• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

a0017

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የ2009 ዓ.ም በሰባቱ ክፍላተ ከተማ ዓመታዊ የሥራ ግምገማ አካሄደ

ሀገረ ስብከቱ ከሰባቱ ክፍላተ  ከተማ ቤተ  ክህነት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ጋር  በ2009 ዓ.ም የበጀት ዓመት የተከናወኑትን የልማትና የፐርሰንት ገቢ አስመልክቶ ሐምሌ 28 ቀን 2009 ዓ.ም ባደረገው አጠቃላይ ዓመታዊ ሪፖርት ላይ የተመሠረተ የምክክርና የመገማገም ሥራ  አከናውኗል፡፡ ሀገረ  ስብከቱ  በዚሁ ወር መግቢያ  በፐርሰንት  አሰባሰብ ዙሪያ  ሰፋ  ያለ  ውይይት  እና  ግምገማ ያካሄደ መሆኑ  ይታወቃል፡፡ በሰባቱም  ክፍላተ ከተማ  በየተራ  […]

መልካም ባልንጀራ

ምስጢር የሚወያዩትን አብሮ የሚሠሩትንና ጧት ማታ የሚገናኙትን እንዲሁም አብሮ አደግ የሆነውን ሰው ባልንጀራዬ ነው ብሎ መናገር የተለመደ ነው፡፡ ዛሬ ለኔ ነገ ላንተ እየተባባሉ አብረው ከሚውሉት፣ ከሚያመሹት ጓደኞቻቸው ሌላ ባልንጀራ ያለ የማይመስላቸውም ብዙዎች ናቸው፡፡ በመሠረቱ አብሮ መብላትና መጠጣት ወይም በአንድ ላይ ተምሮ ማደግና አብሮ መኖር ይልቁንም ትንሽ ትልቁን ክፉና ደጉን ምስጢር መካፈል ባልንጀራ ሊያሰኝ ቢችልም ይህ […]

pp002

የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በቅጥረ ግቢው መካነ መቃብር ዙሪያ በሶሻል ሚዲያ ላይ ለተሰራጨው መሠረተ ቢስ ዘገባ ማብራሪያ ሰጠ

በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እና በበዓለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን መካነ መቃብራት የሚገኙ ዐፅሞች እንዲፈልሱ የተወሰነው፣ በቦታው ሕንፃ ለመሥራት ተፈልጎ ሳይሆን፤ የመቃብር ቦታው በመሙላቱና በመጨናነቁ እንደሆነ የካቴድራሉ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ሊቀ ሥልጣናት አባ ገብረ ሥላሴ በላይ፣ የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እና የበዓለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ፣ ስለ ጉዳዩ ከሰንደቅ ጋዜጣ ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ፥ መካነ መቃብራቱን ከማልማት፣ ከማስዋብና […]

1018

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለአምስት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ባለ 14 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

ሙሉ ዝርዝሩን ከዚህ ቀጥሎ እንደሚከተለው ይቀርባል በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና አዘጋጅነት እና በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ትብብር በሥሩ ለሚገኙ የሀገረ ስብከቱ የመምሪያ ኃላፊዎች የሁሉም ክፍለ ከተማ የክፍል ኃላፊዎች የአብያተ ክርስቲያናት አስተዳዳሪዎችና ዋና ፀሐፊዎ የሙያ ማጠናከሪያ ሥልጠና ቃለ ጉባኤና የአቋም መግለጫ የስልጠናው መሪ ክቡር መምህር ጎይቶም ያይኑ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ […]

09240

የአዲስ አበባ ሀገረ ሰብከት ለገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና መስጠት ጀመረ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ከሰኔ 19-23 ቀን 2009 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የሥራ ፈጠራ፣ የሊደርፕ ማኔጅመት፣ ሕግ፣የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት እና ስርጭት ሥልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ ከኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኀበር ተወክለው ሥልጠናውን የሚከታተሉት  መ/ር አቢይ ሀረጉ በማኅበሩ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዴስክ ኃላፊ በስተላለፉት መልእክት […]

0808

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በተለምዶ 22 እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በመገንባት ላይ ያለውን የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሁለገብ ሕንጻ ጎበኙ!!

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተለምዶ 22 ሁለት እየተባለ በሚጠራው አካባቢና ጎላጎል ሕንጻ ጎን እየተገነባ የሚገኘውን የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሁለገብ የልማት ሕንጻ አርብ ሰኔ 2 ቀን 2009 ዓ.ም ከቦታው ድረስ ተገኝተው ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝቱ መርሐ ግብር በተካሄደበት በዚሁ ዕለት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአዲስ […]

0084

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለገዳማትና አድባራት የዕለት ገንዘብ ስብሳቢና ገንዘብ ያዥ በገንዘብ አያያዝ ላይ ሥልጠና መስጠት ጀመረ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በርእሰ ከተማው በሚገኙ ገዳማትና አድባራት ለተመደቡ ዋና ገንዘብ ያዥና የዕለት ገንዘብ ሰብሳቢዎች በገንዘብ ገቢና ወጭ አያያዝና አመዘገብ ዙሪያ ለ15 ቀናት ያህል የሚቆይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና እየተሰጣቸው ሲሆን የስልጠናው ሂደትም በቃል/ በቲኦሪና /በተግባር (በኮምፒውተር በታገዘ) እንደዚሁም በቡድን እየተመደቡ የጋራ ውይይት በማድረግና ከዚያም አስፈላጊውን ጥያቄ በመጠየቅና ሐሳብም በመስጠት […]

0035

የገብረ ሰላም በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ እና ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!!

በየዓመቱ በትንሣኤ ዋዜማ ሲከበር የቆየው የገብረ ሰላመ በዓል በዘንድሮው ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፖትርያርክ ርእሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም፣ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር ጎይቶኦም ያይኑ እና የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ገዳማት እና አድባራት […]

pp009

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም የትንሣኤ በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱምወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓለ ትንሣኤ ቅድስት ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን • በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ • ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ • የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር […]

0279

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር ሥርዓት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አከናወኑ

በኢትዮጵያ አርተዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በቀመረ ዲሜጥሮስ አቆጣጠር መሠረት በየዓመቱ ሲከበር የቆየው የጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር በዓል በዘንድሮውም ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርዕስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ልብሰ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን