• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

ለአዲስ አበባ እና ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/ብ […]

አዲስ ከተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ እና ሌሎችም አዲስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር ተደረገ

ታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ ፕሬዘዳንት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለ ወልድ ተሰማ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የሰባቱ ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስኪያጆች እና […]

በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ተመረቀ

ሕዳር 27/2013 ዓ/ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ሰብከት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ስር የሚገኝ የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም እና ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ባለ 360 ፉካ መቃብር እና ደጀ ሰላም ሲመረቅ፤ 2ኛ ሁለገብ ሕንጻ መሠረተ ድንጋይ ተጥሏል። በሕንጻ ምርቃቱም ሆነ መሠረተ ድንጋዩ ማስቀመጥ ሊቃውተ ቤተ ክርስቲያንና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]

የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተካሄደ

የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤው በዛሬው እለት ህዳር 27 ቀን 2013ዓ.ም ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ን የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ የኬንያ፣ የታንዛኒያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ […]

diocese

በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የሚመራው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት ውድድር አካሄደ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንደ ሌሎቹ አህጉረ ስብከቶች ሁሉ ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ እንዲመራ በቅዱስ ሲኖዶስ መወሰኑን ተከትሎ፣ ጽ/ቤቱ ለሚፈልገው ሁለት የሥራ ኃላፊነት መደቦች ማለትም ለዋና ሥራ አስኪያጅነት እና ዋና ጸሐፊነት በውድድር ለመመደብ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ሀገረ ስብከቱ ባወጣው የውድድር ማስታወቂያ መሠረት ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ/ም ውድድር አካሂዷል ፡፡ በአስተዳደር፡ በፋይናንስ […]

የሥራ ማስታወቂያ

የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ዛሬ ባወጡት መግለጫ ገለጹ

የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቀርቧል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በጥቅምቱ የመጀመሪያ ዓመታዊ መደበኛ ስብሰባ ያሳለፈውን ውሳኔ አስመልክቶ ከሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫበብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርካችን ስም መነገድ ይቁም!ከጥቅመኞች፣ ከሥልጣን ጥመኞች እና ከልዩ ተልእኮ አራማጆች ቤተ ክርስቲያናችንን እንጠብቃለን! የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ከጥቅምት 11 እስከ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሔደው […]

ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ እንዲተዳዳር ቅዱስ ሲኖዶስ ስለወሰነው ውሳኔ ማብራሪያ ሰጡ

ህዳር 4 ቀን 2013ዓ.ም የጉራጌና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ፣የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ልዩ ሀገረ ስብከት መባሉ ቀርቶ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር የ2013ዓ.ም የወርኃ ጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የወሰነውን ውሳኔ በአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር ለሚገኙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብሰባ አዳራሽ […]

ስለተሻሻለው የሕገ ቤተ-ክርስቲያን ድንጋጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ስለቻለበት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ በወከላቸው ብፁዓን አባቶች በኩል ገለጻ ተደረገ

ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እና በርካታ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ የስብሰባ አዳራሽ ቅዱስ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን