የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ችግሮች ለመፍታትና ሁለንተናዊ ዕድገቱን ለማፋጠን ያለመደነቃቀፍ መስመራችንን ጠብቀን በጋራ እንሮጣለን………ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅNovember 9, 2020ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ: የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች:የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሥራ መመሪያ ተሰጠ፣ አጭር ውይይትም ተካሄደ ። የሥራ መመሪያውንና የውይይት መርሐ ግብሩን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/photo_2020-11-09_01-02-23.jpg 960 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-09 09:41:282023-11-09 10:25:07የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ችግሮች ለመፍታትና ሁለንተናዊ ዕድገቱን ለማፋጠን ያለመደነቃቀፍ መስመራችንን ጠብቀን በጋራ እንሮጣለን………ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ ከሥራ ኃላፊት ታገዱ!!!November 5, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-05 08:37:002023-11-09 10:25:07የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ ከሥራ ኃላፊት ታገዱ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ዉሳኔ ውጭ በግል ማገድ እንደማይቻል ገልጸው ቀደም ሲል ከልዩ ጽ/ቤት ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ ሰጡNovember 4, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-04 23:42:332023-11-09 10:25:07ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ዉሳኔ ውጭ በግል ማገድ እንደማይቻል ገልጸው ቀደም ሲል ከልዩ ጽ/ቤት ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለተመደቡት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸውOctober 31, 2020ጥቅምት 2013 ዓ/ም ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤውን ያካሄደው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ደርበው እንዲመሩ ሊቀ ጳጳስ አድርጎ በመደበው መሠረት ጥቅምት 21/2013 ዓ/ም የምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_16042681605650218.jpg 652 576 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-31 14:23:222023-11-09 10:25:07የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለተመደቡት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ቅዱስ ሲኖዶስ ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠOctober 26, 2020ቅዱስ ሲኖዶስ ጥቅምት16 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በነበረው ጉባኤ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የሓዳሴው ግድብ ዙሪያ በሰጡት ግጭት ቀስቃሽ ንግግር ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ፡፡ መግለጫው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የቀረበ ሲሆን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሥራው ተጀምሮ በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛ ደረጃ ላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/047.jpg 425 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-26 16:47:272023-11-09 10:25:07ቅዱስ ሲኖዶስ ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
የቤተ-ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን ስብከተ ወንጌልን ማጠናከር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸOctober 23, 2020ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ክቡር አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ፣ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል እና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊው መ/ር ባህሩ ተፈራ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎችና የአድባራትና ገዳማቱ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል ዙሪያ ውይይት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20201023_140446_140.jpg 850 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-23 17:05:502023-11-09 10:25:07የቤተ-ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን ስብከተ ወንጌልን ማጠናከር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ
የጥቅምቱ የ2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልአተ ጉባኤ የመክፈቻው ስነ ሥርዓት በጸሎት ተከፈተOctober 21, 2020የ2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ ጥቅምት 11 ከቀኑ 10:00 ሰዓት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዕ አቡነ ያሬድ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ክቡር ቆሞስ አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የጠቅላይ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_16032814709569519.jpg 688 442 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-21 17:39:572023-11-09 10:25:07የጥቅምቱ የ2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልአተ ጉባኤ የመክፈቻው ስነ ሥርዓት በጸሎት ተከፈተ
39ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ መደበኛ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀOctober 15, 2020ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው አጠቃላይ መንፈሳዊ ሰበካ ጉባኤ በዛሬው እለት ጥቅምት 05/2013 ዓ.ም ተጠናቋል ፡፡ ከሰዓት በኋላ በነበረው መርሃግብር የአውስትራሊያ፣የጣሊያንና አከባቢዋ፣ የሊባኖስና የተባባሩት ኢምሬቶች አህጉረ ስብከቶች ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን ከሪፖርታቸውም እንደተደመጠው የኮሮና ቫይረስ ለመንፈሳዊ አገልግሎታቸው ከባድ እንቅፋት መሆኑን ገልጸው ነገር ግን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም ስብከተ ወንጌልን እንዳስፋፉ፣በብሔርና በሃይማኖት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ምእመናን የተለያዩ እርዳታዎችን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_16027501521964822.jpg 960 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-15 14:39:492023-11-09 10:25:0739ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ መደበኛ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀ
አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረስብከት ጽ/ቤት በ39ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ሰበካ መደበኛ ጉባኤ ላይ ሪፖርቱንና እቅዱን አቀረበOctober 15, 2020ተጠሪነቱ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የሆነው ታላቁና አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በዛሬው እለት በቀን 05/2013ዓ.ም ሪፖርቱንና እቅዱን አቅርቧል፡፡ሪፖርቱን ያቀረቡት ክቡር ዋና ሥራ አስኪያጁ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ ሲሆኑ ንግግራቸውንም “አቤቱ አንድነታችንን በሰላም ባርክ ጠብቅ፣ከዓለም ይልቅ የወደዱህን ቅዱሳን ካህናትህን፣ምዕመናንንህን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_16027255591438005.jpg 638 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-15 09:37:562023-11-09 10:25:07አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረስብከት ጽ/ቤት በ39ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ሰበካ መደበኛ ጉባኤ ላይ ሪፖርቱንና እቅዱን አቀረበ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመንፈሳዊ ፣ ማኅበራዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶች እጅግ የተሳካ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለጸ !!!October 15, 2020በሕገ ቤተ ክርስቲያኑ ድንጋጌ መሠረት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ሀገረ ስብከት የሆነው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2012 ዓመተ ምህረት በመንፈሳዊ ፣ ማኅበራዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶች ላይ እጅግ የተሳካ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለፀ። የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ህይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ በ39ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ አለምአቀፍ ጉባኤ የሀገረ ስብከቱን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_16027255591438005.jpg 638 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-10-15 08:05:052023-11-09 10:25:07የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመንፈሳዊ ፣ ማኅበራዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶች እጅግ የተሳካ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለጸ !!!
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ችግሮች ለመፍታትና ሁለንተናዊ ዕድገቱን ለማፋጠን ያለመደነቃቀፍ መስመራችንን ጠብቀን በጋራ እንሮጣለን………ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ: የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች:የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆችና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሥራ መመሪያ ተሰጠ፣ አጭር ውይይትም ተካሄደ ። የሥራ መመሪያውንና የውይይት መርሐ ግብሩን […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስከያጅ መልአከ ሕይወት አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ ከሥራ ኃላፊት ታገዱ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ዉሳኔ ውጭ በግል ማገድ እንደማይቻል ገልጸው ቀደም ሲል ከልዩ ጽ/ቤት ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ ሰጡ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለተመደቡት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ጥቅምት 2013 ዓ/ም ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤውን ያካሄደው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ደርበው እንዲመሩ ሊቀ ጳጳስ አድርጎ በመደበው መሠረት ጥቅምት 21/2013 ዓ/ም የምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ […]
ቅዱስ ሲኖዶስ ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
ቅዱስ ሲኖዶስ ጥቅምት16 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በነበረው ጉባኤ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የሓዳሴው ግድብ ዙሪያ በሰጡት ግጭት ቀስቃሽ ንግግር ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ፡፡ መግለጫው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የቀረበ ሲሆን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሥራው ተጀምሮ በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛ ደረጃ ላይ […]
የቤተ-ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን ስብከተ ወንጌልን ማጠናከር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ
ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ክቡር አባ ኃ/ገብርኤል ነጋሽ፣ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል እና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊው መ/ር ባህሩ ተፈራ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰባቱም ክፍላተ ከተሞች የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎችና የአድባራትና ገዳማቱ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ በስብከተ ወንጌል ዙሪያ ውይይት […]
የጥቅምቱ የ2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልአተ ጉባኤ የመክፈቻው ስነ ሥርዓት በጸሎት ተከፈተ
የ2013 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ምልዓተ ጉባኤ ጥቅምት 11 ከቀኑ 10:00 ሰዓት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዕ አቡነ ያሬድ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ክቡር ቆሞስ አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የጠቅላይ […]
39ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ መደበኛ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀ
ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው አጠቃላይ መንፈሳዊ ሰበካ ጉባኤ በዛሬው እለት ጥቅምት 05/2013 ዓ.ም ተጠናቋል ፡፡ ከሰዓት በኋላ በነበረው መርሃግብር የአውስትራሊያ፣የጣሊያንና አከባቢዋ፣ የሊባኖስና የተባባሩት ኢምሬቶች አህጉረ ስብከቶች ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን ከሪፖርታቸውም እንደተደመጠው የኮሮና ቫይረስ ለመንፈሳዊ አገልግሎታቸው ከባድ እንቅፋት መሆኑን ገልጸው ነገር ግን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም ስብከተ ወንጌልን እንዳስፋፉ፣በብሔርና በሃይማኖት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ምእመናን የተለያዩ እርዳታዎችን […]
አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረስብከት ጽ/ቤት በ39ኛው አጠቃላይ መንፈሳዊ ሰበካ መደበኛ ጉባኤ ላይ ሪፖርቱንና እቅዱን አቀረበ
ተጠሪነቱ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የሆነው ታላቁና አንጋፋው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በዛሬው እለት በቀን 05/2013ዓ.ም ሪፖርቱንና እቅዱን አቅርቧል፡፡ሪፖርቱን ያቀረቡት ክቡር ዋና ሥራ አስኪያጁ መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ ሲሆኑ ንግግራቸውንም “አቤቱ አንድነታችንን በሰላም ባርክ ጠብቅ፣ከዓለም ይልቅ የወደዱህን ቅዱሳን ካህናትህን፣ምዕመናንንህን […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በመንፈሳዊ ፣ ማኅበራዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶች እጅግ የተሳካ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለጸ !!!
በሕገ ቤተ ክርስቲያኑ ድንጋጌ መሠረት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ሀገረ ስብከት የሆነው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2012 ዓመተ ምህረት በመንፈሳዊ ፣ ማኅበራዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶች ላይ እጅግ የተሳካ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለፀ። የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ህይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ በ39ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ አለምአቀፍ ጉባኤ የሀገረ ስብከቱን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን […]