በዓለ ጰራቅሊጦስJune 2, 2020“ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም” /ዮሐ.14÷18/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት (ታላላቅ) በዓላት መካከል አንዱ የጰራቅሊጦስ በዓል ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንዒ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍሥሒ፣ ያዘኑትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-06-02 09:50:172023-11-09 10:25:08በዓለ ጰራቅሊጦስ
በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ችግኝ ተከላና የእርዳታ መርሐ ግብር ተካሄደMay 27, 2020❖ ገዳሙን የአንድነት ገዳም ለማድረግ ታቅዷል፤❖ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳሙ የማጠናከር ድጋፍ ያደርጋል ። የቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ብዙ ዋሻዎች ያሉት ፈዋሻ ጸበል የፈለቀበት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለ ልዩና ድንቅ መንፈሳዊ ቦታ ነው። ግንቦት 19/09/2012 ዓ.ም በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15905843421315567.jpg 960 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-05-27 20:25:082023-11-09 10:25:09በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ችግኝ ተከላና የእርዳታ መርሐ ግብር ተካሄደ
የተስፋ ልዑክ ዐቢይ ኮሚቴ ሪፓርትን በተመለከተ የሀገረ ስብከቱ ምላሽMay 14, 2020ዓለም አቀፋዊ የኮሮና ወረርሽኝን ተከትሎ ስርጭቱን ለመቀነስና ለመግታት ከዚህ ቀደም ምእመናን በቤታቸው በጸሎት እንዲተጉ በቋሚ ሲኖዶስ የተወሰነውን ውሳኔ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በቀን 5/9/2012 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ በድጋሚ ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ መክሮ እና አፈጻጸሙን ገምግሞ ወረርሽኙን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ በባለሙያዎች የሚሰጠውን ጥንቃቄ በማድረግ ምእመናን በአምልኮተ እግዚአብሔር እንዲሳተፉ ወስኗል፡፡ቋሚ ሲኖዶስ የወረርሽኙን ሥጋት ተከትሎ ምእመናንን ለመታደግ በሚል […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15877318443383052.jpg 720 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-05-14 17:53:392023-11-09 10:25:09የተስፋ ልዑክ ዐቢይ ኮሚቴ ሪፓርትን በተመለከተ የሀገረ ስብከቱ ምላሽ
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ መ/ሕ/ አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ በተለምዶ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በመሠራት ላይ ያለው የቦሌ ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙMay 5, 2020ይህ ቦታ ከወራት በፊት የሁለት ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት የጠፋበትና የበርካታ ክርስቲያኖችም አካል የጎደለበት እንዲሁም የብዙ ምእመናን ልብ የተሰበረበት ቦታ የነበረ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤተ ክርስቲያኒቱ እና የምእመናኑ ጥያቄ ተቀብሎ ቤተ ክርስቲያን እንዲሠራ በፈቀደው መሠረታ ሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት በጠፋበት ቦታ የቅድስት አርሴማና የቅዱስ ገብርኤልህንፃ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰራ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ርዕሰ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15886555583404032.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-05-05 12:41:422023-11-09 10:25:09የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ መ/ሕ/ አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ በተለምዶ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በመሠራት ላይ ያለው የቦሌ ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ
በቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላም ለመፍታት ከስምምነት ላይ ተደረሰApril 29, 2020ቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በኮልፌ ቀራኒዮ ክርለ ከተማ የሚገኝ ሲሆን በሰበካ ጉባኤ አስተዳደር ጽ/ቤት ሠራተኞች ከአከባቢው ምዕመናን ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ የአስተዳደር ሠራተኞች ቢሮ ለ3ቀናት ያህል ታሽጎ መቆየቱ ይታወቃል። በዚሁ መነሻነት ዛሬ ሚያዝያ 21/2012 ዓ.ም መልአከ ሕይወት አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በደብሩ በመገኝት ከካህናትና ከምዕመናን ተወካዮች […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-29 11:34:542023-11-09 10:25:09በቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላም ለመፍታት ከስምምነት ላይ ተደረሰ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጡApril 24, 2020“አምጣነ ብነ ዕለተ ንግበር ሠናየ ለኵሉ ወፈድፋደሰ ለሰብአ ሃይማኖት” “እንግዲያስ ጊዜ ካገኘን ዘንድ ለሰው ሁሉ ይልቁንም ለሃይማኖት ቤተሰዎች መልካም እናድርግ፡፡” ገላ.6፡10 መልካም ማድረግ ከበጎ አስተሳሰብ፣ ከመልካም ስብእና ይመነጫል፡፡ በዚህ ዘመን ዓለማችን በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ምከንያት በተረበሸችበት ወቅት፤ በበሽታው ምክንያት ለተጎዱ፣ ቀን ለጎደለባቸው፣ ወገኖች ሁሉ የበኩላችንን ድጋፍ ማድረግ ለሰው ልጆች ሁሉ የተገባ ግብረ ገባዊ (ሞራላዊ) […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15877766477676298.jpg 317 566 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-24 13:40:552023-11-09 10:25:09የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የ2012 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክትApril 18, 2020በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ! እንኳን ለ2012 ዓ.ም. ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ትንሣኤ በሰላም አደረሳችሁ ! “እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና” ማቴ. 28፡6 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳም በሰጠው ተስፋ ፣ ለነቢያት በገለጠው ምሥጢር ፣ ለጠቢባን ባሳየው ሱባዔ ዘመኑ ሲደርስ እንደ ተወለደ፣ በዘመኑም ራሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቷል ። ለደቀ መዛሙርቱ ለጆሮአቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/04.jpg 589 480 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-18 08:56:262023-11-09 10:25:09የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የ2012 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት
ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ሥራ አስኪያጅ የ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕናን አስመልክተው መልእክት አስተላፉApril 11, 2020“ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት”ሉቃስ 19:41 ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንኳን ለ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕና በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ሲሉ መልእክታውን ያስተላለፉት ሥራ አስኪያጁ የ2012 ዓ.ም በዓል ሆሳዕና ስናከብር በዓለማችን የተከሰተውን የኮሮና(ኮቪድ-19) ቫይረስ ወረርሽኝ ዓለምን እያመሰቃቀለ እንደሆነ በመገንዘብ ፈጣሪን አብዝተን በመማጸን እና የህክምና ባለሙያዎችም ሆኑ የሚመለከታቸው የመንግሥት የሥራ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20200324_063625.jpg 665 764 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-11 08:26:582023-11-09 10:25:09ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ሥራ አስኪያጅ የ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕናን አስመልክተው መልእክት አስተላፉ
በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተላለፈውን ውሳኔ በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ ክ/ተፈፃሚ መሆን ጀምሯልApril 3, 2020መጋቢት 24/2012 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ክብር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ) በደብረ አሚን አቡነ ተከለ ሃይማኖት ገዳም ድንገተኛ ምልከታ አድርገዋል። በገዳሙ ምንም አይነት የሰርክ ጉባኤ አለመኖሩን የሚገልጽ ማስታወቂያ በደብሩ የስራ ኃላፊዎች ተጽፎ በገዳሙ መግቢያ በር ላይ ተለጥፏል። የቅዱስ ሲኖዶስ ትዕዛዝ አክብሮ ማስከበር ከሁሉም የቤተ ክርስቲያን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15858222783929953.jpg 417 627 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-03 07:31:172023-11-09 10:25:09በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተላለፈውን ውሳኔ በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ ክ/ተፈፃሚ መሆን ጀምሯል
የፍኖተ ሎዛ ቅድስተ ማርያም ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ/ተዘግቶ የነበረውን የአሰተዳደር ሠራተኞች ቢሮ በክብር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መመሪያ ሰጭነት ተከፈተApril 3, 2020ባለፈው አንድ ወር አካባቢ በደብሩ ካህናትና በደብሩ ጽ/ቤት አስተዳደር ሠራተኞች መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ የነበረ ሲሆን የደብሩ ካህናት በቦታው አለ ያሉትን ችግር በዝርዝር ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባቀረቡት መሠረት ክቡር መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነገሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በአስቸኳይ አጣሪዎች ወደ ደብሩ የላኩ ቢሆንም ቀደም ብሎ የታሸገው ቢሮ ሳይከፈት እና የሀገረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/20200403_042916.jpg 630 800 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-04-03 07:21:072023-11-09 10:25:09የፍኖተ ሎዛ ቅድስተ ማርያም ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ/ተዘግቶ የነበረውን የአሰተዳደር ሠራተኞች ቢሮ በክብር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መመሪያ ሰጭነት ተከፈተ
በዓለ ጰራቅሊጦስ
“ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም” /ዮሐ.14÷18/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኙ ዐበይት (ታላላቅ) በዓላት መካከል አንዱ የጰራቅሊጦስ በዓል ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ ግሪክ ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ ማለት መጽንዒ በእምነት የሚያጸና፣ መንጽሒ ከኃጢአት የሚያነጻ፣ ናዛዚ ያዘኑትን የሚያረጋጋ፣ መስተፍሥሒ፣ ያዘኑትን የሚያስደስት፣ ከሣቲ ምስጢርን የሚገልጽ ማለት ነው፡፡ ጰራቅሊጦስ፡- መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የጰራቅሊጦስ በዓል ታሪክ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […]
በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ችግኝ ተከላና የእርዳታ መርሐ ግብር ተካሄደ
❖ ገዳሙን የአንድነት ገዳም ለማድረግ ታቅዷል፤❖ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳሙ የማጠናከር ድጋፍ ያደርጋል ። የቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ብዙ ዋሻዎች ያሉት ፈዋሻ ጸበል የፈለቀበት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለ ልዩና ድንቅ መንፈሳዊ ቦታ ነው። ግንቦት 19/09/2012 ዓ.ም በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ […]
የተስፋ ልዑክ ዐቢይ ኮሚቴ ሪፓርትን በተመለከተ የሀገረ ስብከቱ ምላሽ
ዓለም አቀፋዊ የኮሮና ወረርሽኝን ተከትሎ ስርጭቱን ለመቀነስና ለመግታት ከዚህ ቀደም ምእመናን በቤታቸው በጸሎት እንዲተጉ በቋሚ ሲኖዶስ የተወሰነውን ውሳኔ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በቀን 5/9/2012 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ በድጋሚ ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ መክሮ እና አፈጻጸሙን ገምግሞ ወረርሽኙን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ በባለሙያዎች የሚሰጠውን ጥንቃቄ በማድረግ ምእመናን በአምልኮተ እግዚአብሔር እንዲሳተፉ ወስኗል፡፡ቋሚ ሲኖዶስ የወረርሽኙን ሥጋት ተከትሎ ምእመናንን ለመታደግ በሚል […]
የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ መ/ሕ/ አባ ኃይል ገብርኤል ነጋሽ በተለምዶ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በመሠራት ላይ ያለው የቦሌ ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ
ይህ ቦታ ከወራት በፊት የሁለት ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት የጠፋበትና የበርካታ ክርስቲያኖችም አካል የጎደለበት እንዲሁም የብዙ ምእመናን ልብ የተሰበረበት ቦታ የነበረ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤተ ክርስቲያኒቱ እና የምእመናኑ ጥያቄ ተቀብሎ ቤተ ክርስቲያን እንዲሠራ በፈቀደው መሠረታ ሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ሕይወት በጠፋበት ቦታ የቅድስት አርሴማና የቅዱስ ገብርኤልህንፃ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰራ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ርዕሰ […]
በቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላም ለመፍታት ከስምምነት ላይ ተደረሰ
ቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በኮልፌ ቀራኒዮ ክርለ ከተማ የሚገኝ ሲሆን በሰበካ ጉባኤ አስተዳደር ጽ/ቤት ሠራተኞች ከአከባቢው ምዕመናን ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ የአስተዳደር ሠራተኞች ቢሮ ለ3ቀናት ያህል ታሽጎ መቆየቱ ይታወቃል። በዚሁ መነሻነት ዛሬ ሚያዝያ 21/2012 ዓ.ም መልአከ ሕይወት አባ ኀይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በደብሩ በመገኝት ከካህናትና ከምዕመናን ተወካዮች […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጡ
“አምጣነ ብነ ዕለተ ንግበር ሠናየ ለኵሉ ወፈድፋደሰ ለሰብአ ሃይማኖት” “እንግዲያስ ጊዜ ካገኘን ዘንድ ለሰው ሁሉ ይልቁንም ለሃይማኖት ቤተሰዎች መልካም እናድርግ፡፡” ገላ.6፡10 መልካም ማድረግ ከበጎ አስተሳሰብ፣ ከመልካም ስብእና ይመነጫል፡፡ በዚህ ዘመን ዓለማችን በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ምከንያት በተረበሸችበት ወቅት፤ በበሽታው ምክንያት ለተጎዱ፣ ቀን ለጎደለባቸው፣ ወገኖች ሁሉ የበኩላችንን ድጋፍ ማድረግ ለሰው ልጆች ሁሉ የተገባ ግብረ ገባዊ (ሞራላዊ) […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የ2012 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ! እንኳን ለ2012 ዓ.ም. ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ትንሣኤ በሰላም አደረሳችሁ ! “እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና” ማቴ. 28፡6 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳም በሰጠው ተስፋ ፣ ለነቢያት በገለጠው ምሥጢር ፣ ለጠቢባን ባሳየው ሱባዔ ዘመኑ ሲደርስ እንደ ተወለደ፣ በዘመኑም ራሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቷል ። ለደቀ መዛሙርቱ ለጆሮአቸው […]
ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ሥራ አስኪያጅ የ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕናን አስመልክተው መልእክት አስተላፉ
“ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት”ሉቃስ 19:41 ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንኳን ለ2012 ዓ.ም በዓለ ሆሳዕና በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ሲሉ መልእክታውን ያስተላለፉት ሥራ አስኪያጁ የ2012 ዓ.ም በዓል ሆሳዕና ስናከብር በዓለማችን የተከሰተውን የኮሮና(ኮቪድ-19) ቫይረስ ወረርሽኝ ዓለምን እያመሰቃቀለ እንደሆነ በመገንዘብ ፈጣሪን አብዝተን በመማጸን እና የህክምና ባለሙያዎችም ሆኑ የሚመለከታቸው የመንግሥት የሥራ […]
በቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ የተላለፈውን ውሳኔ በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ ክ/ተፈፃሚ መሆን ጀምሯል
መጋቢት 24/2012 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ክብር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ) በደብረ አሚን አቡነ ተከለ ሃይማኖት ገዳም ድንገተኛ ምልከታ አድርገዋል። በገዳሙ ምንም አይነት የሰርክ ጉባኤ አለመኖሩን የሚገልጽ ማስታወቂያ በደብሩ የስራ ኃላፊዎች ተጽፎ በገዳሙ መግቢያ በር ላይ ተለጥፏል። የቅዱስ ሲኖዶስ ትዕዛዝ አክብሮ ማስከበር ከሁሉም የቤተ ክርስቲያን […]
የፍኖተ ሎዛ ቅድስተ ማርያም ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ/ተዘግቶ የነበረውን የአሰተዳደር ሠራተኞች ቢሮ በክብር የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መመሪያ ሰጭነት ተከፈተ
ባለፈው አንድ ወር አካባቢ በደብሩ ካህናትና በደብሩ ጽ/ቤት አስተዳደር ሠራተኞች መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ የነበረ ሲሆን የደብሩ ካህናት በቦታው አለ ያሉትን ችግር በዝርዝር ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባቀረቡት መሠረት ክቡር መልአክ ሕይወት አባ ኃይል ገብርኤል ነገሽ(ቆሞስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በአስቸኳይ አጣሪዎች ወደ ደብሩ የላኩ ቢሆንም ቀደም ብሎ የታሸገው ቢሮ ሳይከፈት እና የሀገረ […]