• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

የቀድሞ አባቶቻችን ሁለንተናዊ የልማት እንቅስቃሴ ለአሁኑ ትውልድ ትልቅ አርዓያ ሊሆን እንደሚገባ የመ/ፓ/ጠ/ቤተ-ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ አሳሰቡ

ጥቅምት 4 ቀን 2013 ዓ/ም ከስዓት በኋላ በነበረው የሁለተኛው ቀን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ውሎ ከመጀመሪያው ቀን የቀጠሉ የሀገር ውስጥ እና የውጭ አህጉረ ስብከቶች ዓመታዊ የሥራ ሪፓርት በሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ኃላፊው መጋቤ ሐዲስ ሐዋዝ ተጫነ በንባብ ቀርቧል:: ከስዓት በኋላ ከቀረቡ ዓመታዊ የሥራ ሪፖርቶች መካከል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን የኪራይ ቤቶችና ሕንጻዎች ድርጅት አንዱ ሲሆን የብዙዎችን […]

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክያን ትውልድ በማነፅ የምታደርገውን ሥራ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

ጥቅምት 4 ቀን 2013 ዓ/ም ብፁዓን ወቅዱሳን ፓትርያርኮች፣ የመ/ፓ/ጠ/ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ :ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት: የጠ/ቤ/ክህነት የየመምሪያው ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽና የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣የሁሉም የአህጉረ ስብከቶች ሥራ አስኪያጆችና ተወካዮች ፣ በቤተክርስቲያኒቱ ሥር የሚገኙ የተለያዩ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]

39ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ መንፈሳዊ ሰበካ ጉባኤ ተጀመረ

39ኛው የመንበረ ፓትርያርክ ሰበካ መንፈሳዊ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ጥቅምት 3/2013 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አዲስ በተሠራው ጽርሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በይፋ ተጀምሯል። ጉባኤው እስከ ጥቅምት 7 ቀን እንደሚቀጥልም ተገልጿል።ጉባኤው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በርዕሰ መንበርነት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ […]

የጀሞ ፈለገ ዮርዳኖስ ቅ/ዮሐንስ እና ቅድስት ማርያም ሕንፃ ቤተ-ክርስቲያን ተመረቀ

መስከረም 30 ቀን 2013 ዓ/ም የአዊ እና መተከል አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ቶማስ: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ : የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ-ክህነት ጽ/ቤት ሰራተኞች: በርካታ ካህናትና ሊቃውንት እንዲሁም እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያንና የአካባቢው ምዕመናን በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተመርቋል:: በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙትና […]

የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ 9ኛውን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደ

መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አሥኪያጅና የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ቦርድ ሰብሳቢ፣ ሼይክ ሱልጣን አማን የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንትና የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ፣ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የኢትዮጲያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጸሐፊ፣ መጋቢ ታምራት አበጋዝ የአዲስ አበባ […]

ክቡር ዋና ሥራ አስኪያጁ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ

❖ ለክፍላተ ከተማ አብያተ ክህነት ጽ/ቤቶች ወቅታዊ እና ጥናታዊ ድጋፎች እንደሚደረጉላቸው አስታወቁ፤❖ በቃጠሎ ለተጎዳችው የጃቲ መካነ ሕይወት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን መመሪያ ሰጡ፤❖ የሰበካዋን ምእመናን ልጆች በትሩፋት ለሚያስተምሩ የአብነት መምህር ሽልማት አበረከቱ፤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ፣ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ድንገተኛ […]

የ2013 ዓ.ም የደመራ በዓለ መስቀል በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

በዓሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ የኢትዮጵያ ፕረዚዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ክቡር መ/ሕይወት ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪየጅ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያው ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ክፍል […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ( ቆሞስ) የ2013 ዓ.ም በዓለ መስቀልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!እንኳን ለ2013 ዓ.ም. ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ መስቀል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ !!! “የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።”/1ቆሮ. 1፡18 / መስቀል በቤተ አይሁድ የርግማን ምልክት ፣ በቤተ አሕዛብ መራራ ቅጣት ፣ በቤተ ክርስቲያን ግን የድኅነት ሰሌዳ ነው ።ጌታችን ሞታችንን ወደ ሕይወት እንደ ለወጠ […]

የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት ለህዳሴ ግድብ የ6 ሚሊዮን ብር ቦንድ ግዢ እንደሚፈጽም ገለጸ

በአራዳ ክፍለ ከተማ ለ10 ቀናት የቆየው የህዳሴ ግድብ ዋንጫ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ተባርኮ ወደ ሌላ ክፍለ ከተማ ተዛውሯል ለታላቁ ግድብ ግንባታ ገቢ ለማሰባሰብ እንደ ማነቃቂያ የሚጠቅመው የህዳሴው ግድብ ዋንጫ በአራዳ ክፍለ ከተማ ለ10 ቀናት ከቆየ በኋላ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ተባርኮ ወደ ሌላ ክፍለ […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ ክቡር መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ( ቆሞስ) የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

❖የተከበራችሁ የሀገረ ስብከታችን የዋና ክፍል እና የክፍል ሐላፊዎች እንዲሁም ሠራተኞች፣❖የተከበራችሁ የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች እና ሠራተኞች፣❖ውድ የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ የሥራ ሓላፊዎችና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣❖ የተወደዳችሁ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎችና መላው ኦርቶዶክሳውያን የመንፈስ ልጆቻችን፣ እንኳን ከ2012 ዓ.ም. ዘመነ ዮሐንስ ወደ 2013 ዓ.ም. ዘመነ ማቴዎስ በሰላምና በጤና አሸጋገራችሁ ፣ አሸጋገረን ! ” ለከ ውእቱ መዓልት […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን