በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙት የአድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ባማረ መልኩ ተጠናቀቀMarch 5, 2021በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል አዘጋጅነት በትናንትናው ዕለት የተጀመረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያ በነበረው መርሐ -ግብር “ዘመኑን ማወቅ /ግሎባላይዜሽን/ ” በሚል ርዕስ በመ/መ ሳሙኤል እሸቱ ተሰጥቷል።መምህሩ ስለ ስብከተ ወንጌል ምንነት በሰፊው ያነሱ ሲሆን ስብከተ ወንጌል የወንጌሉን የምሥራች ቃል ማብሰሪያ ብቸኛው መንገድ መሆኑን ገልጸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-28.jpg 427 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-05 11:07:062023-11-09 10:24:49በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙት የአድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ባማረ መልኩ ተጠናቀቀ
ጾምበክርስትናሕይወትMarch 5, 2021በዚህ ትምህርታዊ ጹሑፍ ስለ ጾም አራት ነጥቦችን እናያለን1.የጾም ትርጉም2.ጾም ያስፈለገበት ምክንያት3.የጾም ጥቅሞች4.በምን ዓይነት መንገድ መጾም እንዳለብን፡፡ከላይ ከ1-4 ተራ ቊጥር የተገለጹትን እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡1ኛ/ የጾም ትርጉምጾም፡- ማለት ክርስቲያን የሆነ ሰው ሁሉ ለተወሰነ ጊዜና ሰዓት ከእህል ከውኃ ተከልክሎ መቆየት ማለት ሲሆን ከሥጋ፣ ከቅቤና፣ ከእንቁላል ደግሞ እንድንጾምባቸው የተወሰኑ የአጽዋማት ሳምንታት እስኪጠናቀቁ የምንከለከልበት ማለት ነው፡፡ /ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 15/ከዚህም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-05 09:46:312023-11-09 10:24:49ጾምበክርስትናሕይወት
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀ/ስብከቱ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል የተዘጋጀ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠMarch 4, 2021ዛሬ የካቲት 25/ 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ በሊቀ ጠበብት ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጧል:: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ መርሐ-ግብሩን አስመልክቶው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን መርሐ-ግብሩን የተዘጋጀ የቤተ ክርስቲያን የጀርባ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-27.jpg 427 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-04 12:32:002023-11-09 10:24:49በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀ/ስብከቱ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል የተዘጋጀ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ 8ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከብረ!!!March 3, 2021የካቲት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ርእሰ ሊቃነ ጳጳስት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፡ብፁዕ አቡነ ያሬድ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-23.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-03 11:11:032023-11-09 10:24:49የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ 8ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከብረ!!!
በቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤት የተገኘው 125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመናገሻ ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሮ ዋለMarch 3, 2021ዛሬ የካቲት 23/2013 ዓ/ም በልዳው ፍጡነ ረድኤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤት የተገኘው 125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመናገሻ ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሮ ውሏል።በበዓሉ አቡነ መቃሬዎስ የምስራቅ ሀረርጌና ሱማሌ ሊቀ ጳጳስ፥ ክቡር መ/ር አካለወልድ ተሰማ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፥ ሊቀ ሊቃውንት ኀ/ሥላሴ ዘማርያም በጠቅላይ ቤተ ክህነት የካህናት አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ፥ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-26.jpg 640 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-03 11:07:082023-11-09 10:24:49በቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤት የተገኘው 125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመናገሻ ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሮ ዋለ
በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአበሽጌ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተመርቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረFebruary 28, 2021በትናንትናው ዕለት አዲሱ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ ታቦተ ህጉ ወደ መንበረ ክብሩ ገብቷል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአበሽጌ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20210228_162155_539.jpg 581 1032 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-28 20:10:192023-11-09 10:24:49በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአበሽጌ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተመርቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሲያካሄድ የቆየው አንደኛ መደበኛ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀFebruary 27, 2021በትናንትናው ዕለት በተካሄደው አንደኛ መደበኛ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ ሪፖርቶች መቅረባቸውን፣ሊሠሩ የታሰቡ ዕቅዶች መደመጣቸውን፣ “ሰበካ ጉባኤ ትናንትና እና ዛሬ” በሚል ርእስ ዳሰሳዊ የጥናት ጽሑፍ መቅረቡንና ውይይት መካሄዱን የዘገብን መሆኑ ይታወሳል።በዛሬው የመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በክልል ትግራይ ደቡባዊ ዞን ማይጨውና ደቡባዊ ምሥራቅ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እያካሄደ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-25.jpg 427 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-27 12:12:232023-11-09 10:24:49የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሲያካሄድ የቆየው አንደኛ መደበኛ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ራሱን ችሎ በራሱ ሊቀ ጳጳስ መመራት ከጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አካሄደFebruary 27, 2021የጥቅምት 2013 ዓ/ም ዓመታዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልኣተ ጉባኤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ በራሱ ሊቀ ጳጳስ አንዲመራ መወሰኑን ተከትሎ ሀ/ስብከቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል።የሀገረ ስብከቱ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው እየተካሄደ ያለው በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጽርሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ሲሆን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-22.jpg 427 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-27 12:08:022023-11-09 10:24:49የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ራሱን ችሎ በራሱ ሊቀ ጳጳስ መመራት ከጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አካሄደ
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት አስተባባሪነት የተዘጋጀው የምሥጋና እና ዕውቅና መርሐግብር ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቃሊቲ ጥምቀተ ባህር ማክበሪያ ደማቅ በሆነ መልኩ ተከናወነFebruary 27, 2021የካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ሥፍራ በተዘጋጀው መርሐ ግብር የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተስማ፡ የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማው የሥራ ኃላፊዎች፡ የክፍለ ከተማው የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰሎሞን፡ የክፍለ ከተማው አድባራትና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-24.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-27 12:02:532023-11-09 10:24:49በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት አስተባባሪነት የተዘጋጀው የምሥጋና እና ዕውቅና መርሐግብር ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቃሊቲ ጥምቀተ ባህር ማክበሪያ ደማቅ በሆነ መልኩ ተከናወነ
መልካም አስተዳደር ለቤተክርስቲያን አገልግሎትና ልማት በሚል ርዕስ በሊ/ት በድሉ አሰፋ ዓለማየሁ በሀገረ ስብከቱ በተዘጋጀው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተካደው ጉባኤ ላይ ተሳታፊዎች የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍFebruary 27, 2021Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-23.jpg 654 544 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-27 08:02:482023-11-09 10:24:49መልካም አስተዳደር ለቤተክርስቲያን አገልግሎትና ልማት በሚል ርዕስ በሊ/ት በድሉ አሰፋ ዓለማየሁ በሀገረ ስብከቱ በተዘጋጀው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተካደው ጉባኤ ላይ ተሳታፊዎች የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙት የአድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ባማረ መልኩ ተጠናቀቀ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል አዘጋጅነት በትናንትናው ዕለት የተጀመረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያ በነበረው መርሐ -ግብር “ዘመኑን ማወቅ /ግሎባላይዜሽን/ ” በሚል ርዕስ በመ/መ ሳሙኤል እሸቱ ተሰጥቷል።መምህሩ ስለ ስብከተ ወንጌል ምንነት በሰፊው ያነሱ ሲሆን ስብከተ ወንጌል የወንጌሉን የምሥራች ቃል ማብሰሪያ ብቸኛው መንገድ መሆኑን ገልጸው […]
ጾምበክርስትናሕይወት
በዚህ ትምህርታዊ ጹሑፍ ስለ ጾም አራት ነጥቦችን እናያለን1.የጾም ትርጉም2.ጾም ያስፈለገበት ምክንያት3.የጾም ጥቅሞች4.በምን ዓይነት መንገድ መጾም እንዳለብን፡፡ከላይ ከ1-4 ተራ ቊጥር የተገለጹትን እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡1ኛ/ የጾም ትርጉምጾም፡- ማለት ክርስቲያን የሆነ ሰው ሁሉ ለተወሰነ ጊዜና ሰዓት ከእህል ከውኃ ተከልክሎ መቆየት ማለት ሲሆን ከሥጋ፣ ከቅቤና፣ ከእንቁላል ደግሞ እንድንጾምባቸው የተወሰኑ የአጽዋማት ሳምንታት እስኪጠናቀቁ የምንከለከልበት ማለት ነው፡፡ /ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 15/ከዚህም […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀ/ስብከቱ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል የተዘጋጀ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ
ዛሬ የካቲት 25/ 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ በሊቀ ጠበብት ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጧል:: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ መርሐ-ግብሩን አስመልክቶው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን መርሐ-ግብሩን የተዘጋጀ የቤተ ክርስቲያን የጀርባ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ 8ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከብረ!!!
የካቲት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ርእሰ ሊቃነ ጳጳስት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፡ብፁዕ አቡነ ያሬድ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ […]
በቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤት የተገኘው 125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመናገሻ ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሮ ዋለ
ዛሬ የካቲት 23/2013 ዓ/ም በልዳው ፍጡነ ረድኤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤት የተገኘው 125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመናገሻ ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሮ ውሏል።በበዓሉ አቡነ መቃሬዎስ የምስራቅ ሀረርጌና ሱማሌ ሊቀ ጳጳስ፥ ክቡር መ/ር አካለወልድ ተሰማ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፥ ሊቀ ሊቃውንት ኀ/ሥላሴ ዘማርያም በጠቅላይ ቤተ ክህነት የካህናት አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ፥ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ […]
በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአበሽጌ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተመርቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
በትናንትናው ዕለት አዲሱ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ ታቦተ ህጉ ወደ መንበረ ክብሩ ገብቷል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአበሽጌ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሲያካሄድ የቆየው አንደኛ መደበኛ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀ
በትናንትናው ዕለት በተካሄደው አንደኛ መደበኛ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ ሪፖርቶች መቅረባቸውን፣ሊሠሩ የታሰቡ ዕቅዶች መደመጣቸውን፣ “ሰበካ ጉባኤ ትናንትና እና ዛሬ” በሚል ርእስ ዳሰሳዊ የጥናት ጽሑፍ መቅረቡንና ውይይት መካሄዱን የዘገብን መሆኑ ይታወሳል።በዛሬው የመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በክልል ትግራይ ደቡባዊ ዞን ማይጨውና ደቡባዊ ምሥራቅ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እያካሄደ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ራሱን ችሎ በራሱ ሊቀ ጳጳስ መመራት ከጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አካሄደ
የጥቅምት 2013 ዓ/ም ዓመታዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልኣተ ጉባኤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ በራሱ ሊቀ ጳጳስ አንዲመራ መወሰኑን ተከትሎ ሀ/ስብከቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል።የሀገረ ስብከቱ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው እየተካሄደ ያለው በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጽርሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ሲሆን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት […]
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት አስተባባሪነት የተዘጋጀው የምሥጋና እና ዕውቅና መርሐግብር ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቃሊቲ ጥምቀተ ባህር ማክበሪያ ደማቅ በሆነ መልኩ ተከናወነ
የካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ሥፍራ በተዘጋጀው መርሐ ግብር የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተስማ፡ የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማው የሥራ ኃላፊዎች፡ የክፍለ ከተማው የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰሎሞን፡ የክፍለ ከተማው አድባራትና […]