ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በምሁር ኢየሱስ ገዳም የእኩለጾም (የደብረ ዘይት) ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለApril 5, 2021በቀን 26/2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ኅሩያን ዳዊት ታደሰ፣ የጉራጌ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች፣ የገዳሙ አስተዳዳሪ መ/ር አባ ዘኢየሱስና በርካታ ምእመናን በተገኙበት ዓመታዊው የእኩለጾም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/9.jpg 868 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-04-05 13:35:432023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በምሁር ኢየሱስ ገዳም የእኩለጾም (የደብረ ዘይት) ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለ
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤልና ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም በመገኘት ገዳሙ በተጠናከረ መልኩ እንዲገደም መመሪያን አስተላለፉApril 5, 2021በዛሬው ዕለት መጋቢት 24 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፣ከሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ ከክፍላተ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጆችና ከአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ጋር በመሆን በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤልና ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም በመገኘት ገዳሙ ከዚህ በፊት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/8.jpg 639 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-04-05 13:33:192023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤልና ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም በመገኘት ገዳሙ በተጠናከረ መልኩ እንዲገደም መመሪያን አስተላለፉ
በመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ በኩል ሲካሄድ በቆየው በ39ኛው አገር አቀፍ ስምሪት ላይ በችግሮችና በመፍትሔዎች ዙሪያ ውይይት ተካሄደApril 5, 2021በቀን 23/2013 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጽርሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በተካሄደው መርሐ ግብር ላይ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ፣ የመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተክህነት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን፣ የመ/ፓ/ጠቅላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-23.jpg 654 544 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-04-05 13:31:432023-11-09 10:24:48በመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ በኩል ሲካሄድ በቆየው በ39ኛው አገር አቀፍ ስምሪት ላይ በችግሮችና በመፍትሔዎች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ በተገኙበት በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት አዘጋጅነት ለሁለት ቀናት እየተሰጠ የቆየው ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ!!April 5, 2021መጋቢት 22 ቀን 2013 ዓ/ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችን ጨምሮ ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች በክፍለ ከተማው የትምህርትና ስልጠና ክፍል አስተባባነት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ ለሁለት ቀናት እየተሰጠ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በብጹዕ አቡነ መልከጼዴቅ መመሪያ ሰጭነት በዛሬው ተጠናቋል፡፡በዕለቱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ም/ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወልደ ሐና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/7-2.jpg 768 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-04-05 13:29:122023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ በተገኙበት በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት አዘጋጅነት ለሁለት ቀናት እየተሰጠ የቆየው ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ!!
በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ክፍል አስተባባነት በክፍለ ከተማው ሥር ለሚገኙ አገልጋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ተሰጠ!!April 5, 2021መጋቢት 17 ቀን 2013 ዓ/ም የክፍለ ከተማው ሥራ አስኪያጅ መ/ብ ሩፋኤል የማነ ብርሃንን ጨምሮ የክፍለ ከተማው እና የገዳማትና አድባራቱ ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ በሁለት ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡የስልጠና መርሐግብሩን በጸሎት የከፈቱትየአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ እንደዚህ ዓይነቱ የመተናነፅና እርስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/7-2.jpg 768 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-04-05 13:27:442023-11-09 10:24:48በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ክፍል አስተባባነት በክፍለ ከተማው ሥር ለሚገኙ አገልጋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ተሰጠ!!
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሰባቱም ክፍላተ ከተሞች ሲካሄድ የነበረው የ39ኛው የሰበካ ጉባኤ ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ!!!April 5, 2021መጋቢት 21/2013 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ እና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ዋና ክፍል አዘጋጅነትና በሰባቱ ክፍላተ ከተሞች አስተባባሪነት በሁሉም ክፍላተ ከተሞቹ ለሰባት ቀናት ሲካሄድ የነበረው ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ የሚገኘውን የCovid-19 በሽታ ለመግታት የወጣውን መመሪያ መሠረት በማድረግ በክፍለ ከተማው ሥር የሚገኙ የገዳማትና አድባራት የሥራ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/6-5.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-04-05 13:26:142023-11-09 10:24:48በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሰባቱም ክፍላተ ከተሞች ሲካሄድ የነበረው የ39ኛው የሰበካ ጉባኤ ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች በቪድዮ ኮንፈረንስ የታገዘ የቴክኖሎጂ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ!!April 5, 2021የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱና የሥራ ኃላፊዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ቴክኖሎጅ ተኮር ግንዛቤ ማስጠበጫ በቪድዮ ኮንፈረንስ (video conference) በመታገዝ ተሰጥቷል፡፡የቪድዮ ኮንፈረንስ ሥልጠናውን የሰጡት በኖርዌይ ሀገር የሚገኘው የተክሌ ኮንሰልቲግ ባለቤት ኢ/ር ኪዳኔ መብራቱ እና በሳይበር ደኅንነት ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1.png 627 1200 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-04-05 13:24:262023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች በቪድዮ ኮንፈረንስ የታገዘ የቴክኖሎጂ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ!!
ሰበር_ዜና:- የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስእንዲመራ ከተደረገ በኀላ ለመጀመሪያ ጊዜ እጅግ በርካታ የሥራ ኃላፊዎች ማለትም የሠላሳ ዘጠኝ (39) ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችን ዝውውር አደረገ(መጋቢት 17 ቀን /2013)March 26, 2021የዝውውር አሠራሩም ከኢፍትሐዊነት እና አድሎዊነት፡ ከዘርና ከመድሎ እንዲሁም ከግለሰባዊነት በጸዳ መልኩ በአስተዳደር ጉባኤ ውሳኔ የተፈጸመ መሆኑን ተገልጿል፡፡ከዚህም ጋር ተያይዞ የተወሰኑ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች የጡረታ መብታቸው ተከብሮ ጡረታ ሲወጡ ጥቂት የሚባሉ የገዳማትና አድባራት ዋና ጸሐፊዎች ደግሞ ወደ አስተዳዳሪነት ማድጋቸውን ጽ/ቤቱ አሳውቋል፡፡የዝውውር ቦታውን እንደሚከተለው ቀርቧል1.ከአየር ጤና ረጲ ኪዳነ ምህረት ወደ ካራ ሥላሴ ቤ/ክ ከከራ ሥላሴ ወደ ረጲ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-26 14:52:552023-11-09 10:24:48ሰበር_ዜና:- የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስእንዲመራ ከተደረገ በኀላ ለመጀመሪያ ጊዜ እጅግ በርካታ የሥራ ኃላፊዎች ማለትም የሠላሳ ዘጠኝ (39) ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችን ዝውውር አደረገ(መጋቢት 17 ቀን /2013)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከትናንት እስከ ዛሬ ለሀገር ግንባታ ያበረከተችው አስተዋጽኦ የማይተካ ሚና እንዳለው የሚገልጽና መልካም አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የሚያትት ሥልጠና በልደታ፥ ቂርቆስና አዲስ ክፍለ ከተማ ተሰጠ!March 25, 2021በአራዳና በአቃቂ ክፍላተ ከተማ በተከታታይ ሲካሄድ የቆየው የ39ኛው የሰበካ ጉባኤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከትናንት እስከ ዛሬ ለሀገር ግንባታ ያበረከተችው አስተዋጽኦ የማይተካ ሚና እንዳለው የሚገልጽና መልካም አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የሚያትት ስልጠና ዛሬም በልደታ፥ ቂርቆስና አዲስ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት አስተባባሪነት በደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ቀጥሎ ውሏል።በዛሬው ዕለት መጋቢት 15 […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/6-4.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-25 04:41:202023-11-09 10:24:48የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከትናንት እስከ ዛሬ ለሀገር ግንባታ ያበረከተችው አስተዋጽኦ የማይተካ ሚና እንዳለው የሚገልጽና መልካም አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የሚያትት ሥልጠና በልደታ፥ ቂርቆስና አዲስ ክፍለ ከተማ ተሰጠ!
ዐውደ ወንጌል ዘተዋሕዶ በሚል መሪ ቃል በCMC ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለ4 ቀናት የተዘጋጀው መንፈሳዊ ጉባኤ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በዛሬው ተጠናቀቀ !!!March 25, 2021መጋቢት 14 ቀን /2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ የሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ም በቃሉ ወርቅነህ፡ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽባሕ አባ ጥዑመልሳን አድነውና የደብሩ ዋና ጸሐፊ መ/ር ዕዝራ ነዋይ እንዲሁም የደብሩ ካህናትና መምህራን የደብሩ ሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና እጅግ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን በተገኙበት ወርኃዊውን የቅዱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/5-3.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-25 04:39:512023-11-09 10:24:48ዐውደ ወንጌል ዘተዋሕዶ በሚል መሪ ቃል በCMC ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለ4 ቀናት የተዘጋጀው መንፈሳዊ ጉባኤ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በዛሬው ተጠናቀቀ !!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በምሁር ኢየሱስ ገዳም የእኩለጾም (የደብረ ዘይት) ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለ
በቀን 26/2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ኅሩያን ዳዊት ታደሰ፣ የጉራጌ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች፣ የገዳሙ አስተዳዳሪ መ/ር አባ ዘኢየሱስና በርካታ ምእመናን በተገኙበት ዓመታዊው የእኩለጾም […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤልና ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም በመገኘት ገዳሙ በተጠናከረ መልኩ እንዲገደም መመሪያን አስተላለፉ
በዛሬው ዕለት መጋቢት 24 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፣ከሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ ከክፍላተ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጆችና ከአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ጋር በመሆን በቦሌ ቡልቡላ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ሚካኤልና ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም በመገኘት ገዳሙ ከዚህ በፊት […]
በመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ በኩል ሲካሄድ በቆየው በ39ኛው አገር አቀፍ ስምሪት ላይ በችግሮችና በመፍትሔዎች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
በቀን 23/2013 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጽርሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በተካሄደው መርሐ ግብር ላይ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ፣ የመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተክህነት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን፣ የመ/ፓ/ጠቅላይ […]
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ በተገኙበት በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት አዘጋጅነት ለሁለት ቀናት እየተሰጠ የቆየው ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ!!
መጋቢት 22 ቀን 2013 ዓ/ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችን ጨምሮ ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች በክፍለ ከተማው የትምህርትና ስልጠና ክፍል አስተባባነት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ ለሁለት ቀናት እየተሰጠ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በብጹዕ አቡነ መልከጼዴቅ መመሪያ ሰጭነት በዛሬው ተጠናቋል፡፡በዕለቱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ም/ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወልደ ሐና […]
በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ክፍል አስተባባነት በክፍለ ከተማው ሥር ለሚገኙ አገልጋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ተሰጠ!!
መጋቢት 17 ቀን 2013 ዓ/ም የክፍለ ከተማው ሥራ አስኪያጅ መ/ብ ሩፋኤል የማነ ብርሃንን ጨምሮ የክፍለ ከተማው እና የገዳማትና አድባራቱ ልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ በሁለት ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡የስልጠና መርሐግብሩን በጸሎት የከፈቱትየአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ እንደዚህ ዓይነቱ የመተናነፅና እርስ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሰባቱም ክፍላተ ከተሞች ሲካሄድ የነበረው የ39ኛው የሰበካ ጉባኤ ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ!!!
መጋቢት 21/2013 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ እና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ዋና ክፍል አዘጋጅነትና በሰባቱ ክፍላተ ከተሞች አስተባባሪነት በሁሉም ክፍላተ ከተሞቹ ለሰባት ቀናት ሲካሄድ የነበረው ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ የሚገኘውን የCovid-19 በሽታ ለመግታት የወጣውን መመሪያ መሠረት በማድረግ በክፍለ ከተማው ሥር የሚገኙ የገዳማትና አድባራት የሥራ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች በቪድዮ ኮንፈረንስ የታገዘ የቴክኖሎጂ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ!!
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱና የሥራ ኃላፊዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ቴክኖሎጅ ተኮር ግንዛቤ ማስጠበጫ በቪድዮ ኮንፈረንስ (video conference) በመታገዝ ተሰጥቷል፡፡የቪድዮ ኮንፈረንስ ሥልጠናውን የሰጡት በኖርዌይ ሀገር የሚገኘው የተክሌ ኮንሰልቲግ ባለቤት ኢ/ር ኪዳኔ መብራቱ እና በሳይበር ደኅንነት ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ […]
ሰበር_ዜና:- የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስእንዲመራ ከተደረገ በኀላ ለመጀመሪያ ጊዜ እጅግ በርካታ የሥራ ኃላፊዎች ማለትም የሠላሳ ዘጠኝ (39) ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችን ዝውውር አደረገ(መጋቢት 17 ቀን /2013)
የዝውውር አሠራሩም ከኢፍትሐዊነት እና አድሎዊነት፡ ከዘርና ከመድሎ እንዲሁም ከግለሰባዊነት በጸዳ መልኩ በአስተዳደር ጉባኤ ውሳኔ የተፈጸመ መሆኑን ተገልጿል፡፡ከዚህም ጋር ተያይዞ የተወሰኑ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች የጡረታ መብታቸው ተከብሮ ጡረታ ሲወጡ ጥቂት የሚባሉ የገዳማትና አድባራት ዋና ጸሐፊዎች ደግሞ ወደ አስተዳዳሪነት ማድጋቸውን ጽ/ቤቱ አሳውቋል፡፡የዝውውር ቦታውን እንደሚከተለው ቀርቧል1.ከአየር ጤና ረጲ ኪዳነ ምህረት ወደ ካራ ሥላሴ ቤ/ክ ከከራ ሥላሴ ወደ ረጲ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከትናንት እስከ ዛሬ ለሀገር ግንባታ ያበረከተችው አስተዋጽኦ የማይተካ ሚና እንዳለው የሚገልጽና መልካም አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የሚያትት ሥልጠና በልደታ፥ ቂርቆስና አዲስ ክፍለ ከተማ ተሰጠ!
በአራዳና በአቃቂ ክፍላተ ከተማ በተከታታይ ሲካሄድ የቆየው የ39ኛው የሰበካ ጉባኤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከትናንት እስከ ዛሬ ለሀገር ግንባታ ያበረከተችው አስተዋጽኦ የማይተካ ሚና እንዳለው የሚገልጽና መልካም አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የሚያትት ስልጠና ዛሬም በልደታ፥ ቂርቆስና አዲስ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት አስተባባሪነት በደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ቀጥሎ ውሏል።በዛሬው ዕለት መጋቢት 15 […]
ዐውደ ወንጌል ዘተዋሕዶ በሚል መሪ ቃል በCMC ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለ4 ቀናት የተዘጋጀው መንፈሳዊ ጉባኤ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በዛሬው ተጠናቀቀ !!!
መጋቢት 14 ቀን /2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ የሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል ኃላፊ መ/ም በቃሉ ወርቅነህ፡ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽባሕ አባ ጥዑመልሳን አድነውና የደብሩ ዋና ጸሐፊ መ/ር ዕዝራ ነዋይ እንዲሁም የደብሩ ካህናትና መምህራን የደብሩ ሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና እጅግ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን በተገኙበት ወርኃዊውን የቅዱስ […]