ምንዱባንን መደገፍ እና ያዘኑትን ማጽናናት የቤተ ክርስቲያን ዋና ተግባር ሊሆን ይገባል…..ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅFebruary 16, 2021የካቲት 5 ቀን 2013 ዓ.ም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ፡የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፡ የአዲስአበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና የኒውዮርክ እና አካባቢው አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ እንዲሁም የዕርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት መግለጫ ተሰጥቷል፡።ይገኛል ተብሎ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/6-2.jpg 876 657 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-16 16:21:502023-11-09 10:24:49ምንዱባንን መደገፍ እና ያዘኑትን ማጽናናት የቤተ ክርስቲያን ዋና ተግባር ሊሆን ይገባል…..ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ሥርዓተ ጸሎትFebruary 10, 2021ጸሎት፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ ጸለየ ለመነ ከሚለው ግሥ የወጣ ሲሆን ጸሎት፡- ማለት ልመና ነው፡፡ ጸሎት ምስጋናም ነው “ይትቀደስ ስምከ” /ስምህ ይቀደስ/ ስንል ምስጋና ነው፡፡ “ሲሳየነ ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም” /የዕለት ምግባችንን ዛሬ ስጠን/ ስንል ደግሞ ልመና ነው፡፡ እንዲሁም ጸሎት፡- ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርበት ነው፡፡ /ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 14/በምን አይነት መንገድ መጸለይ እንዳለብን ከዚህ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡1.በፍጹም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-10 10:54:532023-11-09 10:24:49ሥርዓተ ጸሎት
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በግንባታ ላይ የሚገኘውን ግዙፉን የጀሞ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ሕንጻ ቤ/ክ ጎበኙFebruary 10, 2021በዛሬው ዕለት የካቲት 2/2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን እየተገነባ የሚገኘውን ግዙፉን የጀሞ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ሕንጻ ቤተክርስቲያን ጎብኝተዋል።ብፁዕነታቸው እየተገነባ ያለውን ሕንጻ ቤተክርስቲያን ያደነቁ ሲሆን ግዙፉ ሕንጻ ቤተክርስቲያን ሲጠናቀቅ ለአገልግሎት ምቹ ከመሆኑም ባሻገር ብዙ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-21.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-10 10:50:542023-11-09 10:24:49ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በግንባታ ላይ የሚገኘውን ግዙፉን የጀሞ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ሕንጻ ቤ/ክ ጎበኙ
አዲስ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቆርጫ ኮተቤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤ/ክ ብፁዓን ለቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በጸሎት ተባረከFebruary 8, 2021በዛሬው ዕለት ጥር 29/2013 ዓ.ም የሱማሌና የምሥራቅ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፣የሰሜን አሜሪካ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና የየካ ክፍለከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎች፣የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች እንዲሁም በርካታ ምእመናን በተገኙበት አዲስ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቆርጫ ኮተቤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤ/ክ በጸሎት ተባርኳል።መርሃ ግብሩን የመሩት የአዲስ አበባ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-20.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-08 15:01:152023-11-09 10:24:49አዲስ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቆርጫ ኮተቤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤ/ክ ብፁዓን ለቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በጸሎት ተባረከ
በእንጠጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የተገነቡ ሕንጻዎች በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ተባርከው ተመረቁFebruary 8, 2021በሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የተገነቡ ባለ አንድ ወለል (G+1) ተግባረ እድ እና (G+5) ሁለገብ ሕንጻ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ተባርከው ተመርቀዋልበምርቃቱ መርሐ ግብር ብፁዕ አቡነ መርሐ ክርስቶስ በምስራቅ ትግራይ የዓዲ ግራት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-20.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-08 15:00:042023-11-09 10:24:49በእንጠጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የተገነቡ ሕንጻዎች በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ተባርከው ተመረቁ
በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የዝክረ ሰማዕታቱ መታሰቢያ በዓል ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ታስቦ ዋለFebruary 3, 2021ጥር 26 ቀን 2013 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ሃያ አራት ቀበሌ እየተባለበሚጠራውአካባቢ በምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የቦሌ ክፍለ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የደብሩ ካህናትና የተጎጅ ቤተሰቦች በተገኙበት የአንደኛ ዓመት ዝክረሰማዕታት በዓል ተከብሮ ውሏል፡፡ ቤተ ክርስቲያን በሥጋ የተለዩ ምዕመናኗን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/5-2.jpg 1280 622 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-02-03 14:44:342023-11-09 10:24:49በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የዝክረ ሰማዕታቱ መታሰቢያ በዓል ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ታስቦ ዋለ
በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእያ ወረዳ ቤተክህነት አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ተባርኮ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረJanuary 31, 2021ጥር 23ቀን 2013 ዓ.ም በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው በእዣ ወረዳ ቤተ ክህነት የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተክርስቲያን የቅዳሴ ቤቱ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የወረዳ ቤተ ክህነቱ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም በርካታ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሴ ቤቱ በድምቀት ተከብሯል፡፡ በቀዳማዊው የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1612081437654.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-31 14:21:252023-11-09 10:24:49በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእያ ወረዳ ቤተክህነት አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ተባርኮ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ በዓል በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረJanuary 30, 2021ጥር 22 ቀን 2013 ዓ.ም በካዛንችስ ደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን በተከበረው የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ በርካታ የቤተክርስቲያን የሥራ ኃላፊዎችና ኦርቶዶክሳዊ ምዕመናን በተገኙበት በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሰንበት ትምሕርት ቤት ዘማርያን ያሬዳዊ ዝማሬና ትምሕርተ ወንጌል ታጅቦ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ ለረጅም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20210130_115217_740.jpg 768 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-30 14:43:002023-11-09 10:24:49የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ በዓል በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ድጋፍ አደረገJanuary 27, 2021የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት ቁሳቁሶች፣ የልብስና የቤት ዕቃዎችን ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት አስረክቧል፡፡ድጋፉን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወልደሐና ለማኅበራቱ ተወካዮች አስረክበዋል፡፡ብፁዕነታቸውና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/6-1.jpg 1280 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-27 14:40:412023-11-09 10:24:49የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ድጋፍ አደረገ
በየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የቃና ዘገሊላ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለJanuary 21, 2021በዛሬው ዕለት ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ አረጋዊ(ዶ/ር) የውጭ ግንኙነትና የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ኃላፊና እንዲሁም የድሬደዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የኢትዮጲያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጸሐፊ፣ ንቡረእድ ኤልያስ አብርሃ በጠቅላይ ቤተክህነት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-17.jpg 720 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-01-21 10:20:162023-11-09 10:24:49በየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የቃና ዘገሊላ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለ
ምንዱባንን መደገፍ እና ያዘኑትን ማጽናናት የቤተ ክርስቲያን ዋና ተግባር ሊሆን ይገባል…..ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የካቲት 5 ቀን 2013 ዓ.ም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ፡የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፡ የአዲስአበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ እና የኒውዮርክ እና አካባቢው አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ እንዲሁም የዕርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት መግለጫ ተሰጥቷል፡።ይገኛል ተብሎ […]
ሥርዓተ ጸሎት
ጸሎት፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ ጸለየ ለመነ ከሚለው ግሥ የወጣ ሲሆን ጸሎት፡- ማለት ልመና ነው፡፡ ጸሎት ምስጋናም ነው “ይትቀደስ ስምከ” /ስምህ ይቀደስ/ ስንል ምስጋና ነው፡፡ “ሲሳየነ ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም” /የዕለት ምግባችንን ዛሬ ስጠን/ ስንል ደግሞ ልመና ነው፡፡ እንዲሁም ጸሎት፡- ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርበት ነው፡፡ /ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 14/በምን አይነት መንገድ መጸለይ እንዳለብን ከዚህ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡1.በፍጹም […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በግንባታ ላይ የሚገኘውን ግዙፉን የጀሞ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ሕንጻ ቤ/ክ ጎበኙ
በዛሬው ዕለት የካቲት 2/2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን እየተገነባ የሚገኘውን ግዙፉን የጀሞ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ሕንጻ ቤተክርስቲያን ጎብኝተዋል።ብፁዕነታቸው እየተገነባ ያለውን ሕንጻ ቤተክርስቲያን ያደነቁ ሲሆን ግዙፉ ሕንጻ ቤተክርስቲያን ሲጠናቀቅ ለአገልግሎት ምቹ ከመሆኑም ባሻገር ብዙ […]
አዲስ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቆርጫ ኮተቤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤ/ክ ብፁዓን ለቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በጸሎት ተባረከ
በዛሬው ዕለት ጥር 29/2013 ዓ.ም የሱማሌና የምሥራቅ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፣የሰሜን አሜሪካ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና የየካ ክፍለከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎች፣የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች እንዲሁም በርካታ ምእመናን በተገኙበት አዲስ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የአንቆርጫ ኮተቤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤ/ክ በጸሎት ተባርኳል።መርሃ ግብሩን የመሩት የአዲስ አበባ […]
በእንጠጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የተገነቡ ሕንጻዎች በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ተባርከው ተመረቁ
በሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የተገነቡ ባለ አንድ ወለል (G+1) ተግባረ እድ እና (G+5) ሁለገብ ሕንጻ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ተባርከው ተመርቀዋልበምርቃቱ መርሐ ግብር ብፁዕ አቡነ መርሐ ክርስቶስ በምስራቅ ትግራይ የዓዲ ግራት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ […]
በቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የዝክረ ሰማዕታቱ መታሰቢያ በዓል ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ታስቦ ዋለ
ጥር 26 ቀን 2013 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ሃያ አራት ቀበሌ እየተባለበሚጠራውአካባቢ በምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የቦሌ ክፍለ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የደብሩ ካህናትና የተጎጅ ቤተሰቦች በተገኙበት የአንደኛ ዓመት ዝክረሰማዕታት በዓል ተከብሮ ውሏል፡፡ ቤተ ክርስቲያን በሥጋ የተለዩ ምዕመናኗን […]
በጉራጌ ሀገረ ስብከት በእያ ወረዳ ቤተክህነት አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ተባርኮ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
ጥር 23ቀን 2013 ዓ.ም በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው በእዣ ወረዳ ቤተ ክህነት የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ሕንጻ ቤተክርስቲያን የቅዳሴ ቤቱ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የወረዳ ቤተ ክህነቱ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም በርካታ ምዕመናን በተገኙበት ቅዳሴ ቤቱ በድምቀት ተከብሯል፡፡ በቀዳማዊው የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ […]
የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ በዓል በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረ
ጥር 22 ቀን 2013 ዓ.ም በካዛንችስ ደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን በተከበረው የመልአኩ ቅዱስ ዑራኤል የበዓለ ሲመት መታሰቢያ ክብረ በዓል የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ በርካታ የቤተክርስቲያን የሥራ ኃላፊዎችና ኦርቶዶክሳዊ ምዕመናን በተገኙበት በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና የሰንበት ትምሕርት ቤት ዘማርያን ያሬዳዊ ዝማሬና ትምሕርተ ወንጌል ታጅቦ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ ለረጅም […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ድጋፍ አደረገ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት ቁሳቁሶች፣ የልብስና የቤት ዕቃዎችን ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት አስረክቧል፡፡ድጋፉን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበብ ምናሴ ወልደሐና ለማኅበራቱ ተወካዮች አስረክበዋል፡፡ብፁዕነታቸውና የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ […]
በየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የቃና ዘገሊላ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለ
በዛሬው ዕለት ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ አረጋዊ(ዶ/ር) የውጭ ግንኙነትና የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ኃላፊና እንዲሁም የድሬደዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የኢትዮጲያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጸሐፊ፣ ንቡረእድ ኤልያስ አብርሃ በጠቅላይ ቤተክህነት […]