• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

መ/ር አካለወልድ ተሰማ የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ የከተራ እና ጥምቀት በዓል በዓለም ምን እንደሚመስል ሃይማኖታዊ እንድምታ እና ሥርዓቱ ምንድን ነው ? በሚል ርዕስ የሰጡትን ማብራሪያ ይከታተሉ

የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።

ብፁዕነታቸው “በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው” እንደገለጹት የጌታችንን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ጥምቀት ስናከብር “እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን” (ሮሜ 6፥4-5) የሚለውን መለኮታዊና ሕያው የሆነውን ቃል በውስጣችን በማሰብ […]

በCMC ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለዘጠኝ ዓመታት ያክል ደብሩን ሲያስተዳደሩት ለነበሩት መልአከ ምሕረት ዘካርያስ ሐዲስ የሽኝት መርሐ ግብር ተደረገ

ጥር 9 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፡ የEOTC መገናኛ ብዙኃን ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተስማ: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፡ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ […]

ዓመታዊው የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረ

ጥር 7 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ ጢሞቲዎስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/አሚን አባ ላዕከ ማርያም፣ የካቴድራሉ አስተዳዳሪ ሊቀ ሥልጣናት አባ ሲራክ እንዲሁም የደብሩ ማኅበረ […]

4.1

በዓለ አስተርእዮ

አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በመካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካቴድራል በመገኘት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴንና የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

በዛሬው ዕለት ጥር 5 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር በሚገኘው በመካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካቴድራል በመገኘት የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴንና የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።በጉብኝት መርሃግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል ኃላፊና የአቃቂ […]

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አሁናዊ ፈተና እና ችግር መነሻ ምክንያቱ የስብከት ወንጌል አገልግሎት መዳከም መሆኑ ተገለጸ

ታህሳስ 5 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከት ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሰላም ዳዊት ያሬድ እና የሀገረ ስብከቱ ዋና ፀሐፊ መ/ር ታዲዎስ ሽፈራው እንዲሁም የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች እና የሁሉም አድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በሀገረ ስብከቱ […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለborn again mental disorder rehabilitation center ድጋፍ አደረገ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት፣ የልብስና የምግብ ማብሰያ ቁሳቁሶችን ለborn again mental disorder rehabilitation center የበጎ አድራጎት ድርጅት አስረክቧል፡፡ድጋፉ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን አካለወልድ ተሰማ ለድርጅቱ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ልዑል ብረሃነ አስረክበዋልborn again mental disorder rehabilitation center ሕጋዊ የበጎ አድራጎት […]

የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ዓመታዊ ክብረ በዓል፣ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ

ጥር 04 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ የምዕራብ አውስትራልያ ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ፣ መ/አሚን ቆሞስ አባ ላ/ማርያም የአራዳ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደብሩ አስተዳዳሪ መ/አሚን ቆሞስ አባ […]

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለአዲስ አባባ ከተማ አስተዳድር የገና ስጦታ አበረከተ

በአዲስ አበባ የሃይማኖቶች ተቋማት የቦርድ ሰብሳቢ እና የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፅዕ አቡነ መልኬ ጼዴቅ የተመራ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቅዋማት ጉባኤ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ ከንቲባ እና ከፍተኛ የሥራ አመራሮች እንኳን አደረሳቹ በማለት በከተማዋ ለተሰሩ የመልካም አስተዳደር እና የልማት ሥራዎች በርቱ በማለት የገና ስጦታ ማበርከታቸውንና የከተማ አስተዳደሩ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን