የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አሁናዊ ፈተና እና ችግር መነሻ ምክንያቱ የስብከት ወንጌል አገልግሎት መዳከም መሆኑ ተገለጸJanuary 14, 2021ታህሳስ 5 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከት ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሰላም ዳዊት ያሬድ እና የሀገረ ስብከቱ ዋና ፀሐፊ መ/ር ታዲዎስ ሽፈራው እንዲሁም የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች እና የሁሉም አድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/22.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-14 04:39:272023-11-09 10:24:50የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አሁናዊ ፈተና እና ችግር መነሻ ምክንያቱ የስብከት ወንጌል አገልግሎት መዳከም መሆኑ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለborn again mental disorder rehabilitation center ድጋፍ አደረገJanuary 14, 2021የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት፣ የልብስና የምግብ ማብሰያ ቁሳቁሶችን ለborn again mental disorder rehabilitation center የበጎ አድራጎት ድርጅት አስረክቧል፡፡ድጋፉ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ለድርጅቱ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ልዑል ብረሃነ አስረክበዋልborn again mental disorder rehabilitation center ሕጋዊ የበጎ አድራጎት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-17.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-14 04:37:262023-11-09 10:24:50የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለborn again mental disorder rehabilitation center ድጋፍ አደረገ
የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ዓመታዊ ክብረ በዓል፣ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረJanuary 12, 2021ጥር 04 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ የምዕራብ አውስትራልያ ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ፣ መ/አሚን ቆሞስ አባ ላ/ማርያም የአራዳ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መ/አሚን ቆሞስ አባ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-16.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-12 14:56:202023-11-09 10:24:50የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ዓመታዊ ክብረ በዓል፣ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለአዲስ አባባ ከተማ አስተዳድር የገና ስጦታ አበረከተJanuary 7, 2021በአዲስ አበባ የሃይማኖቶች ተቋማት የቦርድ ሰብሳቢ እና የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፅዕ አቡነ መልኬ ጼዴቅ የተመራ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቅዋማት ጉባኤ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ ከንቲባ እና ከፍተኛ የሥራ አመራሮች እንኳን አደረሳቹ በማለት በከተማዋ ለተሰሩ የመልካም አስተዳደር እና የልማት ሥራዎች በርቱ በማለት የገና ስጦታ ማበርከታቸውንና የከተማ አስተዳደሩ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1610001493555.jpg 481 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-07 14:06:412023-11-09 10:24:50የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለአዲስ አባባ ከተማ አስተዳድር የገና ስጦታ አበረከተ
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ቤ/ክ ዓመታዊው የቅዱስ አማኑኤል ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛልJanuary 6, 2021በዛሬው ዕለት ታኅሣሥ 28 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአዲስ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ሃይማኖት ጸጋዬ ገ/ዮሐንስ፣ የካቴድራሉ አስተዳዳሪ መ/ገነት ቀሲስ በቀለ ዘውዴ፣ የካቴድራሉ ጸሐፊ መ/ሥርዓት እጓለ፣ የካቴድራሉ ካህናትና ዲያቆናት፣የካቴድራሉ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/3-7.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-06 12:45:012023-11-09 10:24:50ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ቤ/ክ ዓመታዊው የቅዱስ አማኑኤል ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉJanuary 6, 2021ብፁዕነታቸው “በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው” እንደገለጹት የጌታችንን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ልደት ስናከብር ” ሕጻን ተወልደ ለነ ወልድ ተውህበ ለነ” (ት.ኢሳ 9፥6) ሕጻን ተወልዶልናልና፤ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና የሚለውን መለኮታዊ ቃል በውስጣችን በማሰብ ማክበር እንደሚገባን መልእክት አስተላልፈዋል።ክብረ በዓላትን ስናከብር በአንዳንዶች ዘንድ እንደሚታው ሥጋዊ ነገሮች ላይ ብቻ ትኩረት ከማድረግ ተቆጥበን፤ይልቁንም ከምንም በላይ መንፈሳዊ መልእክቱና ይዘቱ ላይ ትኩረት ልናደርግ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-14.jpg 781 529 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-06 12:41:142023-11-09 10:24:50የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገና በዓልን አስመልክቶ ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አደረገJanuary 6, 2021የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ አስተባባሪነት የተሰበሰበ የምግብ፣የልብስ፣ የጤናና የትምህርት ቁሳቁሶችን ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት አስረክቧል፡፡ድጋፉ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ለስለ አናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ፕሮግራም ኃላፊ ሙሉ ጌታ በቀለ አስረክበዋል፡፡ ብፁዕነታቸው አንድ ቀን ድርጅቱን እንደሚጎበኙ ገልጸዋል፡፡ስለአናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ከፍተኛ የአእምሮ የአካል ጉዳት ያለባቸውና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0-2.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-06 12:38:482023-11-09 10:24:50የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገና በዓልን አስመልክቶ ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አደረገ
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከፄዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው በቃሉ ተራራ አቡነ ኃብተማርያም ገዳም የሥራ ጉብኝት አደረጉJanuary 4, 2021ታኅሣሥ 26 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከፄዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው በቃሉ ተራራ አቡነ ኃብተማርያም ገዳም የሥራ ጉብኝት አድርገዋል። ብፁዕነታቸው በገዳሙ በሌሊት ተገኝተው የነግህ ጸሎተ ኪዳን አድርሰዋል።በቦታው መልአከ ሕይወት ቆሞሰ አባ ወልደ ኢየሱስ የሀገረ ስብከቱ የካህናት አሰተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ የገዳሙ አሰተዳዳሪ ክቡር […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/4-5.jpg 1280 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-04 10:48:342023-11-09 10:24:50የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከፄዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው በቃሉ ተራራ አቡነ ኃብተማርያም ገዳም የሥራ ጉብኝት አደረጉ
በዓለ ጥምቀት የሀገር እና የዓለም ሕያው ቅርስ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው መንፈሳዊ የምሥጋና መርሐ ግብር በጃንሆይሜዳ (ጃንሜዳ) ተደረገJanuary 4, 2021ታህሳስ 25 ቀን 2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፡ የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፡ የሶማሌና ምሥራቅ ሀረርጌ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳደር ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፡ የጠቅላይ ቤተ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/3-6.jpg 850 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-04 10:47:112023-11-09 10:24:50በዓለ ጥምቀት የሀገር እና የዓለም ሕያው ቅርስ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው መንፈሳዊ የምሥጋና መርሐ ግብር በጃንሆይሜዳ (ጃንሜዳ) ተደረገ
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙJanuary 4, 2021ታኅሣሥ 25 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ጎብኝተው ምእመናኑን ባርከዋል። በቦታው መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ ሊቀ ትጉኃን ደማሙ የልደታ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሰው ኃይል ክፍል ኃላፊ፣ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-13.jpg 960 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-04 10:45:512023-11-09 10:24:50የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አሁናዊ ፈተና እና ችግር መነሻ ምክንያቱ የስብከት ወንጌል አገልግሎት መዳከም መሆኑ ተገለጸ
ታህሳስ 5 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከት ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሰላም ዳዊት ያሬድ እና የሀገረ ስብከቱ ዋና ፀሐፊ መ/ር ታዲዎስ ሽፈራው እንዲሁም የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች እና የሁሉም አድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለborn again mental disorder rehabilitation center ድጋፍ አደረገ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት፣ የልብስና የምግብ ማብሰያ ቁሳቁሶችን ለborn again mental disorder rehabilitation center የበጎ አድራጎት ድርጅት አስረክቧል፡፡ድጋፉ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ለድርጅቱ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ልዑል ብረሃነ አስረክበዋልborn again mental disorder rehabilitation center ሕጋዊ የበጎ አድራጎት […]
የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ዓመታዊ ክብረ በዓል፣ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ
ጥር 04 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ የምዕራብ አውስትራልያ ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ፣ መ/አሚን ቆሞስ አባ ላ/ማርያም የአራዳ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መ/አሚን ቆሞስ አባ […]
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለአዲስ አባባ ከተማ አስተዳድር የገና ስጦታ አበረከተ
በአዲስ አበባ የሃይማኖቶች ተቋማት የቦርድ ሰብሳቢ እና የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፅዕ አቡነ መልኬ ጼዴቅ የተመራ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቅዋማት ጉባኤ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ ከንቲባ እና ከፍተኛ የሥራ አመራሮች እንኳን አደረሳቹ በማለት በከተማዋ ለተሰሩ የመልካም አስተዳደር እና የልማት ሥራዎች በርቱ በማለት የገና ስጦታ ማበርከታቸውንና የከተማ አስተዳደሩ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ቤ/ክ ዓመታዊው የቅዱስ አማኑኤል ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
በዛሬው ዕለት ታኅሣሥ 28 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአዲስ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ሃይማኖት ጸጋዬ ገ/ዮሐንስ፣ የካቴድራሉ አስተዳዳሪ መ/ገነት ቀሲስ በቀለ ዘውዴ፣ የካቴድራሉ ጸሐፊ መ/ሥርዓት እጓለ፣ የካቴድራሉ ካህናትና ዲያቆናት፣የካቴድራሉ […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
ብፁዕነታቸው “በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው” እንደገለጹት የጌታችንን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ልደት ስናከብር ” ሕጻን ተወልደ ለነ ወልድ ተውህበ ለነ” (ት.ኢሳ 9፥6) ሕጻን ተወልዶልናልና፤ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና የሚለውን መለኮታዊ ቃል በውስጣችን በማሰብ ማክበር እንደሚገባን መልእክት አስተላልፈዋል።ክብረ በዓላትን ስናከብር በአንዳንዶች ዘንድ እንደሚታው ሥጋዊ ነገሮች ላይ ብቻ ትኩረት ከማድረግ ተቆጥበን፤ይልቁንም ከምንም በላይ መንፈሳዊ መልእክቱና ይዘቱ ላይ ትኩረት ልናደርግ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገና በዓልን አስመልክቶ ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አደረገ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ አስተባባሪነት የተሰበሰበ የምግብ፣የልብስ፣ የጤናና የትምህርት ቁሳቁሶችን ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት አስረክቧል፡፡ድጋፉ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ለስለ አናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ፕሮግራም ኃላፊ ሙሉ ጌታ በቀለ አስረክበዋል፡፡ ብፁዕነታቸው አንድ ቀን ድርጅቱን እንደሚጎበኙ ገልጸዋል፡፡ስለአናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ከፍተኛ የአእምሮ የአካል ጉዳት ያለባቸውና […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከፄዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው በቃሉ ተራራ አቡነ ኃብተማርያም ገዳም የሥራ ጉብኝት አደረጉ
ታኅሣሥ 26 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከፄዴቅ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው በቃሉ ተራራ አቡነ ኃብተማርያም ገዳም የሥራ ጉብኝት አድርገዋል። ብፁዕነታቸው በገዳሙ በሌሊት ተገኝተው የነግህ ጸሎተ ኪዳን አድርሰዋል።በቦታው መልአከ ሕይወት ቆሞሰ አባ ወልደ ኢየሱስ የሀገረ ስብከቱ የካህናት አሰተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ የገዳሙ አሰተዳዳሪ ክቡር […]
በዓለ ጥምቀት የሀገር እና የዓለም ሕያው ቅርስ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው መንፈሳዊ የምሥጋና መርሐ ግብር በጃንሆይሜዳ (ጃንሜዳ) ተደረገ
ታህሳስ 25 ቀን 2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፡ የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፡ የሶማሌና ምሥራቅ ሀረርጌ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳደር ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፡ የጠቅላይ ቤተ […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ
ታኅሣሥ 25 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በልደታ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ጎብኝተው ምእመናኑን ባርከዋል። በቦታው መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፣ ሊቀ ትጉኃን ደማሙ የልደታ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የሰው ኃይል ክፍል ኃላፊ፣ […]