በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በዋና ሥራ አስኪያጅነት የተመደቡት 27ኛው ተሿሚ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ በሀገረ ስበከቱ የስብሰባ አዳራሽ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸውMarch 2, 2020የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት በሀገሪቱ ርእሰ መዲና አዲስ አበባ ከተመሠረተ ጀምሮ የበርካታ ሥራ አስኪያጆችን ታሪካዊ አሻራ አስተናግዶ አሁን ደግሞ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል ነገሽን 27ኛው የሀ/ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርጎ ሾሟል። ላለፉት 12 ወራት ጽ/ቤቱን በዋና ሥራ አስኪያጅነት ሲመሩት የነበሩት መልአከ ሕይወት አባ ሞገስ ኃ/ማርያም የካቲት 20/2012 ዓ/ም ተሰናብተው በምትካቸው ደግሞ የምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-5.jpg 480 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-03-02 09:43:162023-11-09 10:25:09በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በዋና ሥራ አስኪያጅነት የተመደቡት 27ኛው ተሿሚ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ በሀገረ ስበከቱ የስብሰባ አዳራሽ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመደቡFebruary 29, 2020በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ የነበሩት መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ በቁጥር 3136/2012 በቀን 20/06/2012 ዓ.ም ከጠቅላይ ቤተ ክህነት በተጻፈ ደብዳቤ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ሀገረ ስብከት በሆነው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ተመድበዋል፡፡ ለዋና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/04.jpg 589 480 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-02-29 10:17:482023-11-09 10:25:09መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመደቡ
ጾም በክርስትና ሕይወትFebruary 21, 2020በዚህ ትምህርታዊ ጹሑፍ ስለ ጾም አራት ነጥቦችን እናያለን የጾም ትርጉም ጾም ያስፈለገበት ምክንያት የጾም ጥቅሞች በምን ዓይነት መንገድ መጾም እንዳለብን፡፡ ከላይ ከ1-4 ተራ ቊጥር የተገለጹትን እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡ 1ኛ/ የጾም ትርጉም ጾም፡- ማለት ክርስቲያን የሆነ ሰው ሁሉ ለተወሰነ ጊዜና ሰዓት ከእህል ከውኃ ተከልክሎ መቆየት ማለት ሲሆን ከሥጋ፣ ከቅቤና፣ ከእንቁላል ደግሞ እንድንጾምባቸው የተወሰኑ የአጽዋማት ሳምንታት እስኪጠናቀቁ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-02-21 08:49:482023-11-09 10:25:09ጾም በክርስትና ሕይወት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረገችFebruary 14, 2020“በጎውን ማን ያሳየናል” በሚል መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል መነሻነት ወቅታዊና አንገብጋቢ በሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ መምህራነ ቤተክርሰቲያን፣ የዘርፉ ምሁራን ፣የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በጎልደን ቱሊፕ ሆቴል ሰፊ ምክክርና ውይይት ተከናውኗል፡፡መርሐ ግብሩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/004-2.jpg 600 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-02-14 13:55:022023-11-09 10:25:09የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረገች
በጸጥታ አካላት በተተኮሰ ጥይት የተገደሉት ሁለት ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ሥርዐተ ቀብር ተፈጸመFebruary 7, 2020በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት በቦሌ ክፍለ ከተማ ሥር በሃያ ሁለት አካባቢ ቀበሌ ሃያ አራት ልዩ ስሙ አፍሮ ጽዮን አዋሳኝ በሚባለው ባዶ ሥፍራ ዙሪያ ለሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ተከታይ ምዕመናን ይሆን ዘንድ የአምልኮ ሥፍራ ማለትም ቤተ-ክርስቲያን ለመስራት በአካባቢው ምዕመናን ትብብር ጊዜያዊ መጠለያ ሠርተው በተቀመጡት አማንያንና ቦታው ለአረንጓዴ ልማት የተከለለ ነው በሚሉ የጸጥታ አካላት መካከል […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/002-2.jpg 540 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-02-07 15:29:232023-11-09 10:25:09በጸጥታ አካላት በተተኮሰ ጥይት የተገደሉት ሁለት ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ሥርዐተ ቀብር ተፈጸመ
በዓለ አስተርእዮJanuary 16, 2020አስተርእዮ፡– ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-01-16 09:49:242023-11-09 10:25:09በዓለ አስተርእዮ
የኦርቶዶክሳዊ አገልግሎታችን ልዕልና እንመልስ በሚል ርእስ የጽሁፍ ዳሰሳ ቀረበJanuary 2, 2020በዛሬ ዕለት በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት አዳራሽ፣ የሀ/ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የሀ/ስብከቱ ስብከተ ወንጌል ዋና ክፍል ኃላፊ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ሐዋርያዊ ተልእኮና ስብከተ ወንጌል መምሪያ ምክትል ኃላፊ፣ የሀገረ ስብከቱ ክፍል ኃላፊዎች፣ የየካና ቦሌ ክፍላተ ከተማ አስተዳዳሪዎች፣ ስብከተ ወንጌል ኃላፊዎችና ሰባክያን በተገኙበት በመ/ር ግርማ ባቱ የተዘጋጀ የኦርቶዶክሳዊ አገልግሎታችን ልዕልና እንመልስ በሚል ርእስ የጽሁፍ ዳሰሳ ቀርበዋል። በዝግጅቱ በአገልግሎታችን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/0002-3.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-01-02 06:52:442023-11-09 10:25:10የኦርቶዶክሳዊ አገልግሎታችን ልዕልና እንመልስ በሚል ርእስ የጽሁፍ ዳሰሳ ቀረበ
የሚዘራና የሚያጭድ አብረው ደስ ይላቸዋልDecember 27, 2019ጠቢቡ ሰሎሞን “ለሁሉም ጊዜ አለው” ብሎ እንደተናገረው የዘርና የመከር ወቅቶች የተለያዩ ናቸው፡፡ በግብርና ሥራ ተመድበው የሚሠሩ ገበሬዎች በዘመነ ክረምት ይዘራሉ፡፡ በዘመነ መፀው ደግሞ በክረምት የዘሩትን ሰብል ያጭዳሉ፣ ይሰበስባሉ፣ ይከምራሉ፣ ይወቃሉ፡፡ ገለባውን ከፍሬው ለይተው በጎተራ ያከማቻሉ በዚህም ሥራቸው ራሳቸውን ችለው በልተው፣ ጠግበው ለሌላውም ይተርፋሉ፡፡ የመዝሪያ የማጨጃና የመሰብሰቢያ ጊዜያት የተለያዩ እንደመሆናቸው መጠን የሠራተኞችም የዕለት ኑሮ የተለያየ ሁኔታ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-12-27 06:39:192023-11-09 10:25:10የሚዘራና የሚያጭድ አብረው ደስ ይላቸዋል
ቅዱስ ሲኖዶስ በሀገራችን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የአቋም መግለጫ ሰጠOctober 24, 2019በዓመት ለሁለት ጊዜ ከሚካሄዱት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤያት መካከል አንዱ መደበኛውን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤተከትሎ የሚደረገው የጥቅምት ምልዓተ ጉባኤ ነው፡፡ይህንን ጉባኤ አስመልክቶም ትናንት ጥቅምት 12 ቀን የመክፈቻ መግለጫውን መስጠቱም ይታወቃል፡፡በዛሬው ዕለት ደግሞ ማለትም ጥቅምት 13/2012 ዓ/ምሁሉም የምልዓተ ጉባኤው አባላትና በርካታ የሚዲያ ባለሙያዎች በተገኙበት ለመወያያ ከቀረቡት አጀንዳዎች መካከል የሀገርን ጉዳይ ቅድሚያ በመስጠት የሰላም ጥሪ ለማድረግ መገደዱን በመግለጫው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/027.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-10-24 13:44:292023-11-09 10:25:10ቅዱስ ሲኖዶስ በሀገራችን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የአቋም መግለጫ ሰጠ
ዓመታዊው የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ተጀመረOctober 23, 2019የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዓመታዊው የወርኃ ጥቅምት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በቀን 12/2012 ዓ.ም በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የመግለጫ ንግግር ተጀመረ፡፡ በምልአተ ጉባኤው የመክፈቻው ንግግር ላይ የቤተክርሰቲያኗ፤የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች ተገኝተው የዘገቡ ሲሆን ፓትርያርኩም ወቅታዊ የሆኑትን የቤተክርስቲያኗን ተግዳሮቶች በመጥቀስ ከምልአተ ጉባኤው ምን እንደሚጠበቅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/047.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2019-10-23 10:16:252023-11-09 10:25:10ዓመታዊው የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ተጀመረ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በዋና ሥራ አስኪያጅነት የተመደቡት 27ኛው ተሿሚ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ በሀገረ ስበከቱ የስብሰባ አዳራሽ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት በሀገሪቱ ርእሰ መዲና አዲስ አበባ ከተመሠረተ ጀምሮ የበርካታ ሥራ አስኪያጆችን ታሪካዊ አሻራ አስተናግዶ አሁን ደግሞ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል ነገሽን 27ኛው የሀ/ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርጎ ሾሟል። ላለፉት 12 ወራት ጽ/ቤቱን በዋና ሥራ አስኪያጅነት ሲመሩት የነበሩት መልአከ ሕይወት አባ ሞገስ ኃ/ማርያም የካቲት 20/2012 ዓ/ም ተሰናብተው በምትካቸው ደግሞ የምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ […]
መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመደቡ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ የነበሩት መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ በቁጥር 3136/2012 በቀን 20/06/2012 ዓ.ም ከጠቅላይ ቤተ ክህነት በተጻፈ ደብዳቤ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ሀገረ ስብከት በሆነው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ተመድበዋል፡፡ ለዋና […]
ጾም በክርስትና ሕይወት
በዚህ ትምህርታዊ ጹሑፍ ስለ ጾም አራት ነጥቦችን እናያለን የጾም ትርጉም ጾም ያስፈለገበት ምክንያት የጾም ጥቅሞች በምን ዓይነት መንገድ መጾም እንዳለብን፡፡ ከላይ ከ1-4 ተራ ቊጥር የተገለጹትን እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡ 1ኛ/ የጾም ትርጉም ጾም፡- ማለት ክርስቲያን የሆነ ሰው ሁሉ ለተወሰነ ጊዜና ሰዓት ከእህል ከውኃ ተከልክሎ መቆየት ማለት ሲሆን ከሥጋ፣ ከቅቤና፣ ከእንቁላል ደግሞ እንድንጾምባቸው የተወሰኑ የአጽዋማት ሳምንታት እስኪጠናቀቁ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረገች
“በጎውን ማን ያሳየናል” በሚል መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል መነሻነት ወቅታዊና አንገብጋቢ በሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ መምህራነ ቤተክርሰቲያን፣ የዘርፉ ምሁራን ፣የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በጎልደን ቱሊፕ ሆቴል ሰፊ ምክክርና ውይይት ተከናውኗል፡፡መርሐ ግብሩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ […]
በጸጥታ አካላት በተተኮሰ ጥይት የተገደሉት ሁለት ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ሥርዐተ ቀብር ተፈጸመ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት በቦሌ ክፍለ ከተማ ሥር በሃያ ሁለት አካባቢ ቀበሌ ሃያ አራት ልዩ ስሙ አፍሮ ጽዮን አዋሳኝ በሚባለው ባዶ ሥፍራ ዙሪያ ለሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ተከታይ ምዕመናን ይሆን ዘንድ የአምልኮ ሥፍራ ማለትም ቤተ-ክርስቲያን ለመስራት በአካባቢው ምዕመናን ትብብር ጊዜያዊ መጠለያ ሠርተው በተቀመጡት አማንያንና ቦታው ለአረንጓዴ ልማት የተከለለ ነው በሚሉ የጸጥታ አካላት መካከል […]
በዓለ አስተርእዮ
አስተርእዮ፡– ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን […]
የኦርቶዶክሳዊ አገልግሎታችን ልዕልና እንመልስ በሚል ርእስ የጽሁፍ ዳሰሳ ቀረበ
በዛሬ ዕለት በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት አዳራሽ፣ የሀ/ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የሀ/ስብከቱ ስብከተ ወንጌል ዋና ክፍል ኃላፊ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ሐዋርያዊ ተልእኮና ስብከተ ወንጌል መምሪያ ምክትል ኃላፊ፣ የሀገረ ስብከቱ ክፍል ኃላፊዎች፣ የየካና ቦሌ ክፍላተ ከተማ አስተዳዳሪዎች፣ ስብከተ ወንጌል ኃላፊዎችና ሰባክያን በተገኙበት በመ/ር ግርማ ባቱ የተዘጋጀ የኦርቶዶክሳዊ አገልግሎታችን ልዕልና እንመልስ በሚል ርእስ የጽሁፍ ዳሰሳ ቀርበዋል። በዝግጅቱ በአገልግሎታችን […]
የሚዘራና የሚያጭድ አብረው ደስ ይላቸዋል
ጠቢቡ ሰሎሞን “ለሁሉም ጊዜ አለው” ብሎ እንደተናገረው የዘርና የመከር ወቅቶች የተለያዩ ናቸው፡፡ በግብርና ሥራ ተመድበው የሚሠሩ ገበሬዎች በዘመነ ክረምት ይዘራሉ፡፡ በዘመነ መፀው ደግሞ በክረምት የዘሩትን ሰብል ያጭዳሉ፣ ይሰበስባሉ፣ ይከምራሉ፣ ይወቃሉ፡፡ ገለባውን ከፍሬው ለይተው በጎተራ ያከማቻሉ በዚህም ሥራቸው ራሳቸውን ችለው በልተው፣ ጠግበው ለሌላውም ይተርፋሉ፡፡ የመዝሪያ የማጨጃና የመሰብሰቢያ ጊዜያት የተለያዩ እንደመሆናቸው መጠን የሠራተኞችም የዕለት ኑሮ የተለያየ ሁኔታ […]
ቅዱስ ሲኖዶስ በሀገራችን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የአቋም መግለጫ ሰጠ
በዓመት ለሁለት ጊዜ ከሚካሄዱት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤያት መካከል አንዱ መደበኛውን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤተከትሎ የሚደረገው የጥቅምት ምልዓተ ጉባኤ ነው፡፡ይህንን ጉባኤ አስመልክቶም ትናንት ጥቅምት 12 ቀን የመክፈቻ መግለጫውን መስጠቱም ይታወቃል፡፡በዛሬው ዕለት ደግሞ ማለትም ጥቅምት 13/2012 ዓ/ምሁሉም የምልዓተ ጉባኤው አባላትና በርካታ የሚዲያ ባለሙያዎች በተገኙበት ለመወያያ ከቀረቡት አጀንዳዎች መካከል የሀገርን ጉዳይ ቅድሚያ በመስጠት የሰላም ጥሪ ለማድረግ መገደዱን በመግለጫው […]
ዓመታዊው የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ተጀመረ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዓመታዊው የወርኃ ጥቅምት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በቀን 12/2012 ዓ.ም በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የመግለጫ ንግግር ተጀመረ፡፡ በምልአተ ጉባኤው የመክፈቻው ንግግር ላይ የቤተክርሰቲያኗ፤የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች ተገኝተው የዘገቡ ሲሆን ፓትርያርኩም ወቅታዊ የሆኑትን የቤተክርስቲያኗን ተግዳሮቶች በመጥቀስ ከምልአተ ጉባኤው ምን እንደሚጠበቅ […]