በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእያ ወረዳ ቤተክህነት አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ተባርኮ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረJanuary 31, 2021ጥር 23ቀን 2013 ዓ.ም በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው በእዣ ወረዳ ቤተ ክህነት የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተክርስቲያን የቅዳሴ ቤቱ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የወረዳ ቤተ ክህነቱ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም በርካታ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሴ ቤቱ በድምቀት ተከብሯል፡፡ በቀዳማዊው የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1612081437654.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-31 14:21:252023-11-09 10:24:49በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእያ ወረዳ ቤተክህነት አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ተባርኮ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ በዓል በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረJanuary 30, 2021ጥር 22 ቀን 2013 ዓ.ም በካዛንችስ ደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን በተከበረው የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ በርካታ የቤተክርስቲያን የሥራ ኃላፊዎችና ኦርቶዶክሳዊ ምዕመናን በተገኙበት በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሰንበት ትምሕርት ቤት ዘማርያን ያሬዳዊ ዝማሬና ትምሕርተ ወንጌል ታጅቦ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ ለረጅም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20210130_115217_740.jpg 768 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-30 14:43:002023-11-09 10:24:49የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ በዓል በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ድጋፍ አደረገJanuary 27, 2021የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት ቁሳቁሶች፣ የልብስና የቤት ዕቃዎችን ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት አስረክቧል፡፡ድጋፉን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወልደሐና ለማኅበራቱ ተወካዮች አስረክበዋል፡፡ብፁዕነታቸውና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/6-1.jpg 1280 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-27 14:40:412023-11-09 10:24:49የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ድጋፍ አደረገ
በየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የቃና ዘገሊላ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለJanuary 21, 2021በዛሬው ዕለት ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ አረጋዊ(ዶ/ር) የውጭ ግንኙነትና የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ኃላፊና እንዲሁም የድሬደዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የኢትዮጲያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጸሐፊ፣ ንቡረእድ ኤልያስ አብርሃ በጠቅላይ ቤተክህነት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-17.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-21 10:20:162023-11-09 10:24:49በየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የቃና ዘገሊላ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለ
መ/ር አካለወልድ ተሰማ የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ የከተራ እና ጥምቀት በዓል በዓለም ምን እንደሚመስል ሃይማኖታዊ እንድምታ እና ሥርዓቱ ምንድን ነው ? በሚል ርዕስ የሰጡትን ማብራሪያ ይከታተሉJanuary 20, 2021Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-20 14:12:582023-11-09 10:24:49መ/ር አካለወልድ ተሰማ የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ የከተራ እና ጥምቀት በዓል በዓለም ምን እንደሚመስል ሃይማኖታዊ እንድምታ እና ሥርዓቱ ምንድን ነው ? በሚል ርዕስ የሰጡትን ማብራሪያ ይከታተሉ
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።January 18, 2021ብፁዕነታቸው “በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው” እንደገለጹት የጌታችንን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ጥምቀት ስናከብር “እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን” (ሮሜ 6፥4-5) የሚለውን መለኮታዊና ሕያው የሆነውን ቃል በውስጣችን በማሰብ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-19.jpg 481 529 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-18 08:45:392023-11-09 10:24:49የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።
በCMC ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለዘጠኝ ዓመታት ያክል ደብሩን ሲያስተዳደሩት ለነበሩት መልአከ ምሕረት ዘካርያስ ሐዲስ የሽኝት መርሐ ግብር ተደረገJanuary 18, 2021ጥር 9 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፡ የEOTC መገናኛ ብዙኃን ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተስማ: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፡ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/DSC0386-scaled.jpg 1700 2560 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-18 08:41:512023-11-09 10:24:49በCMC ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለዘጠኝ ዓመታት ያክል ደብሩን ሲያስተዳደሩት ለነበሩት መልአከ ምሕረት ዘካርያስ ሐዲስ የሽኝት መርሐ ግብር ተደረገ
ዓመታዊው የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረJanuary 16, 2021ጥር 7 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ ጢሞቲዎስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/አሚን አባ ላዕከ ማርያም፣ የካቴድራሉ አስተዳዳሪ ሊቀ ሥልጣናት አባ ሲራክ እንዲሁም የደብሩ ማኅበረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1610756936845.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-16 06:20:172023-11-09 10:24:49ዓመታዊው የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረ
በዓለ አስተርእዮJanuary 16, 2021አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/4.1.jpg 403 403 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-16 06:17:202023-11-09 10:24:49በዓለ አስተርእዮ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በመካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካቴድራል በመገኘት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴንና የልማት ሥራዎችን ጎበኙJanuary 14, 2021በዛሬው ዕለት ጥር 5 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር በሚገኘው በመካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካቴድራል በመገኘት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴንና የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።በጉብኝት መርሃግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል ኃላፊና የአቃቂ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/3-8.jpg 540 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-14 04:41:192023-11-09 10:24:49የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በመካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካቴድራል በመገኘት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴንና የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእያ ወረዳ ቤተክህነት አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ተባርኮ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
ጥር 23ቀን 2013 ዓ.ም በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው በእዣ ወረዳ ቤተ ክህነት የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተክርስቲያን የቅዳሴ ቤቱ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የወረዳ ቤተ ክህነቱ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም በርካታ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሴ ቤቱ በድምቀት ተከብሯል፡፡ በቀዳማዊው የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ […]
የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ በዓል በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረ
ጥር 22 ቀን 2013 ዓ.ም በካዛንችስ ደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን በተከበረው የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ በርካታ የቤተክርስቲያን የሥራ ኃላፊዎችና ኦርቶዶክሳዊ ምዕመናን በተገኙበት በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሰንበት ትምሕርት ቤት ዘማርያን ያሬዳዊ ዝማሬና ትምሕርተ ወንጌል ታጅቦ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ ለረጅም […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ድጋፍ አደረገ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት ቁሳቁሶች፣ የልብስና የቤት ዕቃዎችን ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት አስረክቧል፡፡ድጋፉን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወልደሐና ለማኅበራቱ ተወካዮች አስረክበዋል፡፡ብፁዕነታቸውና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ […]
በየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የቃና ዘገሊላ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለ
በዛሬው ዕለት ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ አረጋዊ(ዶ/ር) የውጭ ግንኙነትና የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ኃላፊና እንዲሁም የድሬደዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የኢትዮጲያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጸሐፊ፣ ንቡረእድ ኤልያስ አብርሃ በጠቅላይ ቤተክህነት […]
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።
ብፁዕነታቸው “በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው” እንደገለጹት የጌታችንን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ጥምቀት ስናከብር “እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን” (ሮሜ 6፥4-5) የሚለውን መለኮታዊና ሕያው የሆነውን ቃል በውስጣችን በማሰብ […]
በCMC ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለዘጠኝ ዓመታት ያክል ደብሩን ሲያስተዳደሩት ለነበሩት መልአከ ምሕረት ዘካርያስ ሐዲስ የሽኝት መርሐ ግብር ተደረገ
ጥር 9 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፡ የEOTC መገናኛ ብዙኃን ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተስማ: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፡ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ […]
ዓመታዊው የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረ
ጥር 7 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ ጢሞቲዎስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/አሚን አባ ላዕከ ማርያም፣ የካቴድራሉ አስተዳዳሪ ሊቀ ሥልጣናት አባ ሲራክ እንዲሁም የደብሩ ማኅበረ […]
በዓለ አስተርእዮ
አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በመካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካቴድራል በመገኘት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴንና የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
በዛሬው ዕለት ጥር 5 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር በሚገኘው በመካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካቴድራል በመገኘት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴንና የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።በጉብኝት መርሃግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል ኃላፊና የአቃቂ […]