• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በሚገኘው በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የአዲሰ አበባ እና የጉራጌ አህጉር ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁእ አቡነ መልከጼዴቅ የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

በጉብኝቱም ወቅት የሀገረ ስብከቱ የሕዝብ ግንኝነት ኃላፊ ሊቀ ኅሩያን ዳዊት ታደሰ፣ የክፍለ ከተማው ቤተ ከህነት ዋና ሥራአሰኪያጅ መልአከ ብርሃን ሩፋኤል የማነ ብርሃን፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ እና የደብሩ የሰበካ ጉባኤ አባላት፡ የደብሩ አገልጋይ ካህናት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ታህሣስ 10 /2013 ዓ/ም የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የደብሩ አሰተዳደሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ “የደብረ […]

የአዲስ አበባና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ጉብኝት አደረጉ ፣ አባታዊ መመሪያም ሰጡ

ታህሳስ 9 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ትጉሃን ወንዶሰን ገ/ሥላሴ እና የየክፍሉ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል ፣ አባታዊ መመሪያም ሰጥተዋል:: በመርሐ ግብሩ ላይ […]

በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ለመንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት መስጫ የሚውል የግንባታ ቅድመ ጥናት መሪ እቅድ ቀረበ

ታህሳስ 06/ 2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ተገኝተው በቤተ ክርስቲያኑ ይዞታ ላይ የተሰሩ ቤቶችና የተለያዩ ህንጻዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር አካለወልድ ተሰማ፥ የሀገረ ስብከቱ የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ፥ […]

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤልና ቅ/አርሴማ ቤ/ክ ዓመታዊው የቅድስት አርሴማ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብረ

በዛሬው እለት በቀን 6/2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ብርሃን ሩፋኤል የማነብርሃን ፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ፀሐይ ሰናይ ባያብል፣የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣የደብሩ ካህናትና ዲያቆናት፣የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤልና ቅ/አርሴማ ቤ/ክ ዓመታዊው […]

ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ብ […]

አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገ

ታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆች እና […]

በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀ

ሕዳር 27/2013 ዓ/ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ሰብከት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ስር የሚገኝ የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ሲመረቅ፤ 2ኛ ሁለገብ ሕንጻ መሠረተ ድንጋይ ተጥሏል። በሕንጻ ምርቃቱም ሆነ መሠረተ ድንጋዩ ማስቀመጥ ሊቃውተ ቤተ ክርስቲያንና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]

የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደ

የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤው በዛሬው እለት ህዳር 27 ቀን 2013ዓ.ም ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ን የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ የኬንያ፣ የታንዛኒያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ […]

diocese

በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንደ ሌሎቹ አህጉረ ስብከቶች ሁሉ ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ እንዲመራ በቅዱስ ሲኖዶስ መወሰኑን ተከትሎ፣ ጽ/ቤቱ ለሚፈልገው ሁለት የሥራ ኃላፊነት መደቦች ማለትም ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት በውድድር ለመመደብ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ሀገረ ስብከቱ ባወጣው የውድድር ማስታወቂያ መሠረት ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ/ም ውድድር አካሂዷል ፡፡ በአስተዳደር፡ በፋይናንስ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት