በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በሚገኘው በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የአዲሰ አበባ እና የጉራጌ አህጉር ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁእ አቡነ መልከጼዴቅ የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎችን ጎበኙDecember 19, 2020በጉብኝቱም ወቅት የሀገረ ስብከቱ የሕዝብ ግንኝነት ኃላፊ ሊቀ ኅሩያን ዳዊት ታደሰ፣ የክፍለ ከተማው ቤተ ከህነት ዋና ሥራአሰኪያጅ መልአከ ብርሃን ሩፋኤል የማነ ብርሃን፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ እና የደብሩ የሰበካ ጉባኤ አባላት፡ የደብሩ አገልጋይ ካህናት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ታህሣስ 10 /2013 ዓ/ም የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የደብሩ አሰተዳደሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ “የደብረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1608354771329.jpg 540 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-19 11:06:482023-11-09 10:25:06በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በሚገኘው በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የአዲሰ አበባ እና የጉራጌ አህጉር ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁእ አቡነ መልከጼዴቅ የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
የአዲስ አበባና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ጉብኝት አደረጉ ፣ አባታዊ መመሪያም ሰጡDecember 18, 2020ታህሳስ 9 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ትጉሃን ወንዶሰን ገ/ሥላሴ እና የየክፍሉ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል ፣ አባታዊ መመሪያም ሰጥተዋል:: በመርሐ ግብሩ ላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1608287091119.jpg 638 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-18 16:22:592023-11-09 10:25:06የአዲስ አበባና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ጉብኝት አደረጉ ፣ አባታዊ መመሪያም ሰጡ
በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ለመንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት መስጫ የሚውል የግንባታ ቅድመ ጥናት መሪ እቅድ ቀረበDecember 16, 2020ታህሳስ 06/ 2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ተገኝተው በቤተ ክርስቲያኑ ይዞታ ላይ የተሰሩ ቤቶችና የተለያዩ ህንጻዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር አካለወልድ ተሰማ፥ የሀገረ ስብከቱ የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ፥ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/02-1.jpg 850 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-16 10:11:422023-11-09 10:25:06በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ለመንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት መስጫ የሚውል የግንባታ ቅድመ ጥናት መሪ እቅድ ቀረበ
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤልና ቅ/አርሴማ ቤ/ክ ዓመታዊው የቅድስት አርሴማ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብረDecember 15, 2020በዛሬው እለት በቀን 6/2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ብርሃን ሩፋኤል የማነብርሃን ፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ፀሐይ ሰናይ ባያብል፣የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣የደብሩ ካህናትና ዲያቆናት፣የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤልና ቅ/አርሴማ ቤ/ክ ዓመታዊው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-12.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-15 12:38:422023-11-09 10:25:06ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤልና ቅ/አርሴማ ቤ/ክ ዓመታዊው የቅድስት አርሴማ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብረ
ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸውDecember 13, 2020ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ብ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1607804418363.jpg 638 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-13 02:17:222023-11-09 10:25:06ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገDecember 11, 2020ታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆች እና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-11.jpg 638 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-11 12:16:482023-11-09 10:25:06አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገ
በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀDecember 7, 2020ሕዳር 27/2013 ዓ/ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ሰብከት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ስር የሚገኝ የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ሲመረቅ፤ 2ኛ ሁለገብ ሕንጻ መሠረተ ድንጋይ ተጥሏል። በሕንጻ ምርቃቱም ሆነ መሠረተ ድንጋዩ ማስቀመጥ ሊቃውተ ቤተ ክርስቲያንና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/04-1.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-07 14:14:012023-11-09 10:25:06በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀ
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደDecember 6, 2020የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤው በዛሬው እለት ህዳር 27 ቀን 2013ዓ.ም ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ን የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ የኬንያ፣ የታንዛኒያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20201206_122407_863.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-06 15:25:452023-11-09 10:25:06የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደ
በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደDecember 4, 2020የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንደ ሌሎቹ አህጉረ ስብከቶች ሁሉ ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ እንዲመራ በቅዱስ ሲኖዶስ መወሰኑን ተከትሎ፣ ጽ/ቤቱ ለሚፈልገው ሁለት የሥራ ኃላፊነት መደቦች ማለትም ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት በውድድር ለመመደብ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ሀገረ ስብከቱ ባወጣው የውድድር ማስታወቂያ መሠረት ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ/ም ውድድር አካሂዷል ፡፡ በአስተዳደር፡ በፋይናንስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/diocese.jpg 211 300 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-04 11:05:272023-11-09 10:25:06በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደ
ከዳን እስከ ቤርሳቤህ|የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይNovember 28, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-28 10:19:432023-11-09 10:25:06ከዳን እስከ ቤርሳቤህ|የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይ
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በሚገኘው በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የአዲሰ አበባ እና የጉራጌ አህጉር ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁእ አቡነ መልከጼዴቅ የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
በጉብኝቱም ወቅት የሀገረ ስብከቱ የሕዝብ ግንኝነት ኃላፊ ሊቀ ኅሩያን ዳዊት ታደሰ፣ የክፍለ ከተማው ቤተ ከህነት ዋና ሥራአሰኪያጅ መልአከ ብርሃን ሩፋኤል የማነ ብርሃን፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ እና የደብሩ የሰበካ ጉባኤ አባላት፡ የደብሩ አገልጋይ ካህናት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ታህሣስ 10 /2013 ዓ/ም የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የደብሩ አሰተዳደሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ “የደብረ […]
የአዲስ አበባና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ጉብኝት አደረጉ ፣ አባታዊ መመሪያም ሰጡ
ታህሳስ 9 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ትጉሃን ወንዶሰን ገ/ሥላሴ እና የየክፍሉ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል ፣ አባታዊ መመሪያም ሰጥተዋል:: በመርሐ ግብሩ ላይ […]
በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ለመንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት መስጫ የሚውል የግንባታ ቅድመ ጥናት መሪ እቅድ ቀረበ
ታህሳስ 06/ 2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ተገኝተው በቤተ ክርስቲያኑ ይዞታ ላይ የተሰሩ ቤቶችና የተለያዩ ህንጻዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር አካለወልድ ተሰማ፥ የሀገረ ስብከቱ የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ፥ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤልና ቅ/አርሴማ ቤ/ክ ዓመታዊው የቅድስት አርሴማ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብረ
በዛሬው እለት በቀን 6/2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ብርሃን ሩፋኤል የማነብርሃን ፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ፀሐይ ሰናይ ባያብል፣የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣የደብሩ ካህናትና ዲያቆናት፣የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤልና ቅ/አርሴማ ቤ/ክ ዓመታዊው […]
ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ብ […]
አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገ
ታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆች እና […]
በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀ
ሕዳር 27/2013 ዓ/ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ሰብከት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ስር የሚገኝ የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ሲመረቅ፤ 2ኛ ሁለገብ ሕንጻ መሠረተ ድንጋይ ተጥሏል። በሕንጻ ምርቃቱም ሆነ መሠረተ ድንጋዩ ማስቀመጥ ሊቃውተ ቤተ ክርስቲያንና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደ
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤው በዛሬው እለት ህዳር 27 ቀን 2013ዓ.ም ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ን የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ የኬንያ፣ የታንዛኒያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ […]
በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንደ ሌሎቹ አህጉረ ስብከቶች ሁሉ ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ እንዲመራ በቅዱስ ሲኖዶስ መወሰኑን ተከትሎ፣ ጽ/ቤቱ ለሚፈልገው ሁለት የሥራ ኃላፊነት መደቦች ማለትም ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት በውድድር ለመመደብ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ሀገረ ስብከቱ ባወጣው የውድድር ማስታወቂያ መሠረት ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ/ም ውድድር አካሂዷል ፡፡ በአስተዳደር፡ በፋይናንስ […]