የሥራ ማስታወቂያNovember 25, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15877318443383052.jpg 720 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-25 07:46:262023-11-09 10:25:06የሥራ ማስታወቂያ
የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ዛሬ ባወጡት መግለጫ ገለጹNovember 16, 2020የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቀርቧል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በጥቅምቱ የመጀመሪያ ዓመታዊ መደበኛ ስብሰባ ያሳለፈውን ውሳኔ አስመልክቶ ከሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫበብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርካችን ስም መነገድ ይቁም!ከጥቅመኞች፣ ከሥልጣን ጥመኞች እና ከልዩ ተልእኮ አራማጆች ቤተ ክርስቲያናችንን እንጠብቃለን! የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ከጥቅምት 11 እስከ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሔደው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-9.jpg 540 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-16 13:13:482023-11-09 10:25:07የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ዛሬ ባወጡት መግለጫ ገለጹ
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ እንዲተዳዳር ቅዱስ ሲኖዶስ ስለወሰነው ውሳኔ ማብራሪያ ሰጡNovember 13, 2020ህዳር 4 ቀን 2013ዓ.ም የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ልዩ ሀገረ ስብከት መባሉ ቀርቶ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር የ2013ዓ.ም የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የወሰነውን ውሳኔ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20201113_120055_784.jpg 771 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-13 16:01:552023-11-09 10:25:07ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ እንዲተዳዳር ቅዱስ ሲኖዶስ ስለወሰነው ውሳኔ ማብራሪያ ሰጡ
ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገNovember 10, 2020ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ቅዱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/photo_2020-11-10_02-08-48.jpg 576 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-10 10:29:332023-11-09 10:25:07ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ችግሮች ለመፍታትና ሁለንተናዊ ዕድገቱን ለማፋጠን ያለመደነቃቀፍ መስመራችንን ጠብቀን በጋራ እንሮጣለን………ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅNovember 9, 2020ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ: የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች:የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሥራ መመሪያ ተሰጠ፣ አጭር ውይይትም ተካሄደ ። የሥራ መመሪያውንና የውይይት መርሐ ግብሩን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/photo_2020-11-09_01-02-23.jpg 960 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-09 09:41:282023-11-09 10:25:07የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ችግሮች ለመፍታትና ሁለንተናዊ ዕድገቱን ለማፋጠን ያለመደነቃቀፍ መስመራችንን ጠብቀን በጋራ እንሮጣለን………ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ ከሥራ ኃላፊት ታገዱ!!!November 5, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-05 08:37:002023-11-09 10:25:07የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ ከሥራ ኃላፊት ታገዱ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ዉሳኔ ውጭ በግል ማገድ እንደማይቻል ገልጸው ቀደም ሲል ከልዩ ጽ/ቤት ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ ሰጡNovember 4, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-04 23:42:332023-11-09 10:25:07ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ዉሳኔ ውጭ በግል ማገድ እንደማይቻል ገልጸው ቀደም ሲል ከልዩ ጽ/ቤት ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለተመደቡት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸውOctober 31, 2020ጥቅምት 2013 ዓ/ም ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤውን ያካሄደው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ደርበው እንዲመሩ ሊቀ ጳጳስ አድርጎ በመደበው መሠረት ጥቅምት 21/2013 ዓ/ም የምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_16042681605650218.jpg 652 576 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-31 14:23:222023-11-09 10:25:07የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለተመደቡት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ቅዱስ ሲኖዶስ ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠOctober 26, 2020ቅዱስ ሲኖዶስ ጥቅምት16 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በነበረው ጉባኤ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የሓዳሴው ግድብ ዙሪያ በሰጡት ግጭት ቀስቃሽ ንግግር ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ፡፡ መግለጫው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የቀረበ ሲሆን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሥራው ተጀምሮ በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛ ደረጃ ላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/047.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-26 16:47:272023-11-09 10:25:07ቅዱስ ሲኖዶስ ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
የቤተ-ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን ስብከተ ወንጌልን ማጠናከር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸOctober 23, 2020ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ክቡር አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ፣ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል እና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊው መ/ር ባህሩ ተፈራ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎችና የአድባራትና ገዳማቱ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል ዙሪያ ውይይት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20201023_140446_140.jpg 850 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-23 17:05:502023-11-09 10:25:07የቤተ-ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን ስብከተ ወንጌልን ማጠናከር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ
የሥራ ማስታወቂያ
የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ዛሬ ባወጡት መግለጫ ገለጹ
የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቀርቧል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በጥቅምቱ የመጀመሪያ ዓመታዊ መደበኛ ስብሰባ ያሳለፈውን ውሳኔ አስመልክቶ ከሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫበብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርካችን ስም መነገድ ይቁም!ከጥቅመኞች፣ ከሥልጣን ጥመኞች እና ከልዩ ተልእኮ አራማጆች ቤተ ክርስቲያናችንን እንጠብቃለን! የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ከጥቅምት 11 እስከ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሔደው […]
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ እንዲተዳዳር ቅዱስ ሲኖዶስ ስለወሰነው ውሳኔ ማብራሪያ ሰጡ
ህዳር 4 ቀን 2013ዓ.ም የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ልዩ ሀገረ ስብከት መባሉ ቀርቶ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር የ2013ዓ.ም የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የወሰነውን ውሳኔ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ […]
ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገ
ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ቅዱስ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ችግሮች ለመፍታትና ሁለንተናዊ ዕድገቱን ለማፋጠን ያለመደነቃቀፍ መስመራችንን ጠብቀን በጋራ እንሮጣለን………ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ: የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች:የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሥራ መመሪያ ተሰጠ፣ አጭር ውይይትም ተካሄደ ። የሥራ መመሪያውንና የውይይት መርሐ ግብሩን […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ ከሥራ ኃላፊት ታገዱ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ዉሳኔ ውጭ በግል ማገድ እንደማይቻል ገልጸው ቀደም ሲል ከልዩ ጽ/ቤት ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለተመደቡት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ጥቅምት 2013 ዓ/ም ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤውን ያካሄደው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ደርበው እንዲመሩ ሊቀ ጳጳስ አድርጎ በመደበው መሠረት ጥቅምት 21/2013 ዓ/ም የምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ […]
ቅዱስ ሲኖዶስ ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
ቅዱስ ሲኖዶስ ጥቅምት16 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በነበረው ጉባኤ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የሓዳሴው ግድብ ዙሪያ በሰጡት ግጭት ቀስቃሽ ንግግር ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ፡፡ መግለጫው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የቀረበ ሲሆን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሥራው ተጀምሮ በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛ ደረጃ ላይ […]
የቤተ-ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን ስብከተ ወንጌልን ማጠናከር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ
ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ክቡር አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ፣ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል እና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊው መ/ር ባህሩ ተፈራ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎችና የአድባራትና ገዳማቱ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል ዙሪያ ውይይት […]