲው መሠረት ሀገረ ስብከቱ የተለያዩ ክፍሎች አሉት፤ የሁሉም ክፍሎች በተሣካ አደረጃጅ ተደራጅተዋል፡፡ በየክፍሉ ንዑሳን ክፍሎች […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለ130 ገዳማትና አድባራት የሒሳብ ሠራተኞች 3ኛ ዙር ዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ሥልጠና መስጠት ተጀመረ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከ130 ገዳማትና አድባራት ለተወጣጡ የሒሳብ ሠራተኞችና ከሰባቱም ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ለተውጣጡ 14 ሠራተኞች በዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ ሙያ ሥልጠና ሲሰጥ መቆየቱ ተገጿል፡፡ ስልጠናውን የሚሰጡት የሀገረ ስብከቱ የሒሳብ ባለሙያዎችና ከሌሎች ተቋማት የተጋበዙ የሒሳብ ባለሙያዎች ሲሆኑ፣ የስልጠናው ጊዜ ከመጋቢት 4 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት ይቆያል፡፡ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን ቅዱስ ሲኖዶስ በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን የሞት አደጋ አስመልክቶ የሀዘን መግለጫ አስተላለፈ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ምሽት በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን የሞት አደጋ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ የሀዘን መግለጫ ፡፡ መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ሲሆን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ቆሼ እየተባለ በሚጠራው ስፍራ በሚኖሩ ወገኖቻችን ላይ […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ 4ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!
ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የሆኑት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት 4ኛ ዓመት በዓለ ሢመት የካቲት 24 ቀን 2009 ዓ.ም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ባለቤት ወ/ሮ መዓዛ፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የተለያዩ አህጉር አምባሳደሮች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ […]
የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በበጀት ዓመቱ ባስመዘገበው የልማት ስኬት የሽልማት መርሐ ግብር አካሄደ!!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በ2009 ዓ.ም የበጀት ዓመት በፐርሰንት ክፍያ ዕድገት፣ በአብያተ ክርስቲያናት መስፋፋት እና በመልካም አስተዳደር ከፍተኛ ዕድገት ያስመዘገበ በመሆኑ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም ዓቢይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በአተ ጾም ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዕሥራ ምእት ወተስዐቱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገር ውስጥና በመላው ክፍላተ ዓለም የምትገኙ የእግዚአብሔር ቤተ ሰቦች ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ ፍጥረቱን […]
የአስተዳደር በደል ደርሶብናል በሚል ቅሬታ ያቀረቡ የአብያተ ክርስቲያናት ሠራተኞች ጉዳይ በሀገረ ስብከቱ ውሳኔ እንዲፈጸም ልዩ ጽ/ቤት መመሪያ አስተላለፈ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሚያስተዳድራቸው የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት በተለያየ የሥራ መደብ ተሠማርተው ከሚሠሩት በርካታ ሠራተኞች መካከል ቁጥራቸው ከ20 የማይበልጡ ሠራተኞች የአስተዳደር በደል ደርሶብናል በሚል ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት አቤቱታ ሲያቀርቡ የቆዩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ገዳያቸው በሀገረ ስብከቱ በኩል ተጣርቶ እንዲላክ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ባሰተላለፈው መመሪያ መሠረት ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቁጥር 999/546/09 […]
በዓለ አስተርእዮ
አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለትም መገለጥ፣መታየት፣ማለት ነው አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርዕዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን […]