የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የ2012 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክትApril 18, 2020በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ! እንኳን ለ2012 ዓ.ም. ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ትንሣኤ በሰላም አደረሳችሁ ! “እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና” ማቴ. 28፡6 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳም በሰጠው ተስፋ ፣ ለነቢያት በገለጠው ምሥጢር ፣ ለጠቢባን ባሳየው ሱባዔ ዘመኑ ሲደርስ እንደ ተወለደ፣ በዘመኑም ራሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቷል ። ለደቀ መዛሙርቱ ለጆሮአቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/04.jpg 589 480 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-18 08:56:262023-11-09 10:25:09የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የ2012 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት
ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ሥራ አስኪያጅ የ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕናን አስመልክተው መልእክት አስተላፉApril 11, 2020“ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት”ሉቃስ 19:41 ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንኳን ለ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕና በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ሲሉ መልእክታውን ያስተላለፉት ሥራ አስኪያጁ የ2012 ዓ.ም በዓል ሆሳዕና ስናከብር በዓለማችን የተከሰተውን የኮሮና(ኮቪድ-19) ቫይረስ ወረርሽኝ ዓለምን እያመሰቃቀለ እንደሆነ በመገንዘብ ፈጣሪን አብዝተን በመማጸን እና የህክምና ባለሙያዎችም ሆኑ የሚመለከታቸው የመንግሥት የሥራ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20200324_063625.jpg 665 764 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-11 08:26:582023-11-09 10:25:09ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ሥራ አስኪያጅ የ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕናን አስመልክተው መልእክት አስተላፉ
በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተላለፈውን ውሳኔ በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ ክ/ተፈፃሚ መሆን ጀምሯልApril 3, 2020መጋቢት 24/2012 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ክብር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ) በደብረ አሚን አቡነ ተከለ ሃይማኖት ገዳም ድንገተኛ ምልከታ አድርገዋል። በገዳሙ ምንም አይነት የሰርክ ጉባኤ አለመኖሩን የሚገልጽ ማስታወቂያ በደብሩ የስራ ኃላፊዎች ተጽፎ በገዳሙ መግቢያ በር ላይ ተለጥፏል። የቅዱስ ሲኖዶስ ትዕዛዝ አክብሮ ማስከበር ከሁሉም የቤተ ክርስቲያን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15858222783929953.jpg 417 627 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-03 07:31:172023-11-09 10:25:09በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተላለፈውን ውሳኔ በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ ክ/ተፈፃሚ መሆን ጀምሯል
የፍኖተ ሎዛ ቅድስተ ማርያም ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ/ተዘግቶ የነበረውን የአሰተዳደር ሠራተኞች ቢሮ በክብር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መመሪያ ሰጭነት ተከፈተApril 3, 2020ባለፈው አንድ ወር አካባቢ በደብሩ ካህናትና በደብሩ ጽ/ቤት አስተዳደር ሠራተኞች መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ የነበረ ሲሆን የደብሩ ካህናት በቦታው አለ ያሉትን ችግር በዝርዝር ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባቀረቡት መሠረት ክቡር መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነገሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በአስቸኳይ አጣሪዎች ወደ ደብሩ የላኩ ቢሆንም ቀደም ብሎ የታሸገው ቢሮ ሳይከፈት እና የሀገረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20200403_042916.jpg 630 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-03 07:21:072023-11-09 10:25:09የፍኖተ ሎዛ ቅድስተ ማርያም ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ/ተዘግቶ የነበረውን የአሰተዳደር ሠራተኞች ቢሮ በክብር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መመሪያ ሰጭነት ተከፈተ
የአ/አ/ሀ/ስ/ዋና ስራ አስኪያጅ መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ ለቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተገዢ ልንሆን ይገባል አሉApril 3, 2020በሀገራችን ኢትዮጵያ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በሕዝባችን ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ ከወዲሁ ካህናትና ምዕመናን በጸሎት እንዲተጉ፣ ከመንግሥት እና ከጤና ባለሙያዎች የሚሰጠውን ትምህርት በተግባር ላይ እንድናውል ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መወሰኑ ይታወቃል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ መጋቢት 22/2012 ዓ.ም ከቅዳሴ መልስ በኋላ በደብረ ፅጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/04.jpg 589 480 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-03 07:14:212023-11-09 10:25:09የአ/አ/ሀ/ስ/ዋና ስራ አስኪያጅ መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ ለቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተገዢ ልንሆን ይገባል አሉ
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ የመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤትና የአ/አ/ሀ/ስ/ ጽ/ቤት ኮሚቴዎች ከፌዴራል ፖሊስ ጋር ውይይት አደረጉMarch 31, 2020መጋቢት 21/2012 ዓ.ም የፌደራል ፖሊስ ዋና ጀነራል እንደሻው ጣሰው እና ምክትል ጀነራል መላኩ ፈንታ በመንበረ ፓትርያርክ ቅጥር በመገኘት ስለ ወረርሽኙ ሰፊ ግንዛቤ ሰጥተዋል። በውይይቱ ላይ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ ቤተ ክርስቲያን የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት አስፈላጊውን ውሳኔ ወስናለች የሚቀረን ነገር የተወሰነውን ወሳኔ ተግባራዊ ማድረግ ነው ብለዋል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15855581598764350.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-03-31 09:02:112023-11-09 10:25:09በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ የመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤትና የአ/አ/ሀ/ስ/ ጽ/ቤት ኮሚቴዎች ከፌዴራል ፖሊስ ጋር ውይይት አደረጉ
የኮሮና በሽታ መከላከልን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫMarch 25, 2020በዓለም ላይ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ የሚገኘው ተላላፊ በሽታ ለአገራችን ኢትዮጵያም ከፍተኛ ስጋት መሆኑን በመጠቆም ወረርሽኙን ለመቋቋም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በከፍተኛ እንቅስቃሴ ላይ እንደምትገኝ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ያሬድ እንዳሉት፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ባሉባት ሕዝባዊ ኃላፊነት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15851304765441467.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-03-25 17:23:152023-11-09 10:25:09የኮሮና በሽታ መከላከልን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ምሥጋናና መልእክትMarch 24, 2020በዛሬው የነግህ የጸሎተ-ዕጣንና የማዕጠንት አገልግሎት ለተሳተፋችሁ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ካህናት በሀገረ ስብከታችን ጽ/ቤት ስም ምሥጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የአቀረብነውን የዕጣን መሥዋዕት እንዲሰምርልንና ይህንን በሽታ ከሀገራችንና ከመላው ዓለም እንዲያስወግድልን ኦርቶዶክሳውያን ሁላችን ቅዱስ ሲኖዶስ ያወጀውን የጸሎትና የምህላ ጥሪ በመቀበል በየአጥቢያችን ተሳትፎ እንድናደርግ እንዲሁም የጤና ባለሙያዎች የሚነግሩንን ሙያዊ ምክሮች የመተግበር ግዴታ እንዳለብን መዘንጋት የለብንም፡፡ እግዚአብሔር አገራችንና መላውን ዓለም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15850210428714854.jpg 768 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-03-24 10:39:502023-11-09 10:25:09የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ምሥጋናና መልእክት
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት መግለጫ አወጣMarch 24, 2020መነሻውን ከሀገረ ቻይና ያደረገውና መላው ዓለምንና ሀገራችንን ኢትዮጵያን ከማስጨነቁና የብዙ ወገኖቻችንን ሕይወት ከመቅጠፉም ባሻገር ለከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስ ምክንያት እየሆነ የሚገኘውን የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ አስመልክቶ የሀገረ ስብከታችን ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ የሚዲያ አካላት በተገኙበት ወቅታዊ መግለጫ በጽ/ቤታቸው ሰጡ፡፡ በመግለጫውም ላይ የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስም ሆነ ራሳችንን ከጥቃቱ ለመከላከል በዓለም ጤና ድርጅት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20200324_063625.jpg 665 764 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-03-24 09:24:562023-11-09 10:25:09የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት መግለጫ አወጣ
ዓለምን ባስጨነቀው ወቅታዊ ወረርሽኝ ዙሪያ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ አወጣMarch 24, 2020መነሻውን ከሀገረ ቻይና ውሃን ግዛት በማድረግ በመላው ዓለም የተዛመተውና ለበርካታ ወገኖቻችን ሕልፈተ ሕይወት፤ ለብዙዎችም ያልተረጋጋ ኑሮን መግፋትና ሰላምን ማጣት እንዲሁም ደግሞ በምድራችን ላይ እየተከሰተ ላለው ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስ ትልቁ ምክንያት የኮረና ቫይረስ ወረሽኝ መሆኑ በሁላችን ዘንድ የታወቀ የዕለት ከዕለት ዜና ነው፡፡ ይህ በምድራችን የተከሰተው ወቅታዊ ወረርሽኝ ጾታና፤የቆዳ ቀለም፤እንዲሁም የትምህርት ደረጃና የአኗኗር ዘይቤን መሠረት አድርጎ የሚያጠቃ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/pop2010.jpg 480 542 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-03-24 09:06:492023-11-09 10:25:09ዓለምን ባስጨነቀው ወቅታዊ ወረርሽኝ ዙሪያ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ አወጣ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የ2012 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ! እንኳን ለ2012 ዓ.ም. ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ትንሣኤ በሰላም አደረሳችሁ ! “እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና” ማቴ. 28፡6 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳም በሰጠው ተስፋ ፣ ለነቢያት በገለጠው ምሥጢር ፣ ለጠቢባን ባሳየው ሱባዔ ዘመኑ ሲደርስ እንደ ተወለደ፣ በዘመኑም ራሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቷል ። ለደቀ መዛሙርቱ ለጆሮአቸው […]
ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ሥራ አስኪያጅ የ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕናን አስመልክተው መልእክት አስተላፉ
“ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት”ሉቃስ 19:41 ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንኳን ለ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕና በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ሲሉ መልእክታውን ያስተላለፉት ሥራ አስኪያጁ የ2012 ዓ.ም በዓል ሆሳዕና ስናከብር በዓለማችን የተከሰተውን የኮሮና(ኮቪድ-19) ቫይረስ ወረርሽኝ ዓለምን እያመሰቃቀለ እንደሆነ በመገንዘብ ፈጣሪን አብዝተን በመማጸን እና የህክምና ባለሙያዎችም ሆኑ የሚመለከታቸው የመንግሥት የሥራ […]
በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተላለፈውን ውሳኔ በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ ክ/ተፈፃሚ መሆን ጀምሯል
መጋቢት 24/2012 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ክብር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ) በደብረ አሚን አቡነ ተከለ ሃይማኖት ገዳም ድንገተኛ ምልከታ አድርገዋል። በገዳሙ ምንም አይነት የሰርክ ጉባኤ አለመኖሩን የሚገልጽ ማስታወቂያ በደብሩ የስራ ኃላፊዎች ተጽፎ በገዳሙ መግቢያ በር ላይ ተለጥፏል። የቅዱስ ሲኖዶስ ትዕዛዝ አክብሮ ማስከበር ከሁሉም የቤተ ክርስቲያን […]
የፍኖተ ሎዛ ቅድስተ ማርያም ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ/ተዘግቶ የነበረውን የአሰተዳደር ሠራተኞች ቢሮ በክብር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መመሪያ ሰጭነት ተከፈተ
ባለፈው አንድ ወር አካባቢ በደብሩ ካህናትና በደብሩ ጽ/ቤት አስተዳደር ሠራተኞች መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ የነበረ ሲሆን የደብሩ ካህናት በቦታው አለ ያሉትን ችግር በዝርዝር ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባቀረቡት መሠረት ክቡር መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነገሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በአስቸኳይ አጣሪዎች ወደ ደብሩ የላኩ ቢሆንም ቀደም ብሎ የታሸገው ቢሮ ሳይከፈት እና የሀገረ […]
የአ/አ/ሀ/ስ/ዋና ስራ አስኪያጅ መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ ለቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተገዢ ልንሆን ይገባል አሉ
በሀገራችን ኢትዮጵያ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በሕዝባችን ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ ከወዲሁ ካህናትና ምዕመናን በጸሎት እንዲተጉ፣ ከመንግሥት እና ከጤና ባለሙያዎች የሚሰጠውን ትምህርት በተግባር ላይ እንድናውል ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መወሰኑ ይታወቃል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ መጋቢት 22/2012 ዓ.ም ከቅዳሴ መልስ በኋላ በደብረ ፅጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ […]
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ የመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤትና የአ/አ/ሀ/ስ/ ጽ/ቤት ኮሚቴዎች ከፌዴራል ፖሊስ ጋር ውይይት አደረጉ
መጋቢት 21/2012 ዓ.ም የፌደራል ፖሊስ ዋና ጀነራል እንደሻው ጣሰው እና ምክትል ጀነራል መላኩ ፈንታ በመንበረ ፓትርያርክ ቅጥር በመገኘት ስለ ወረርሽኙ ሰፊ ግንዛቤ ሰጥተዋል። በውይይቱ ላይ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ ቤተ ክርስቲያን የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት አስፈላጊውን ውሳኔ ወስናለች የሚቀረን ነገር የተወሰነውን ወሳኔ ተግባራዊ ማድረግ ነው ብለዋል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ […]
የኮሮና በሽታ መከላከልን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ
በዓለም ላይ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ የሚገኘው ተላላፊ በሽታ ለአገራችን ኢትዮጵያም ከፍተኛ ስጋት መሆኑን በመጠቆም ወረርሽኙን ለመቋቋም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በከፍተኛ እንቅስቃሴ ላይ እንደምትገኝ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ያሬድ እንዳሉት፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ባሉባት ሕዝባዊ ኃላፊነት […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ምሥጋናና መልእክት
በዛሬው የነግህ የጸሎተ-ዕጣንና የማዕጠንት አገልግሎት ለተሳተፋችሁ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ካህናት በሀገረ ስብከታችን ጽ/ቤት ስም ምሥጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የአቀረብነውን የዕጣን መሥዋዕት እንዲሰምርልንና ይህንን በሽታ ከሀገራችንና ከመላው ዓለም እንዲያስወግድልን ኦርቶዶክሳውያን ሁላችን ቅዱስ ሲኖዶስ ያወጀውን የጸሎትና የምህላ ጥሪ በመቀበል በየአጥቢያችን ተሳትፎ እንድናደርግ እንዲሁም የጤና ባለሙያዎች የሚነግሩንን ሙያዊ ምክሮች የመተግበር ግዴታ እንዳለብን መዘንጋት የለብንም፡፡ እግዚአብሔር አገራችንና መላውን ዓለም […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት መግለጫ አወጣ
መነሻውን ከሀገረ ቻይና ያደረገውና መላው ዓለምንና ሀገራችንን ኢትዮጵያን ከማስጨነቁና የብዙ ወገኖቻችንን ሕይወት ከመቅጠፉም ባሻገር ለከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስ ምክንያት እየሆነ የሚገኘውን የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ አስመልክቶ የሀገረ ስብከታችን ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ የሚዲያ አካላት በተገኙበት ወቅታዊ መግለጫ በጽ/ቤታቸው ሰጡ፡፡ በመግለጫውም ላይ የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስም ሆነ ራሳችንን ከጥቃቱ ለመከላከል በዓለም ጤና ድርጅት […]
ዓለምን ባስጨነቀው ወቅታዊ ወረርሽኝ ዙሪያ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ አወጣ
መነሻውን ከሀገረ ቻይና ውሃን ግዛት በማድረግ በመላው ዓለም የተዛመተውና ለበርካታ ወገኖቻችን ሕልፈተ ሕይወት፤ ለብዙዎችም ያልተረጋጋ ኑሮን መግፋትና ሰላምን ማጣት እንዲሁም ደግሞ በምድራችን ላይ እየተከሰተ ላለው ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስ ትልቁ ምክንያት የኮረና ቫይረስ ወረሽኝ መሆኑ በሁላችን ዘንድ የታወቀ የዕለት ከዕለት ዜና ነው፡፡ ይህ በምድራችን የተከሰተው ወቅታዊ ወረርሽኝ ጾታና፤የቆዳ ቀለም፤እንዲሁም የትምህርት ደረጃና የአኗኗር ዘይቤን መሠረት አድርጎ የሚያጠቃ […]