• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

በዓለ ሆሣዕና

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ታላለቅ በዓላት አንዱ የሆሣዕና በዓል ነው፡፡ ስለዚህ በዓል አስቀድሞ ትንቢት ተነግሯል፤ ከትንቢቶቹም አንዱ እንደሚከተለው ተጠቅሷል፡፡ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያና በአህያይቱ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል” (ትን. ዘካ. 9÷9)

“ዳግም ምጽአት”

ዳግም ምጽአት የሚለው ምንባበ ቃል በብዙዎች ዘንድ ግልጥና የሚታወቅ መስሎ ቢታይም ቋንቋው ግእዝ እንደመሆኑ መጠን ወደ አማርኛ መተርጎምና መብራራት ስለአለበት ወደ ሐተታውና ጥልቀት ወዳለው ምሥጢሩ ከመግባታችን በፊት ትልቁም ትንሹም የተማረውና ያልተማረውም ሁሉም በግልጥ እንዲረዳው የምሥጢሩ ቋጠሮና ውል ያለውም በዚሁ በርእሱ ላይ ስለሆነ ርእሱን ወደ አማርኛ መተርጎም አስፈላጊና ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በዚህም መሠረት “ዳግም ምጽአት” ማለት የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግመኛ ወደዚህ ዓለም መምጣት ማለት ነው፡፡

0152

የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አምስተኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ5ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና የተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር ጎይቶኦም ያይኑ፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና የሥራ ኃላፊዎች ፣ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሰንበት ት/ቤ ወጣቶች በተገኙበት ቅዳሜ የካቲት 24 ቀን 2010 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡

810

የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት የሥራ ኃላፊዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመወያየት ባለ 16 ነጥብ የአቋም መግለጫ አወጡ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፤ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መ/ር ጎይቶኦም ያይኑ፤የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማ ኃላፊዎች  እንዲሁም የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት፣በቅዱስነታቸው ጸሎት የተከፈተው መርሐ ግብር በቤተክርስቲያናችን ብሎም በሐገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በመመካከር ሥራችንን እንፈትሽ፤አንድነታችንን እናጠናክር፤ቤተክርስቲያንችንን እንጠብቅና መብታችንን እናስከብር በሚል […]

pp009

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም ጾመ አርባአን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት በሙሉ፣ መሐሪና ይቅር ባይ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዐሥር ዓመተ ምሕረት የጾመ ኢየሱስ ሱባዔ በሰላም አደረሳችሁ!! ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምህላ ጾምን ለዩ ምህላንም አውጁ፣ (ኢዩ 2፤15) ሁሉን ያስገኘ ፣ ሁሉንም […]

4402

የአንጋፋው የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሁለገብ ሕንፃ ተመረቀ

ኮሌጁ ያስገነባው እጅግ ዘመናዊ ሁለገብ ሕንፃ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስከያጅ መምህር ጎይትኦም ያይኑ እና የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣በርካታ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የኮሌጁ ማኅበረ ሰብ በተገኙበት ጥር 26/2010ዓ.ም በታላቅ ምንፈሳዊ ሥነ ሥርዓትና እጅግ ባማረ ሁኔታ በቅዱስነታቸው ፀሎተ ቡራኬ ተመርቋል፡፡

“በዓለ ጥምቀት በኢትዮጵያ”

ከሊቀ ብርሃናት ኢሳይያስ ወንድምአገኘሁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኝ ዓበይት በዓላት ውስጥ በየዓmቱ ጥር 11 ቀን በመላዋ ኢትዮጵያ በሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በገጠርም በከተማም በታላቅ ድምቀት የሚከበረው በዓለ ጥምቀት አንዱ ነው፡፡ ይህም በዓል ከበዓላቱ ሁሉ በላይ በድምቀት የሚከበር ታላቅ በዓል ነው፡፡ የጥምቀትን በዓል አከባበር ከሁሉም በዓላት ለየት ከሚያደርጉትም ምክንያቶችና ሁኔታዎች ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፡፡ […]

pp009

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2010 ዓ.ም የልደት በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓለ ልደቱ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት!! በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! -በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ -ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤ -የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤ -በሕመም […]

4521

“ኖላዊሆሙ ለእስራኤል አጽምእ”(የእስራኤል ጠባቂ ሆይ አድምጥ)

  በመ/ር ሣህሉ አድማሱ በቤተክርስቲያናችን የቃለ እግዚአብሔር አሰጣጥ መሠረት ከብርሃን ቀጥሎ ያለው ሳምንት ኖላዊ ተብሎ ተሰይሟል፡፡ ኖላዊ ተብሎ  በሚጠራው ሰንበት “ኖላዊ  ዘመጽአ…” የሚለው የቅዱስ ያሬድ የዜማ ድርሰት በሌሊት  የአገልግሎት ክፍለ ሰዓት በሊቃውንቱ ሲዘመር ያድራል፡፡ በጧቱ በሥርዓተ  ቅዳሴ ወቅት (ዕብ.13÷16)፣ (1ጴ 2÷21)፣ (የሐ.10÷36-43 በዲያቆናትና  በካህኑ  በንባብ ይቀርባል፡፡ የእስራኤል ጠባቂ ሆይ አድምጥ፣ዮሴፍን እንደመንጋ  የምትመራ፣ በኪሩቤል  ላይ የምትቀመጥ ተገለጥ […]

“እውነተኛው የዓለም ብርሃን”

በመምህር ኪዱ ዜናዊ ብርሃን÷ ብርሃን የጨለማ ተቃራኒ ነው፤ ለዚያም ነው ብርሃን የሌለበት ጨለማ ተብሎ የሚጠራው። ጨለማ መኖሩ የሚታወቀው ብርሃን ሳይኖር ሲቀር ነው። ብርሃን በሁለት መልኩ ልንገልጸው እንችላለን÷ ውጫዊ(ዓለማዊ) እና መንፈሳዊ(ውስጣዊ)፤ የመጀመርያው ከተፈጥሮአዊው(ፀሐይ) ወይም ከሰው ሰራሽ የሚገኝ ሲሆን ያንን ብርሃን ወደ ዓይናችን ሲያንጸባርቅ ነገሮችን ማየት እንችላለን፤ ዓይናችን ያ ብርሃን ካላገኘ ግን ጨለማ ነው ምንም ማየት አይችልም። […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን