“ምእመናን ልጆቻችን በዚህ ጉባኤ ላይ አመኔታ እንዳያጡ በጣም መጠንቀቅ አለብን” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክMay 29, 2021ምእመናን ልጆቻችን በዚህ ጉባኤ ላይ አመኔታ እንዳያጡ በጣም መጠንቀቅ አለብን ሲሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ገለጹ። ቅዱስነታቸው ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት የመክፈቻ ንግግር ባደረጉበት በዓመታዊው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ላይ ነው። በአሁኑ ጊዜ በሀገራችን፣ በሕዝባችንና በደመ ክርስቶስ በተቀደሱ ክርስቲያን ልጆቻችን ላይ ከበድ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1622299266710.jpg 640 1387 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-29 20:30:252023-11-09 10:24:47“ምእመናን ልጆቻችን በዚህ ጉባኤ ላይ አመኔታ እንዳያጡ በጣም መጠንቀቅ አለብን” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ
የአዲስ አበባ ከተማ ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት በቦሌ ደ/ ሳሌም ካቴድራል መድኃኔዓለም ቤ/ክርስቲያን በጥምቀተ ባሕር ለታቦት ማደሪያ የሚሆን 41ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ያለው የቦታ ካርታ ለአዲስ አበባ ሀ/ሰብከት ጽ/ቤት ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ አስረከበMay 29, 2021የአዲስ አበባ ከተማ ልማት አስተዳደር ተወካዮች በቦሌ ክ/ከተማ ሥር የሚገኘው የቦሌ ደብረ ሳሌም ካቴድራል መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ጥምቀተ ባሕር ለታቦት ማደሪያ የሚሆን 41 ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ያለው የቦታ ካርታ በሀገረ ስብከታቸው ጽ/ቤት ተገኝተው ለቡፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ አስረክበዋል። ብፁዕነታቸው የከተማ ልማት አስተዳደር ተወካዮችን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩአቸው ሲሆን ቦታውን ከታቦት ማደሪያነቱ በተጨማሪ ለልዩ ልዩ የገቢ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1622282039847.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-29 20:27:012023-11-09 10:24:47የአዲስ አበባ ከተማ ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት በቦሌ ደ/ ሳሌም ካቴድራል መድኃኔዓለም ቤ/ክርስቲያን በጥምቀተ ባሕር ለታቦት ማደሪያ የሚሆን 41ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ያለው የቦታ ካርታ ለአዲስ አበባ ሀ/ሰብከት ጽ/ቤት ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ አስረከበ
በታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፍ ሲማሩ የቆዩ ተማሪዎች ተመረቁMay 22, 2021በታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም በብሉይ ኪዳን፣ በሐዲስ ኪዳን፣ በሊቃውንት፣ በቅኔ፣ በድጓ፣ በቅዳሴ፣ በአቋቋምና በኆኅተ ስብከት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች በዛሬ ዕለት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያሪኩ፣ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽረሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተመርቀዋል:: ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለተመራቂ ደቀ መዛሙርት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20210522_121812_756.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 15:17:222023-11-09 10:24:47በታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፍ ሲማሩ የቆዩ ተማሪዎች ተመረቁ
የመረጃ ቴክኖሎጂ ትግበራ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትMay 22, 2021በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ አሁን ባለንበት ዘመን የተቋማትን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ቴክኖሎጂ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።ተቋማት ያሏቸውን የዕለት ተዕለት ተግባራት በአግባቡ ማከናወን የሚያስችሏቸውን የመረጃ መሠረተ-ልማቶች እና ሥርዓቶች በመገንባት ተልዕኳቸውን በብቃት ለመወጣት የሚችሉበትን ሁኔታ እየፈጠሩ ይገኛሉ። ከቴክኖሎጂው የሚገኙ ዕድሎችን በአግባቡ ለመጠቀም እንዲቻል ተቋማዊ የቴክኖሎጂ አመራር ሥርዓት መፍጠር እንዲሁም የቴክኖሎጂ አደረጃጀት በአግባቡ መዘርጋት እና ለመዋቅሩ የሚመጥን እውቀት፣ ክህሎት፣ የትምህርት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20210522_053143_848.jpg 454 897 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 08:50:292023-11-09 10:24:47የመረጃ ቴክኖሎጂ ትግበራ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ ቤት በአሮጌ ቄራ ባለ 3B + G+15 ሕንጻ ሊገነባ መሆኑን ተገለጸMay 22, 2021የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በአሮጌ ቄራ ባለ 3B + G+15 ሕንጻ ለመገንባት በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልጿል የሕንጻው ግንባታ ዲዛይን ሂደት በኢንጅነር ታምሩ ጥላሁን ለብፁዓን አባቶች ገለጻ ተደርጓል ሕንጻው ለሀገረ ስብከቱ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያለውና ከ70 በላይ ፓርክ ያለው መሆኑን ተገልጿል። በገለጻው የተገኙት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1621633830421.jpg 640 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 03:39:162023-11-09 10:24:47የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ ቤት በአሮጌ ቄራ ባለ 3B + G+15 ሕንጻ ሊገነባ መሆኑን ተገለጸ
“የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያዋ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኗ” ተገለጸMay 22, 2021የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ “የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያዋ የትምህርት ሚኒስተር ናት” ሲሉ ገለጹ። ብፁዕነታቸው ይህንን የተናገሩት በቀን 13/9/2013 ዓ.ም በአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በመገኘት ተሠርተው የተጠናቀቁትን G+1 እና G+4 ሕንጻዎችን በጸሎት በመረቁበት ዕለት ነው። G+1 ሕንጻው ለቢሮ አገልግሎት የሚውል ሲሆን G+4 የሆነው ሕንጻ ደግሞ ዛሬ ከመመረቁ ቀደም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1621633564292.jpg 639 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 03:36:002023-11-09 10:24:47“የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያዋ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኗ” ተገለጸ
“ጻድቅ መሆን የክርስቲያን ሁሉ ግዴታ ነው” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅMay 22, 2021“ጻድቅ መሆን የክርስቲያን ሁሉ ግዴታ ነው” ሲሉ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ገለጹ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በቀን 12/09/2013 ዓ.ም በደብረ አሚን ተክለሃይማኖት ገዳም ተገኝተው የጻድቁን የአቡነ ተክለሃይማኖትን የፍልሰተ ዐፅሙን ክብረ በዓል ባከበሩበት ነው። ጻድቅ ማለት እውነተኛ ማለት ነው፤ እውነት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ባሕርይ ነው፤ እርሱ እውነት ስለሆነ ርኩሰትንና ውሸትን ይጸየፋል […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1621633354507.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 03:31:372023-11-09 10:24:47“ጻድቅ መሆን የክርስቲያን ሁሉ ግዴታ ነው” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፉ መስቀል አደባባይን አሰመልከተው በተናገሩት ቃል ሀገረ ስብከቱ መግለጫ እንደሚሰጥ ገለጸMay 22, 2021ግንቦት 9 ቀን 2013 ዓ.ም በተደረገው የሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት የአስተዳደር ጉባኤ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፉ የመስቀል አደባባይ ጉዳይን አስመልክቶ “በቤተክርስቲያን ስም ይቅርታ እንጠይቃለን” ብለው በሰጡት ንግግር ዙሪያ ተወያየ። የሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ የሆኑት መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፉ በጉባኤ ፊት ቀርበው ጥያቄም ተጠይቀዋል፡፡ ከተጠየቁት ጥያቄዎች መካከል፦ በቤተክርስቲያኒቱ ስም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 03:27:592023-11-09 10:24:48መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፉ መስቀል አደባባይን አሰመልከተው በተናገሩት ቃል ሀገረ ስብከቱ መግለጫ እንደሚሰጥ ገለጸ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዘመኑን በዋጀ መልኩ በአዲስ መልክ ለማደራጀት የወጣ ውስጠ ደንብ ረቂቅ ቀርቦ ውይይት ተደረገበትMay 22, 2021ከሀገረ ስብከት እስከ አጥቢያ ያለው መዋቅራዊና አደረጃጀት የሚያጠና 13 አባላት ያሉት ኮሚቴ ያቀረበው ውሰጠ ደንብ ረቂቅ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በአጥኚው ኮሚቴ የቀረበው ውስጠ ደንቡ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እየተመራ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማና የየዋና ክፍል ኃላፊዎች በተገኙበት ቀርቦ ውይይት ተርጎበታል። ውስጠ ደንቡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዘመኑን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15877318443383052.jpg 720 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 03:25:472023-11-09 10:24:48የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዘመኑን በዋጀ መልኩ በአዲስ መልክ ለማደራጀት የወጣ ውስጠ ደንብ ረቂቅ ቀርቦ ውይይት ተደረገበት
“ቤተክርስቲያን የክርስቲያኖች የኅብረት ቤት ናት” በማለት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ገለጹMay 22, 2021ቤተክርስቲያን የክርስቲያኖች የኅብረት ቤት መሆኗን የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በመልእክታቸው ገለጹ። ቤተክርስቲያን የክርስቲያኖች የኅብረት ቤት ናት፤ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ እምነት አንድ የሆኑ ሁሉ የሚጠመቁባት፣ የክርስቶስን ሥጋውንና ደሙን የሚቀበሉባት በመጨረሻም በሰላም የሚያርፉባት ናት በማለት አብራርተዋል። ብፁዕነታቸው ይህንን መልእክት ያስተላለፉት ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ/ም በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ስር በሚገኘው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1621598023197.jpg 639 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-05-22 03:23:422023-11-09 10:24:48“ቤተክርስቲያን የክርስቲያኖች የኅብረት ቤት ናት” በማለት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ገለጹ
“ምእመናን ልጆቻችን በዚህ ጉባኤ ላይ አመኔታ እንዳያጡ በጣም መጠንቀቅ አለብን” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ
ምእመናን ልጆቻችን በዚህ ጉባኤ ላይ አመኔታ እንዳያጡ በጣም መጠንቀቅ አለብን ሲሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ገለጹ። ቅዱስነታቸው ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት የመክፈቻ ንግግር ባደረጉበት በዓመታዊው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ላይ ነው። በአሁኑ ጊዜ በሀገራችን፣ በሕዝባችንና በደመ ክርስቶስ በተቀደሱ ክርስቲያን ልጆቻችን ላይ ከበድ […]
የአዲስ አበባ ከተማ ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት በቦሌ ደ/ ሳሌም ካቴድራል መድኃኔዓለም ቤ/ክርስቲያን በጥምቀተ ባሕር ለታቦት ማደሪያ የሚሆን 41ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ያለው የቦታ ካርታ ለአዲስ አበባ ሀ/ሰብከት ጽ/ቤት ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ አስረከበ
የአዲስ አበባ ከተማ ልማት አስተዳደር ተወካዮች በቦሌ ክ/ከተማ ሥር የሚገኘው የቦሌ ደብረ ሳሌም ካቴድራል መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ጥምቀተ ባሕር ለታቦት ማደሪያ የሚሆን 41 ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ያለው የቦታ ካርታ በሀገረ ስብከታቸው ጽ/ቤት ተገኝተው ለቡፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ አስረክበዋል። ብፁዕነታቸው የከተማ ልማት አስተዳደር ተወካዮችን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩአቸው ሲሆን ቦታውን ከታቦት ማደሪያነቱ በተጨማሪ ለልዩ ልዩ የገቢ […]
በታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፍ ሲማሩ የቆዩ ተማሪዎች ተመረቁ
በታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም በብሉይ ኪዳን፣ በሐዲስ ኪዳን፣ በሊቃውንት፣ በቅኔ፣ በድጓ፣ በቅዳሴ፣ በአቋቋምና በኆኅተ ስብከት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች በዛሬ ዕለት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያሪኩ፣ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽረሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተመርቀዋል:: ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለተመራቂ ደቀ መዛሙርት […]
የመረጃ ቴክኖሎጂ ትግበራ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት
በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ አሁን ባለንበት ዘመን የተቋማትን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ቴክኖሎጂ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።ተቋማት ያሏቸውን የዕለት ተዕለት ተግባራት በአግባቡ ማከናወን የሚያስችሏቸውን የመረጃ መሠረተ-ልማቶች እና ሥርዓቶች በመገንባት ተልዕኳቸውን በብቃት ለመወጣት የሚችሉበትን ሁኔታ እየፈጠሩ ይገኛሉ። ከቴክኖሎጂው የሚገኙ ዕድሎችን በአግባቡ ለመጠቀም እንዲቻል ተቋማዊ የቴክኖሎጂ አመራር ሥርዓት መፍጠር እንዲሁም የቴክኖሎጂ አደረጃጀት በአግባቡ መዘርጋት እና ለመዋቅሩ የሚመጥን እውቀት፣ ክህሎት፣ የትምህርት […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ ቤት በአሮጌ ቄራ ባለ 3B + G+15 ሕንጻ ሊገነባ መሆኑን ተገለጸ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በአሮጌ ቄራ ባለ 3B + G+15 ሕንጻ ለመገንባት በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልጿል የሕንጻው ግንባታ ዲዛይን ሂደት በኢንጅነር ታምሩ ጥላሁን ለብፁዓን አባቶች ገለጻ ተደርጓል ሕንጻው ለሀገረ ስብከቱ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያለውና ከ70 በላይ ፓርክ ያለው መሆኑን ተገልጿል። በገለጻው የተገኙት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና […]
“የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያዋ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኗ” ተገለጸ
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ “የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያዋ የትምህርት ሚኒስተር ናት” ሲሉ ገለጹ። ብፁዕነታቸው ይህንን የተናገሩት በቀን 13/9/2013 ዓ.ም በአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በመገኘት ተሠርተው የተጠናቀቁትን G+1 እና G+4 ሕንጻዎችን በጸሎት በመረቁበት ዕለት ነው። G+1 ሕንጻው ለቢሮ አገልግሎት የሚውል ሲሆን G+4 የሆነው ሕንጻ ደግሞ ዛሬ ከመመረቁ ቀደም […]
“ጻድቅ መሆን የክርስቲያን ሁሉ ግዴታ ነው” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
“ጻድቅ መሆን የክርስቲያን ሁሉ ግዴታ ነው” ሲሉ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ገለጹ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በቀን 12/09/2013 ዓ.ም በደብረ አሚን ተክለሃይማኖት ገዳም ተገኝተው የጻድቁን የአቡነ ተክለሃይማኖትን የፍልሰተ ዐፅሙን ክብረ በዓል ባከበሩበት ነው። ጻድቅ ማለት እውነተኛ ማለት ነው፤ እውነት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ባሕርይ ነው፤ እርሱ እውነት ስለሆነ ርኩሰትንና ውሸትን ይጸየፋል […]
መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፉ መስቀል አደባባይን አሰመልከተው በተናገሩት ቃል ሀገረ ስብከቱ መግለጫ እንደሚሰጥ ገለጸ
ግንቦት 9 ቀን 2013 ዓ.ም በተደረገው የሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት የአስተዳደር ጉባኤ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፉ የመስቀል አደባባይ ጉዳይን አስመልክቶ “በቤተክርስቲያን ስም ይቅርታ እንጠይቃለን” ብለው በሰጡት ንግግር ዙሪያ ተወያየ። የሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ የሆኑት መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፉ በጉባኤ ፊት ቀርበው ጥያቄም ተጠይቀዋል፡፡ ከተጠየቁት ጥያቄዎች መካከል፦ በቤተክርስቲያኒቱ ስም […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዘመኑን በዋጀ መልኩ በአዲስ መልክ ለማደራጀት የወጣ ውስጠ ደንብ ረቂቅ ቀርቦ ውይይት ተደረገበት
ከሀገረ ስብከት እስከ አጥቢያ ያለው መዋቅራዊና አደረጃጀት የሚያጠና 13 አባላት ያሉት ኮሚቴ ያቀረበው ውሰጠ ደንብ ረቂቅ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በአጥኚው ኮሚቴ የቀረበው ውስጠ ደንቡ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እየተመራ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማና የየዋና ክፍል ኃላፊዎች በተገኙበት ቀርቦ ውይይት ተርጎበታል። ውስጠ ደንቡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዘመኑን […]
“ቤተክርስቲያን የክርስቲያኖች የኅብረት ቤት ናት” በማለት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ገለጹ
ቤተክርስቲያን የክርስቲያኖች የኅብረት ቤት መሆኗን የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በመልእክታቸው ገለጹ። ቤተክርስቲያን የክርስቲያኖች የኅብረት ቤት ናት፤ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ እምነት አንድ የሆኑ ሁሉ የሚጠመቁባት፣ የክርስቶስን ሥጋውንና ደሙን የሚቀበሉባት በመጨረሻም በሰላም የሚያርፉባት ናት በማለት አብራርተዋል። ብፁዕነታቸው ይህንን መልእክት ያስተላለፉት ግንቦት 7 ቀን 2013 ዓ/ም በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ስር በሚገኘው […]