• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰ/ት/ቤት “ራዕየ ቴዎፍሎስ” በሚል ስያሜ ሊያስገነባ ያቀደውን ሕንጻ ሥራውን አስጀመሩ

የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል በመገኘት በሰ/ት/ቤቱ “ራዕየ ቴዎፍሎስ” በሚል ስያሜ ሊገነባ የታቀደውን ሕንጻ ሥራውን አስጀመሩ።ብፁፅነታቸው ሰንበት ትምህርት ቤት ለቤተክርስቲያን የችግኝ ጣቢያ ነው ሲሉ የሰንበት ትምህርት ቤትን አስፈላጊነት ጠቅሰዋል።የችግኝ ጣቢያ ችግኝ የሚበቅልበትና ለተለያዩ ቦታዎች ሥርጭት የሚደረግበት እንደሆነ ሁሉ ሰንበት ትምህርት ቤትም ዲያቆናት፣ ቀሳውስት፣ ጳጳሳት፣ ለቤ/ክንና […]

” ቅድምያ ከሁሉም በላይ ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት ላይ መሥራት ያስፈልጋል” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ቅድምያ ከሁሉም በላይ ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት ላይ መሥራት እንደሚያስፈልግ መልእክት አስተላለፉ።ብፁዕነታቸው መልእክቱን ያስተላለፉት በቦሌ ቡልቡላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤ/ክ በመገኘት አዲስ እየተገነባ የሚገኘውን ግዙፉን ሕንጻ ቤ/ክን በጎበኙበት ነው።በግንባታ ላይ የሚገኘው ሕንጻ ቤተክርስቲያን 5200 ካሬ ላይ ያረፈ ስለመሆኑም ተገልጿል።ብፁዕነታቸው ቤተክርስቲያኑ ሊሠራ ላቀዳቸው G+2 እና G+3 ሕንጻዎችም […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የ12 አቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤቶች እድሳት ሊያካሄድ ነው

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት እድሳቱን የሚያካሂደው በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት ነው።የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ ለእድሳት መርሐ ግብሩ አንድ ሚሊዮን ብር መመደቡን አስታውቀዋል።ክቡር ዋና ሥራ አስኪያጁ ሀገረ ስብከቱ በአገራችን የተለያዩ ችግሮች ሲገጥሙ መንፈሳዊና ኢኮኖሚያዊ ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱንም ተናግረዋል።የ12 አቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶችን እድሳት ለማከናወን ሙሉ ዝግጅት ሲደረግ […]

“ችግኝን መትከልና መንከባከብ የእግዚአብሔርን ፈቃድ መፈጸም ነው” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ

የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ ዋና ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ “ችግኝን መትከልና መንከባከብ የእግዚአብሔርን ፈቃድ መፈጸም ነው” ሲሉ መልእክት አስተላለፉ።ብፁዕነታቸው መልእክቱን ያስተላለፉት በጉለሌ የእፅዋት ማዕከል በመገኘት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ባካሄዱበት ነው።የችግኝ ተከላ መርሐግብሩን ያዘጋጀው የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ጋር በመተባበር ነው።“አብሮነትን […]

በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእዣ ወረዳ በአገና ከተማ ውስጥ የሚገኘው የቅዱስ ዑራኤል አዲስ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ በመጠናቀቁ በብፁአን አባቶች ተባርኮ ተመረቀ

በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእዣ ወረዳ በአገና ከተማ ውስጥ የሚገኘው የቅዱስ ዑራኤል አዲስ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ በመጠናቀቁ በግንቦት 21 ቀን በአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና በሰሜን አሜሪካ የካሊፎርንያ አከባቢ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ተባርኮ ተመርቋል፡፡ አዲስ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ መሠረተ ድንጋዩ ከተጣለ ከ9 ዓመታት በኋላ ተጠናቅቆ በግንቦት […]

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከተጋባዥ እግዶቻቸው ጋር በጉራጌ ሀገረ ስብከት እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ በሰሜን አሜሪካ የካሊፎርንያ አከባቢ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ከሌሎች እግዶች ጋር በጉራጌ ሀገረ ስብከት እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዊችን ጎብኝተዋል ብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳስቱና እንግዶቹ በሀገረ ስብከቱ ሥር የሚገኝ ብዙ መናንያንና መናንያት ያሉበትን በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ልዩ ድጋፍና ክትትል […]

ቅዱስ ሲኖዶስ ሲያካሄድ በቆየው ጉባኤ ላይ መግለጫ ሰጠ

ቅዱስ ሲኖዶስ ከግንቦት 17ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ግንቦት 20/2013 ዓ.ም ድረስ ሲያካሄድ የቆየውን ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤ አስመልክቶ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥቷል። ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ የቤተክርስቲያንና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ለቤተክርስቲያንና ለሀገር የሚበጁ ማህበራዊና መንፈሳዊ ውሳኔዎችን አሳልፎአል። መግለጫው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ተሰጥቷል። […]

የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ክብረ በዓል በደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ ዋለ

የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የግንቦት 21 ክብረ በዓል በደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ ውሏል ብፁዕነታቸው እመቤታችን “ናሁ እምይእዜሰ ያስተበጽኡኒ ኲሉ ትውልድ ፤” እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤”(ሉቃ 1:48)” እንዳለች ቃሉን እየተተገበረ ነው፤ የቅ/ድንግል ማርያም ማንነትና የማን እናት መሆኗን […]

“በዛሬው ዕለት ያሳያችሁን ተግባር ያላችሁን መንፈሳዊ ጥንካሬና ክርስቲያናዊ አንድነት የሚያሳይ ነው“….ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ

ብፁዕነታቸው ይህንን መልእክት ያስተላለፉት በ2000 ዓ.ም የግንባታ ሥራው ተጀምሮ ከ13 ዓመታት የግንባታ ቆይታ በኃላ ግንቦት 20 ቀን 2013 ዓ.ም የቦሌ ገርጂ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን በጸሎተ ቡራኬ በመረቁ ወቅት ነው፡፡ የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ይህ ድንቅ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ዛሬ በቦታው ተገኝተን ስንባርክና ስንመርቅ ከእናንተ ያልተናነሰ ደስታ ተሰምቶናል፡ምክንያቱም ከበርካታ […]

በማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅ/ ድንግል ማርያም እና ቅ/ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ የተጠናቀቀ አዲሱ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ጸሎትና ቡራኬ ተባረከ

በማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅ/ ድንግል ማርያም እና ቅ/ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በ2005 ዓ/ም የመሠረተ ድንጋዩ ተጥሎ ለ8 ዓመታት በግንባታ ላይ የቆየ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በዛሬ ዕለት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኳል። በክቡር የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪጅ መ/ር ኣካለ ወልድ ተሰማ ጋባዥነት ለምእመናኑ ቃለ ቡራኬና ትምህርት የሰጡት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት