ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና መ/ር አካለወልድ ተሰማ በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው ትምህርተ ወንጌልና የሥራ መመሪያ ሰጡMarch 21, 2021የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው ትምህርተ ወንጌልና የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል።በቦታው ክቡር አባ ወልደኢየሱስ ሰይፈ የሀገረ ሰብከቱ የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፥ ክብር መልአከ ሣህል ቆሞስ አባ ተክለ ብርሃን ደስታ የደብሩ አስተዳዳሪ፥ የደብሩ ካህናት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-29.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-21 12:27:242023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና መ/ር አካለወልድ ተሰማ በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው ትምህርተ ወንጌልና የሥራ መመሪያ ሰጡ
ጎተራ አካባቢ የሚገኘው ጥንታዊው የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንጻ ቤ/ክ እድሳት ሊካሄድለት ነውMarch 20, 2021በዛሬው ዕለት መጋቢት 11 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ-ክርስቲያን አስተዳደሪ መልአከ ፀሐይ ተስፋ ማርያም ነጋሽ፣ የደብሩ ማኅበረ ካህናት እና የደብሩ የሰ/ት/ቤት መዘምራን ወጣቶች እንዲሁም በርካታ ምዕመናን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-24.jpg 682 1024 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-20 09:29:222023-11-09 10:24:48ጎተራ አካባቢ የሚገኘው ጥንታዊው የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንጻ ቤ/ክ እድሳት ሊካሄድለት ነው
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲሱ የሀገረ ስብከቱ አሰራርን አስመልክተው ከምኒልክ ቴሌቪዥን ጋር ያደረጉት ቀለ መጠይቅMarch 11, 2021ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲሱ የሀገረ ስብከቱ አሰራርን አስመልክተው ከምኒልክ ቴሌቪዥን ጋር ያደረጉትን ቀለ መጠይቅ ይመልከቱ ሌሎችም እንዲያዩት በፌስ ቡክ፣ በቴሌግራም፣ በዩቲዩብ….. ሼር ያድርጉ!!! Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1615015494512.jpg 480 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-11 04:21:012023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲሱ የሀገረ ስብከቱ አሰራርን አስመልክተው ከምኒልክ ቴሌቪዥን ጋር ያደረጉት ቀለ መጠይቅ
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዐብይ ጾም መግቢያን አስመልክተው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክትMarch 8, 2021Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-22.jpg 427 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-08 02:26:032023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዐብይ ጾም መግቢያን አስመልክተው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የዐብይ ጾም መግቢያን አስመልክተው አባታዊ መልእክት አስተላለፉMarch 6, 2021ብፁዕነታቸው እንደገለጹት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው አጽዋማት መካከል አንዱ የዐቢይ ጾም ነው ፤ ዐቢይ የሚለው ቃል ትርጉሙ ትልቅ ማለት ሲሆን የጾሙን ታላቅነት ይገልጻል፤ ዐቢይ ጾም የተባለበት ምክንያት ጌታችን አምላካችን መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ስለጾመውና ለተከታታይ ስምንት ሳምንታት ሳይቋረጥ የሚጾም ጾም በመሆኑ ነው፤ በእያንዳንዱ ሳምንት ውስጥ ያሉት እሑዶች የየራሳቸው የሆነ ስያሜ፣ ትርጉምና ልዩ ምሥጢር እንዳላቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1615015494512.jpg 480 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-06 13:15:532023-11-09 10:24:48ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የዐብይ ጾም መግቢያን አስመልክተው አባታዊ መልእክት አስተላለፉ
የሀገረ ስብከቱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ትግበራMarch 5, 2021“እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ቀኖቹ ክፍዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ”፡፡ ኤፌ. 5÷15 በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ አሁን የምንገኝበት ዘመን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጥቅም ጎልቶ የታየበት ዘመን በመሆኑ በዚሁ ቴክኖሎጂ ኦቶሜሽን ሲስተም ያልታገዘ አሠራር አዝጋሚ እና አድካሚ ከመሆኑም በላይ ብክነትን ባስወገደ መልኩ የሚፈለገውን ያህል አጥጋቢ እና ውጤታማ ለመሆን ያስቸግራል። ሀገረ ስብከቱ በሥሩ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1.png 627 1200 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-05 11:47:462023-11-09 10:24:49የሀገረ ስብከቱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ትግበራ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙት የአድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ባማረ መልኩ ተጠናቀቀMarch 5, 2021በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል አዘጋጅነት በትናንትናው ዕለት የተጀመረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያ በነበረው መርሐ -ግብር “ዘመኑን ማወቅ /ግሎባላይዜሽን/ ” በሚል ርዕስ በመ/መ ሳሙኤል እሸቱ ተሰጥቷል።መምህሩ ስለ ስብከተ ወንጌል ምንነት በሰፊው ያነሱ ሲሆን ስብከተ ወንጌል የወንጌሉን የምሥራች ቃል ማብሰሪያ ብቸኛው መንገድ መሆኑን ገልጸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-28.jpg 427 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-05 11:07:062023-11-09 10:24:49በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙት የአድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ባማረ መልኩ ተጠናቀቀ
ጾምበክርስትናሕይወትMarch 5, 2021በዚህ ትምህርታዊ ጹሑፍ ስለ ጾም አራት ነጥቦችን እናያለን1.የጾም ትርጉም2.ጾም ያስፈለገበት ምክንያት3.የጾም ጥቅሞች4.በምን ዓይነት መንገድ መጾም እንዳለብን፡፡ከላይ ከ1-4 ተራ ቊጥር የተገለጹትን እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡1ኛ/ የጾም ትርጉምጾም፡- ማለት ክርስቲያን የሆነ ሰው ሁሉ ለተወሰነ ጊዜና ሰዓት ከእህል ከውኃ ተከልክሎ መቆየት ማለት ሲሆን ከሥጋ፣ ከቅቤና፣ ከእንቁላል ደግሞ እንድንጾምባቸው የተወሰኑ የአጽዋማት ሳምንታት እስኪጠናቀቁ የምንከለከልበት ማለት ነው፡፡ /ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 15/ከዚህም […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-05 09:46:312023-11-09 10:24:49ጾምበክርስትናሕይወት
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀ/ስብከቱ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል የተዘጋጀ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠMarch 4, 2021ዛሬ የካቲት 25/ 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ በሊቀ ጠበብት ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጧል:: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ መርሐ-ግብሩን አስመልክቶው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን መርሐ-ግብሩን የተዘጋጀ የቤተ ክርስቲያን የጀርባ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1-27.jpg 427 640 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-04 12:32:002023-11-09 10:24:49በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀ/ስብከቱ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል የተዘጋጀ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ 8ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከብረ!!!March 3, 2021የካቲት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ርእሰ ሊቃነ ጳጳስት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፡ብፁዕ አቡነ ያሬድ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/2-23.jpg 853 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2021-03-03 11:11:032023-11-09 10:24:49የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ 8ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከብረ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና መ/ር አካለወልድ ተሰማ በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው ትምህርተ ወንጌልና የሥራ መመሪያ ሰጡ
የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅና የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው ትምህርተ ወንጌልና የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል።በቦታው ክቡር አባ ወልደኢየሱስ ሰይፈ የሀገረ ሰብከቱ የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ፥ ክብር መልአከ ሣህል ቆሞስ አባ ተክለ ብርሃን ደስታ የደብሩ አስተዳዳሪ፥ የደብሩ ካህናት […]
ጎተራ አካባቢ የሚገኘው ጥንታዊው የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ሕንጻ ቤ/ክ እድሳት ሊካሄድለት ነው
በዛሬው ዕለት መጋቢት 11 ቀን 2013 ዓ/ም የጉራጌ እና የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ-ክርስቲያን አስተዳደሪ መልአከ ፀሐይ ተስፋ ማርያም ነጋሽ፣ የደብሩ ማኅበረ ካህናት እና የደብሩ የሰ/ት/ቤት መዘምራን ወጣቶች እንዲሁም በርካታ ምዕመናን […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የዐብይ ጾም መግቢያን አስመልክተው አባታዊ መልእክት አስተላለፉ
ብፁዕነታቸው እንደገለጹት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው አጽዋማት መካከል አንዱ የዐቢይ ጾም ነው ፤ ዐቢይ የሚለው ቃል ትርጉሙ ትልቅ ማለት ሲሆን የጾሙን ታላቅነት ይገልጻል፤ ዐቢይ ጾም የተባለበት ምክንያት ጌታችን አምላካችን መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ስለጾመውና ለተከታታይ ስምንት ሳምንታት ሳይቋረጥ የሚጾም ጾም በመሆኑ ነው፤ በእያንዳንዱ ሳምንት ውስጥ ያሉት እሑዶች የየራሳቸው የሆነ ስያሜ፣ ትርጉምና ልዩ ምሥጢር እንዳላቸው […]
የሀገረ ስብከቱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ትግበራ
“እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ቀኖቹ ክፍዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ”፡፡ ኤፌ. 5÷15 በመ/ር ዘሩ ብርሃኔ አሁን የምንገኝበት ዘመን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጥቅም ጎልቶ የታየበት ዘመን በመሆኑ በዚሁ ቴክኖሎጂ ኦቶሜሽን ሲስተም ያልታገዘ አሠራር አዝጋሚ እና አድካሚ ከመሆኑም በላይ ብክነትን ባስወገደ መልኩ የሚፈለገውን ያህል አጥጋቢ እና ውጤታማ ለመሆን ያስቸግራል። ሀገረ ስብከቱ በሥሩ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙት የአድባራትና ገዳማት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ባማረ መልኩ ተጠናቀቀ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል አዘጋጅነት በትናንትናው ዕለት የተጀመረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያ በነበረው መርሐ -ግብር “ዘመኑን ማወቅ /ግሎባላይዜሽን/ ” በሚል ርዕስ በመ/መ ሳሙኤል እሸቱ ተሰጥቷል።መምህሩ ስለ ስብከተ ወንጌል ምንነት በሰፊው ያነሱ ሲሆን ስብከተ ወንጌል የወንጌሉን የምሥራች ቃል ማብሰሪያ ብቸኛው መንገድ መሆኑን ገልጸው […]
ጾምበክርስትናሕይወት
በዚህ ትምህርታዊ ጹሑፍ ስለ ጾም አራት ነጥቦችን እናያለን1.የጾም ትርጉም2.ጾም ያስፈለገበት ምክንያት3.የጾም ጥቅሞች4.በምን ዓይነት መንገድ መጾም እንዳለብን፡፡ከላይ ከ1-4 ተራ ቊጥር የተገለጹትን እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡1ኛ/ የጾም ትርጉምጾም፡- ማለት ክርስቲያን የሆነ ሰው ሁሉ ለተወሰነ ጊዜና ሰዓት ከእህል ከውኃ ተከልክሎ መቆየት ማለት ሲሆን ከሥጋ፣ ከቅቤና፣ ከእንቁላል ደግሞ እንድንጾምባቸው የተወሰኑ የአጽዋማት ሳምንታት እስኪጠናቀቁ የምንከለከልበት ማለት ነው፡፡ /ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 15/ከዚህም […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀ/ስብከቱ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ክፍል የተዘጋጀ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ
ዛሬ የካቲት 25/ 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ስብከተ ወንጌልን በተመለከተ በሊቀ ጠበብት ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጧል:: የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መ/ር አካለወልድ ተሰማ መርሐ-ግብሩን አስመልክቶው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን መርሐ-ግብሩን የተዘጋጀ የቤተ ክርስቲያን የጀርባ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ 8ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከብረ!!!
የካቲት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ርእሰ ሊቃነ ጳጳስት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፡ብፁዕ አቡነ ያሬድ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፡ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፡ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ […]