የ2012 ዓ/ም ዓመታዊ የፐርሰንት አሰባሰብን አስመልከቶ ውይይት ተካሄደJune 11, 2020በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ፤ የሀገረ ስብከቱ የየዋና ክፍል ኃላፊዎች፤የሁሉም ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና ሠራተኞች እንዲሁም የአድባራትና ገዳማቱ አስተዳዳሪዎች፤ ሊቃነ መናብርትና ሒሳብ ሹሞች በተገኙበት ዓመታዊ የፐርሰንት ገቢ ካላጠናቀቁ አድባራትና ገዳማት ጋር ውይይት ሰኔ 4/2012 ዓ/ም ተደርጓል፡፡ወቅታዊውን የኮረና ወረርሽኝ ለመከላከል ሲባል የውይይት መርሐ ግብሩ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20200611_121104_932.jpg 960 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-06-11 15:11:242023-11-09 10:25:08የ2012 ዓ/ም ዓመታዊ የፐርሰንት አሰባሰብን አስመልከቶ ውይይት ተካሄደ
ጾመ-ሐዋርያትJune 9, 2020“ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምሕላ ጾምን ለዩ ምሕላንም አውጁ“ (ኢዮ 1÷14)ጾም የሚለው ቃል “ጾመ“ ተወ ፤ታቀበ፤ ታረመ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ጥቅል ትርጉሙም ጥሉላትን መባልዕትን ፈጽሞ መተው መከልከልና መወሰን ወይም ደግሞ ሰውነትን ከሚያምረውና ከሚያስጎመጀው መብልና መጠጥ እንዲሁም ከክፉ ነገር ሁሉ ራስን መጠበቅ መቆጣጠርና መግዛት ማለት ነው፡፡ ጾም የመላ ሰውነታችንን መታዘዝ የሚጠይቅ መንፈሳዊ ተግባር እንጅ በተወሰኑ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-06-09 11:40:442023-11-09 10:25:08ጾመ-ሐዋርያት
በአዲስ መልክ የተሠራው የጉራራ ኪዳነ ምሕረት ህንጻ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀJune 7, 2020በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሚገኘው የጉራራ ምስራቀ ፀሀይ ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ግንቦት 29/2012ዓ.ም ቅዳሴ ቤቱ ተፈጽሞ ተመርቋል። በምረቃው ሥነስርዓት ላይ የምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከተ ሊቀ ጳጳሰ ብፀዕ አቡነ እንጦስ ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መልአከ ህይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ ፣ የደብሩ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20200607_061057_768.jpg 605 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-06-07 09:14:272023-11-09 10:25:08በአዲስ መልክ የተሠራው የጉራራ ኪዳነ ምሕረት ህንጻ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ
የ2012 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መርሐ ግብር ተካሄደJune 5, 2020ግንቦት 28/2012 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ፤ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ እና የሐይማኖት ተቋማት ተወካዮች በተገኙበት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ብፁዕ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15913355251954324.jpg 1008 756 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-06-05 14:13:362023-11-09 10:25:08የ2012 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መርሐ ግብር ተካሄደ
በዓለ ጰራቅሊጦስJune 2, 2020“ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም” /ዮሐ.14÷18/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት (ታላላቅ) በዓላት መካከል አንዱ የጰራቅሊጦስ በዓል ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንዒ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍሥሒ፣ ያዘኑትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-06-02 09:50:172023-11-09 10:25:08በዓለ ጰራቅሊጦስ
በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ችግኝ ተከላና የእርዳታ መርሐ ግብር ተካሄደMay 27, 2020❖ ገዳሙን የአንድነት ገዳም ለማድረግ ታቅዷል፤❖ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳሙ የማጠናከር ድጋፍ ያደርጋል ። የቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ብዙ ዋሻዎች ያሉት ፈዋሻ ጸበል የፈለቀበት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለ ልዩና ድንቅ መንፈሳዊ ቦታ ነው። ግንቦት 19/09/2012 ዓ.ም በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15905843421315567.jpg 960 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-05-27 20:25:082023-11-09 10:25:09በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ችግኝ ተከላና የእርዳታ መርሐ ግብር ተካሄደ
የተስፋ ልዑክ ዐቢይ ኮሚቴ ሪፓርትን በተመለከተ የሀገረ ስብከቱ ምላሽMay 14, 2020ዓለም አቀፋዊ የኮሮና ወረርሽኝን ተከትሎ ስርጭቱን ለመቀነስና ለመግታት ከዚህ ቀደም ምእመናን በቤታቸው በጸሎት እንዲተጉ በቋሚ ሲኖዶስ የተወሰነውን ውሳኔ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በቀን 5/9/2012 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ በድጋሚ ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ መክሮ እና አፈጻጸሙን ገምግሞ ወረርሽኙን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ በባለሙያዎች የሚሰጠውን ጥንቃቄ በማድረግ ምእመናን በአምልኮተ እግዚአብሔር እንዲሳተፉ ወስኗል፡፡ቋሚ ሲኖዶስ የወረርሽኙን ሥጋት ተከትሎ ምእመናንን ለመታደግ በሚል […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15877318443383052.jpg 720 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-05-14 17:53:392023-11-09 10:25:09የተስፋ ልዑክ ዐቢይ ኮሚቴ ሪፓርትን በተመለከተ የሀገረ ስብከቱ ምላሽ
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ መ/ሕ/ አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ በተለምዶ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በመሠራት ላይ ያለው የቦሌ ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙMay 5, 2020ይህ ቦታ ከወራት በፊት የሁለት ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት የጠፋበትና የበርካታ ክርስቲያኖችም አካል የጎደለበት እንዲሁም የብዙ ምእመናን ልብ የተሰበረበት ቦታ የነበረ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤተ ክርስቲያኒቱ እና የምእመናኑ ጥያቄ ተቀብሎ ቤተ ክርስቲያን እንዲሠራ በፈቀደው መሠረታ ሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት በጠፋበት ቦታ የቅድስት አርሴማና የቅዱስ ገብርኤልህንፃ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰራ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ርዕሰ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15886555583404032.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-05-05 12:41:422023-11-09 10:25:09የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ መ/ሕ/ አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ በተለምዶ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በመሠራት ላይ ያለው የቦሌ ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ
በቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላም ለመፍታት ከስምምነት ላይ ተደረሰApril 29, 2020ቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በኮልፌ ቀራኒዮ ክርለ ከተማ የሚገኝ ሲሆን በሰበካ ጉባኤ አስተዳደር ጽ/ቤት ሠራተኞች ከአከባቢው ምዕመናን ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ የአስተዳደር ሠራተኞች ቢሮ ለ3ቀናት ያህል ታሽጎ መቆየቱ ይታወቃል። በዚሁ መነሻነት ዛሬ ሚያዝያ 21/2012 ዓ.ም መልአከ ሕይወት አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በደብሩ በመገኝት ከካህናትና ከምዕመናን ተወካዮች […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-29 11:34:542023-11-09 10:25:09በቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላም ለመፍታት ከስምምነት ላይ ተደረሰ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጡApril 24, 2020“አምጣነ ብነ ዕለተ ንግበር ሠናየ ለኵሉ ወፈድፋደሰ ለሰብአ ሃይማኖት” “እንግዲያስ ጊዜ ካገኘን ዘንድ ለሰው ሁሉ ይልቁንም ለሃይማኖት ቤተሰዎች መልካም እናድርግ፡፡” ገላ.6፡10 መልካም ማድረግ ከበጎ አስተሳሰብ፣ ከመልካም ስብእና ይመነጫል፡፡ በዚህ ዘመን ዓለማችን በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ምከንያት በተረበሸችበት ወቅት፤ በበሽታው ምክንያት ለተጎዱ፣ ቀን ለጎደለባቸው፣ ወገኖች ሁሉ የበኩላችንን ድጋፍ ማድረግ ለሰው ልጆች ሁሉ የተገባ ግብረ ገባዊ (ሞራላዊ) […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15877766477676298.jpg 317 566 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-24 13:40:552023-11-09 10:25:09የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጡ
የ2012 ዓ/ም ዓመታዊ የፐርሰንት አሰባሰብን አስመልከቶ ውይይት ተካሄደ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ፤ የሀገረ ስብከቱ የየዋና ክፍል ኃላፊዎች፤የሁሉም ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና ሠራተኞች እንዲሁም የአድባራትና ገዳማቱ አስተዳዳሪዎች፤ ሊቃነ መናብርትና ሒሳብ ሹሞች በተገኙበት ዓመታዊ የፐርሰንት ገቢ ካላጠናቀቁ አድባራትና ገዳማት ጋር ውይይት ሰኔ 4/2012 ዓ/ም ተደርጓል፡፡ወቅታዊውን የኮረና ወረርሽኝ ለመከላከል ሲባል የውይይት መርሐ ግብሩ […]
ጾመ-ሐዋርያት
“ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምሕላ ጾምን ለዩ ምሕላንም አውጁ“ (ኢዮ 1÷14)ጾም የሚለው ቃል “ጾመ“ ተወ ፤ታቀበ፤ ታረመ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ጥቅል ትርጉሙም ጥሉላትን መባልዕትን ፈጽሞ መተው መከልከልና መወሰን ወይም ደግሞ ሰውነትን ከሚያምረውና ከሚያስጎመጀው መብልና መጠጥ እንዲሁም ከክፉ ነገር ሁሉ ራስን መጠበቅ መቆጣጠርና መግዛት ማለት ነው፡፡ ጾም የመላ ሰውነታችንን መታዘዝ የሚጠይቅ መንፈሳዊ ተግባር እንጅ በተወሰኑ […]
በአዲስ መልክ የተሠራው የጉራራ ኪዳነ ምሕረት ህንጻ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሚገኘው የጉራራ ምስራቀ ፀሀይ ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ግንቦት 29/2012ዓ.ም ቅዳሴ ቤቱ ተፈጽሞ ተመርቋል። በምረቃው ሥነስርዓት ላይ የምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከተ ሊቀ ጳጳሰ ብፀዕ አቡነ እንጦስ ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መልአከ ህይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ ፣ የደብሩ […]
የ2012 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መርሐ ግብር ተካሄደ
ግንቦት 28/2012 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ፤ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ እና የሐይማኖት ተቋማት ተወካዮች በተገኙበት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ብፁዕ […]
በዓለ ጰራቅሊጦስ
“ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም” /ዮሐ.14÷18/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት (ታላላቅ) በዓላት መካከል አንዱ የጰራቅሊጦስ በዓል ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንዒ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍሥሒ፣ ያዘኑትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […]
በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ችግኝ ተከላና የእርዳታ መርሐ ግብር ተካሄደ
❖ ገዳሙን የአንድነት ገዳም ለማድረግ ታቅዷል፤❖ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳሙ የማጠናከር ድጋፍ ያደርጋል ። የቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ብዙ ዋሻዎች ያሉት ፈዋሻ ጸበል የፈለቀበት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለ ልዩና ድንቅ መንፈሳዊ ቦታ ነው። ግንቦት 19/09/2012 ዓ.ም በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ […]
የተስፋ ልዑክ ዐቢይ ኮሚቴ ሪፓርትን በተመለከተ የሀገረ ስብከቱ ምላሽ
ዓለም አቀፋዊ የኮሮና ወረርሽኝን ተከትሎ ስርጭቱን ለመቀነስና ለመግታት ከዚህ ቀደም ምእመናን በቤታቸው በጸሎት እንዲተጉ በቋሚ ሲኖዶስ የተወሰነውን ውሳኔ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በቀን 5/9/2012 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ በድጋሚ ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ መክሮ እና አፈጻጸሙን ገምግሞ ወረርሽኙን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ በባለሙያዎች የሚሰጠውን ጥንቃቄ በማድረግ ምእመናን በአምልኮተ እግዚአብሔር እንዲሳተፉ ወስኗል፡፡ቋሚ ሲኖዶስ የወረርሽኙን ሥጋት ተከትሎ ምእመናንን ለመታደግ በሚል […]
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ መ/ሕ/ አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ በተለምዶ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በመሠራት ላይ ያለው የቦሌ ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ
ይህ ቦታ ከወራት በፊት የሁለት ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት የጠፋበትና የበርካታ ክርስቲያኖችም አካል የጎደለበት እንዲሁም የብዙ ምእመናን ልብ የተሰበረበት ቦታ የነበረ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤተ ክርስቲያኒቱ እና የምእመናኑ ጥያቄ ተቀብሎ ቤተ ክርስቲያን እንዲሠራ በፈቀደው መሠረታ ሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት በጠፋበት ቦታ የቅድስት አርሴማና የቅዱስ ገብርኤልህንፃ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰራ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ርዕሰ […]
በቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላም ለመፍታት ከስምምነት ላይ ተደረሰ
ቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በኮልፌ ቀራኒዮ ክርለ ከተማ የሚገኝ ሲሆን በሰበካ ጉባኤ አስተዳደር ጽ/ቤት ሠራተኞች ከአከባቢው ምዕመናን ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ የአስተዳደር ሠራተኞች ቢሮ ለ3ቀናት ያህል ታሽጎ መቆየቱ ይታወቃል። በዚሁ መነሻነት ዛሬ ሚያዝያ 21/2012 ዓ.ም መልአከ ሕይወት አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በደብሩ በመገኝት ከካህናትና ከምዕመናን ተወካዮች […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጡ
“አምጣነ ብነ ዕለተ ንግበር ሠናየ ለኵሉ ወፈድፋደሰ ለሰብአ ሃይማኖት” “እንግዲያስ ጊዜ ካገኘን ዘንድ ለሰው ሁሉ ይልቁንም ለሃይማኖት ቤተሰዎች መልካም እናድርግ፡፡” ገላ.6፡10 መልካም ማድረግ ከበጎ አስተሳሰብ፣ ከመልካም ስብእና ይመነጫል፡፡ በዚህ ዘመን ዓለማችን በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ምከንያት በተረበሸችበት ወቅት፤ በበሽታው ምክንያት ለተጎዱ፣ ቀን ለጎደለባቸው፣ ወገኖች ሁሉ የበኩላችንን ድጋፍ ማድረግ ለሰው ልጆች ሁሉ የተገባ ግብረ ገባዊ (ሞራላዊ) […]