• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

በቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤት የተገኘው 125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመናገሻ ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሮ ዋለ

ዛሬ የካቲት 23/2013 ዓ/ም በልዳው ፍጡነ ረድኤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤት የተገኘው 125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመናገሻ ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሮ ውሏል።በበዓሉ አቡነ መቃሬዎስ የምስራቅ ሀረርጌና ሱማሌ ሊቀ ጳጳስ፥ ክቡር መ/ር አካለወልድ ተሰማ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፥ ሊቀ ሊቃውንት ኀ/ሥላሴ ዘማርያም በጠቅላይ ቤተ ክህነት የካህናት አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ፥ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ […]

በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአበሽጌ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተመርቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ

በትናንትናው ዕለት አዲሱ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ ታቦተ ህጉ ወደ መንበረ ክብሩ ገብቷል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአበሽጌ ወረዳ የሚገኘው የደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሲያካሄድ የቆየው አንደኛ መደበኛ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሰላም ተጠናቀቀ

በትናንትናው ዕለት በተካሄደው አንደኛ መደበኛ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ ሪፖርቶች መቅረባቸውን፣ሊሠሩ የታሰቡ ዕቅዶች መደመጣቸውን፣ “ሰበካ ጉባኤ ትናንትና እና ዛሬ” በሚል ርእስ ዳሰሳዊ የጥናት ጽሑፍ መቅረቡንና ውይይት መካሄዱን የዘገብን መሆኑ ይታወሳል።በዛሬው የመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በክልል ትግራይ ደቡባዊ ዞን ማይጨውና ደቡባዊ ምሥራቅ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እያካሄደ […]

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ራሱን ችሎ በራሱ ሊቀ ጳጳስ መመራት ከጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አካሄደ

የጥቅምት 2013 ዓ/ም ዓመታዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልኣተ ጉባኤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ በራሱ ሊቀ ጳጳስ አንዲመራ መወሰኑን ተከትሎ ሀ/ስብከቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል።የሀገረ ስብከቱ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው እየተካሄደ ያለው በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጽርሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ሲሆን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት […]

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት አስተባባሪነት የተዘጋጀው የምሥጋና እና ዕውቅና መርሐግብር ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት በቃሊቲ ጥምቀተ ባህር ማክበሪያ ደማቅ በሆነ መልኩ ተከናወነ

የካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የጥምቀተ ባሕር ማክበሪያ ሥፍራ በተዘጋጀው መርሐ ግብር የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተስማ፡ የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማው የሥራ ኃላፊዎች፡ የክፍለ ከተማው የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰሎሞን፡ የክፍለ ከተማው አድባራትና […]

መልካም አስተዳደር ለቤተክርስቲያን አገልግሎትና ልማት በሚል ርዕስ በሊ/ት በድሉ አሰፋ ዓለማየሁ በሀገረ ስብከቱ በተዘጋጀው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተካደው ጉባኤ ላይ ተሳታፊዎች የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ራሱን ችሎ በሊቀ ጳጳስ መመራቱን ተከትሎ የመጀመሪያውን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ሊያካሄድ ነው

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ምሥረታን ታሪካዊ ደኃራ በተመለከተ በሁለተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ የመሪነት ዘመን እንደተጀመረና የኢትዮጵያው ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ልትመራና ልትተዳደር የምትችለው በሰበካ አስተዳደር ጉባኤ መሪነት መሆኑን በነበራቸው አርቆ አሳቢነትና አስተዋይነት አስበውና አቅደው አገልጋዮች ካህናትና በእምነቷ ሥር ያሉት ምእመናን የሚመሩበትንና የሚተዳደሩበትን የሰበካ አስተዳደር ጉባኤን አቋቁመውና የቃለ አዋዲን ሕግ በመንፈሳዊ ምሁራን […]

የእመቤታችን የቅድስት ኪዳነ ምሕረት በዓለ ንግሥ በእንጠጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከበረ

ዛሬ የካቲት 16 ቀን 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ፣ የገዳሙ አስተዳዳሪ ጸባቴ አባ ወልደ ማርያም አድማሱ ካሳዬ(ቆሞስ)፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አለቆች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ክፍል ኃላፊዎች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ የሰንበት […]

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስለ ተሰበሰበው የሰው ኃይልና የንብረት ሀብት መረጃ አስመልክቶ ገለጻ ተደረገ

በሀገረ ስብከቱ ስለ ተሰበሰበው የሰውና የንብረት ሀብት አስተዳደር ሲስተም፣ የመዝገብ ቤት ፋይል አስተዳደር ሲስተም እና የእስቶክ አስተዳደር ሲስተም አስመልክቶ ሰፋ ያለ ማብራሪያና ገለጻ ተደርጓል::በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፥ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ ፥ የሀገረ ስብከቱ የየዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]

በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በጽርሐ ንግሥት ሐና ማርያም ቤተ ክርስቲያን እየተሠሩ ያሉ መሠረተ ልማቶችን ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በተገኙበት ጉብኝት ተደረገ

የካቲት 8 ቀን 2013 ዓ.ም በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህናት ሥር በምትገኘው ጥንታዊቷ የፅርሐ ንግሥት ሐና ማርያም ቤተ ክርስቲያን በመሠራትላይ የሚገኙትን መሠረተ ልማቶችና ልማቶቹን ለማፋጠንና በተያዘለት ጊዜ ለመጨረስ እየተደረገ ያለውን የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማው የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን