አዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በዳግማዊ ደብረ ሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ዓመታዊው የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት የልደታቸው ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረJanuary 4, 2021በዛሬው ዕለት ታኅሣሥ 24 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ አሚን አባ ኃይለማርያም፣የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣የገዳሙ አገልጋዮችና የሰንበት ትምህርት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-15.jpg 768 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-04 10:44:192023-11-09 10:24:50አዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በዳግማዊ ደብረ ሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ዓመታዊው የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት የልደታቸው ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
የአዲስ የአበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል የብሥራት ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረDecember 31, 2020ታህሳስ 22 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ነጋሽ፡ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ም ዘካርያስ ዐዲስ ፡የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ-ክርስቲያን አስተዳደሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ፡ የደብሩ ዋና ጸሐፊ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-14.jpg 960 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-31 12:29:562023-11-09 10:24:50የአዲስ የአበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል የብሥራት ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በመንበረ መንግሥት /ግቢ/ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓመታዊው የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛልDecember 28, 2020በዛሬው ዕለት ታህሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ ብፁዕ አቡነ ሰላማ የታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያምና የመንበረ መንግሥት /ግቢ/ ቅዱስ ገብርኤል ገዳማት የበላይ ጠባቂ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ብ ሳሙኤል ደምሴ፣የአራዳና ጉለሌ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/አሚን ቆሞስ አባ ላ/ማርያም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1609144634792.jpg 540 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-28 14:29:262023-11-09 10:24:50ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በመንበረ መንግሥት /ግቢ/ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓመታዊው የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
የቀበና ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ተክለ ሃይማኖትና ቅ/ገብርኤል አዲሱ መቃኞ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀDecember 28, 2020ታኅሣሥ 18/2013 ዓ/ም በካሳንችስ ዓድዋ ድልድይ የሚገኘው አዲሱ የተሠራ የአቡነ ተክለ ሃይማኖትና ቅ/ገብርኤል መቃኞ ቤተ ክርስቲያን ተመርቆ ተባርኳል። በመርሃ ግብሩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ብ ሳሙኤል ደምሴ፥ የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ እሰኪያጅ መጋቤ ትፍስሕት ግርማ አሰፋ፥ የየካ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት ሠራተኞች፥ የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ መ/ሰላም አበበ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1609144488659.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-28 14:26:132023-11-09 10:24:50የቀበና ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ተክለ ሃይማኖትና ቅ/ገብርኤል አዲሱ መቃኞ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ፣ ዋና ጸሐፊው መ/ር ታዴዎስ ሽፈራው እና ሌሎችም የየክፍሉ ዋና ኃላፊዎች ከአድባራት ና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ጋር ትውውቅ አደረጉDecember 24, 2020በዛሬው ዕለት ታህሳስ 15/2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ፣የሀገረ ስብከቱ ዋና ጸሐፊ መ/ር ታዴዎስ ሽፈራው የየክፍሉ ዋና ኃላፊዎች፣የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ የትውውቅ መርሃ ግብሩ ተካሂዷል።በትውውቅ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/4-4.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-24 11:02:222023-11-09 10:24:50የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ፣ ዋና ጸሐፊው መ/ር ታዴዎስ ሽፈራው እና ሌሎችም የየክፍሉ ዋና ኃላፊዎች ከአድባራት ና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ጋር ትውውቅ አደረጉ
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጸ/ቤት ሠራተኞችና በክፍለ ከተማው ሥር ከሚገኙት የአድባራትና የገዳማት አገልጋዮች ጋር ትውውቅ አደረጉDecember 24, 2020ዛሬ ታህሳስ 14/2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በየካ ደበረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ከየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሠራተኞች እና በክፍለ ከተማው ሥር ከሚገኙት የ46 ገዳማትና አድባራት አብያተ ክርስቲያናት አስተዳዳሪዎች፥ ምክትል ሊቃነ መናብርት፥ ጸሓፊዎች፥ ስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች እና የሰንበት ትምህርት ቤት ተወካዮች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0-1.jpg 590 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-24 10:59:412023-11-09 10:24:50ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጸ/ቤት ሠራተኞችና በክፍለ ከተማው ሥር ከሚገኙት የአድባራትና የገዳማት አገልጋዮች ጋር ትውውቅ አደረጉ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የዕቅድ ዝግጅት እና አፈጻጸም እንዲሁም ክትትልና ግምገማን በተመለከተ ሥልጠና ተሰጠDecember 22, 2020ዛሬ ታህሳስ 13/2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፥ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሓፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፥ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ፥ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ስብሐት ሳህሉ፥ የሁለቱ አህጉረ ሰብከቶች የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1608639183034.jpg 540 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-22 18:05:352023-11-09 10:24:50በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የዕቅድ ዝግጅት እና አፈጻጸም እንዲሁም ክትትልና ግምገማን በተመለከተ ሥልጠና ተሰጠ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አሠራሩን ለማዘመን ከማኑዋል ሲስተም ወደ ኮምፒውተራይዝድ ሲስተም የሚያደርገውን ጉዞ አጠናክሮ ለመቀጠል ለሚመለከታቸው አካላት ስለመረጃ አሰባሰብና አሞላል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠDecember 22, 2020በዛሬው ዕለት ታህሳስ 13 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የሀገረ ስብከቱ የየክፍሉ ኃላፊዎች፣የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች የሰው ኃይል አስተዳደሮች፣የገዳማትና አድባራት ጸሐፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ስለ መረጃ አሰባሰብና አሞላል የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጥቷል። ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ከአሁን በፊት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ረዳት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-11.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-22 10:01:552023-11-09 10:25:06የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አሠራሩን ለማዘመን ከማኑዋል ሲስተም ወደ ኮምፒውተራይዝድ ሲስተም የሚያደርገውን ጉዞ አጠናክሮ ለመቀጠል ለሚመለከታቸው አካላት ስለመረጃ አሰባሰብና አሞላል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ስፍራ የሆነውን ጃንሜዳ ጎበኙDecember 20, 2020ዛሬ ታህሳስ 11/2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና እና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታይ ወጣቶች እና በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች እየጸዳ የሚገኘውን የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ስፍራ ጃንሜዳን ጎብኝተው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/e1.jpg 532 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-20 13:41:202023-11-09 10:25:06ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ስፍራ የሆነውን ጃንሜዳ ጎበኙ
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከትሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ያሬድ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረDecember 20, 2020ታህሳስ 11 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ፣ የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ-ክርስቲያን አስተዳደሪ መልአከ ፀሐይ ተስፋ ማርያም ነጋሽ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የበርካታ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ የደብሩ ማኅበረ ካህናት እና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1608449628142.jpg 960 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-20 13:27:122023-11-09 10:25:06የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከትሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ያሬድ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
አዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በዳግማዊ ደብረ ሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ዓመታዊው የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት የልደታቸው ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
በዛሬው ዕለት ታኅሣሥ 24 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ አሚን አባ ኃይለማርያም፣የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣የገዳሙ አገልጋዮችና የሰንበት ትምህርት […]
የአዲስ የአበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል የብሥራት ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
ታህሳስ 22 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ነጋሽ፡ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ም ዘካርያስ ዐዲስ ፡የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ-ክርስቲያን አስተዳደሪ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ፡ የደብሩ ዋና ጸሐፊ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በመንበረ መንግሥት /ግቢ/ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓመታዊው የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
በዛሬው ዕለት ታህሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ ብፁዕ አቡነ ሰላማ የታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያምና የመንበረ መንግሥት /ግቢ/ ቅዱስ ገብርኤል ገዳማት የበላይ ጠባቂ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ብ ሳሙኤል ደምሴ፣የአራዳና ጉለሌ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/አሚን ቆሞስ አባ ላ/ማርያም […]
የቀበና ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ተክለ ሃይማኖትና ቅ/ገብርኤል አዲሱ መቃኞ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ
ታኅሣሥ 18/2013 ዓ/ም በካሳንችስ ዓድዋ ድልድይ የሚገኘው አዲሱ የተሠራ የአቡነ ተክለ ሃይማኖትና ቅ/ገብርኤል መቃኞ ቤተ ክርስቲያን ተመርቆ ተባርኳል። በመርሃ ግብሩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ብ ሳሙኤል ደምሴ፥ የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ እሰኪያጅ መጋቤ ትፍስሕት ግርማ አሰፋ፥ የየካ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት ሠራተኞች፥ የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ መ/ሰላም አበበ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ፣ ዋና ጸሐፊው መ/ር ታዴዎስ ሽፈራው እና ሌሎችም የየክፍሉ ዋና ኃላፊዎች ከአድባራት ና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ጋር ትውውቅ አደረጉ
በዛሬው ዕለት ታህሳስ 15/2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ፣የሀገረ ስብከቱ ዋና ጸሐፊ መ/ር ታዴዎስ ሽፈራው የየክፍሉ ዋና ኃላፊዎች፣የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ የትውውቅ መርሃ ግብሩ ተካሂዷል።በትውውቅ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጸ/ቤት ሠራተኞችና በክፍለ ከተማው ሥር ከሚገኙት የአድባራትና የገዳማት አገልጋዮች ጋር ትውውቅ አደረጉ
ዛሬ ታህሳስ 14/2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በየካ ደበረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ከየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሠራተኞች እና በክፍለ ከተማው ሥር ከሚገኙት የ46 ገዳማትና አድባራት አብያተ ክርስቲያናት አስተዳዳሪዎች፥ ምክትል ሊቃነ መናብርት፥ ጸሓፊዎች፥ ስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች እና የሰንበት ትምህርት ቤት ተወካዮች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የዕቅድ ዝግጅት እና አፈጻጸም እንዲሁም ክትትልና ግምገማን በተመለከተ ሥልጠና ተሰጠ
ዛሬ ታህሳስ 13/2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፥ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሓፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፥ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ፥ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ስብሐት ሳህሉ፥ የሁለቱ አህጉረ ሰብከቶች የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አሠራሩን ለማዘመን ከማኑዋል ሲስተም ወደ ኮምፒውተራይዝድ ሲስተም የሚያደርገውን ጉዞ አጠናክሮ ለመቀጠል ለሚመለከታቸው አካላት ስለመረጃ አሰባሰብና አሞላል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ
በዛሬው ዕለት ታህሳስ 13 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የሀገረ ስብከቱ የየክፍሉ ኃላፊዎች፣የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች የሰው ኃይል አስተዳደሮች፣የገዳማትና አድባራት ጸሐፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ስለ መረጃ አሰባሰብና አሞላል የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጥቷል። ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ከአሁን በፊት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ረዳት […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ስፍራ የሆነውን ጃንሜዳ ጎበኙ
ዛሬ ታህሳስ 11/2013 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና እና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታይ ወጣቶች እና በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች እየጸዳ የሚገኘውን የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ስፍራ ጃንሜዳን ጎብኝተው […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከትሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ያሬድ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ
ታህሳስ 11 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ፣ የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ-ክርስቲያን አስተዳደሪ መልአከ ፀሐይ ተስፋ ማርያም ነጋሽ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የበርካታ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ የደብሩ ማኅበረ ካህናት እና […]