ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸውDecember 13, 2020ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ብ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1607804418363.jpg 638 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-13 02:17:222023-11-09 10:25:06ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገDecember 11, 2020ታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆች እና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-11.jpg 638 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-11 12:16:482023-11-09 10:25:06አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገ
በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀDecember 7, 2020ሕዳር 27/2013 ዓ/ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ሰብከት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ስር የሚገኝ የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ሲመረቅ፤ 2ኛ ሁለገብ ሕንጻ መሠረተ ድንጋይ ተጥሏል። በሕንጻ ምርቃቱም ሆነ መሠረተ ድንጋዩ ማስቀመጥ ሊቃውተ ቤተ ክርስቲያንና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/04-1.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-07 14:14:012023-11-09 10:25:06በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀ
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደDecember 6, 2020የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤው በዛሬው እለት ህዳር 27 ቀን 2013ዓ.ም ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ን የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ የኬንያ፣ የታንዛኒያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20201206_122407_863.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-06 15:25:452023-11-09 10:25:06የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደ
በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደDecember 4, 2020የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንደ ሌሎቹ አህጉረ ስብከቶች ሁሉ ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ እንዲመራ በቅዱስ ሲኖዶስ መወሰኑን ተከትሎ፣ ጽ/ቤቱ ለሚፈልገው ሁለት የሥራ ኃላፊነት መደቦች ማለትም ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት በውድድር ለመመደብ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ሀገረ ስብከቱ ባወጣው የውድድር ማስታወቂያ መሠረት ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ/ም ውድድር አካሂዷል ፡፡ በአስተዳደር፡ በፋይናንስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/diocese.jpg 211 300 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-12-04 11:05:272023-11-09 10:25:06በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደ
ከዳን እስከ ቤርሳቤህ|የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይNovember 28, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-28 10:19:432023-11-09 10:25:06ከዳን እስከ ቤርሳቤህ|የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጉዳይ
የሥራ ማስታወቂያNovember 25, 2020Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_15877318443383052.jpg 720 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-25 07:46:262023-11-09 10:25:06የሥራ ማስታወቂያ
የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ዛሬ ባወጡት መግለጫ ገለጹNovember 16, 2020የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቀርቧል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በጥቅምቱ የመጀመሪያ ዓመታዊ መደበኛ ስብሰባ ያሳለፈውን ውሳኔ አስመልክቶ ከሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫበብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርካችን ስም መነገድ ይቁም!ከጥቅመኞች፣ ከሥልጣን ጥመኞች እና ከልዩ ተልእኮ አራማጆች ቤተ ክርስቲያናችንን እንጠብቃለን! የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ከጥቅምት 11 እስከ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሔደው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-9.jpg 540 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-16 13:13:482023-11-09 10:25:07የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ዛሬ ባወጡት መግለጫ ገለጹ
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ እንዲተዳዳር ቅዱስ ሲኖዶስ ስለወሰነው ውሳኔ ማብራሪያ ሰጡNovember 13, 2020ህዳር 4 ቀን 2013ዓ.ም የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ልዩ ሀገረ ስብከት መባሉ ቀርቶ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር የ2013ዓ.ም የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የወሰነውን ውሳኔ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20201113_120055_784.jpg 771 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-13 16:01:552023-11-09 10:25:07ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ እንዲተዳዳር ቅዱስ ሲኖዶስ ስለወሰነው ውሳኔ ማብራሪያ ሰጡ
ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገNovember 10, 2020ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ቅዱስ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/photo_2020-11-10_02-08-48.jpg 576 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2020-11-10 10:29:332023-11-09 10:25:07ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገ
ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ብ […]
አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገ
ታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆች እና […]
በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀ
ሕዳር 27/2013 ዓ/ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ሰብከት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ስር የሚገኝ የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ሲመረቅ፤ 2ኛ ሁለገብ ሕንጻ መሠረተ ድንጋይ ተጥሏል። በሕንጻ ምርቃቱም ሆነ መሠረተ ድንጋዩ ማስቀመጥ ሊቃውተ ቤተ ክርስቲያንና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደ
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤው በዛሬው እለት ህዳር 27 ቀን 2013ዓ.ም ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ን የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ የኬንያ፣ የታንዛኒያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ […]
በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንደ ሌሎቹ አህጉረ ስብከቶች ሁሉ ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ እንዲመራ በቅዱስ ሲኖዶስ መወሰኑን ተከትሎ፣ ጽ/ቤቱ ለሚፈልገው ሁለት የሥራ ኃላፊነት መደቦች ማለትም ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት በውድድር ለመመደብ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ሀገረ ስብከቱ ባወጣው የውድድር ማስታወቂያ መሠረት ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ/ም ውድድር አካሂዷል ፡፡ በአስተዳደር፡ በፋይናንስ […]
የሥራ ማስታወቂያ
የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ዛሬ ባወጡት መግለጫ ገለጹ
የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቀርቧል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በጥቅምቱ የመጀመሪያ ዓመታዊ መደበኛ ስብሰባ ያሳለፈውን ውሳኔ አስመልክቶ ከሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫበብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርካችን ስም መነገድ ይቁም!ከጥቅመኞች፣ ከሥልጣን ጥመኞች እና ከልዩ ተልእኮ አራማጆች ቤተ ክርስቲያናችንን እንጠብቃለን! የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ከጥቅምት 11 እስከ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሔደው […]
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ እንዲተዳዳር ቅዱስ ሲኖዶስ ስለወሰነው ውሳኔ ማብራሪያ ሰጡ
ህዳር 4 ቀን 2013ዓ.ም የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ልዩ ሀገረ ስብከት መባሉ ቀርቶ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር የ2013ዓ.ም የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የወሰነውን ውሳኔ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ […]
ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገ
ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ቅዱስ […]