ሰው በመገደሉና በዓሉ በተገቢው ባለመከበሩ መንግሥት በጥልቅ ማዘኑን ይገልጻል…የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትJanuary 21, 2022ኢትዮጵያ በዓለም ደምቃ እንድትታይ ከሚያደርጓት በዓላት መካከል አንዱ የሆነው የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ አልፏል። በበዓለ ጥምቀቱ የታዩት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊና ማኅበራዊ ዕሴቶች በዓሉ የኢትዮጵያውያን ለዘመናት የዘለቀ ውብ አብሮነትንም ለዓለም ያሳየ ሆኗል። በዓሉ የኢትዮጵያውያንን መፋቀር፣ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትና ሰላም በሚገልጽ መንገድ እንዳይከበር የተለያዩ አካላት የሸረቧቸውን ሤራዎች ሕዝቡና የጸጥታ አካላት ተናብበውና ተቀናጅተው አክሽፈውታል። ኢትዮጵያ የምታስተናግዳቸው […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220121_225023_401.jpg 960 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-21 14:16:272023-11-09 10:24:46ሰው በመገደሉና በዓሉ በተገቢው ባለመከበሩ መንግሥት በጥልቅ ማዘኑን ይገልጻል…የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
በቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በጊዜያዊነት ያረፉት የወይብላ ቅድስት ማርያምና ታቦተ ሚካኤል ወደ መንበረ ክብራቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ!!!January 21, 2022በመንግሥት የጸጥታ አካላትና በወጣቶች መካከል በተፈጠረው አለመግባባት የተነሣ ወደ ኋላ ተመልሰው ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በጊዜያዊነት ያረፉት የወይብላ ቅድስት ማርያምና ታቦተ ቅዱስ ሚካኤል ወደ መንበራቸው ክብራቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ። የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የተፈጠረውን ችግር በማረጋጋትና ምእመናንንም በማጽናናት ታቦታቱን ወደ መንበረ ክብራቸው የመመለስ ጉዞውን እየመሩ ይገኛሉ። […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/FB_IMG_1642795896350.jpg 540 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-21 14:13:012023-11-09 10:24:46በቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በጊዜያዊነት ያረፉት የወይብላ ቅድስት ማርያምና ታቦተ ሚካኤል ወደ መንበረ ክብራቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ!!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ሁሉም ሰው ለሰላም የሚደረገውን ጥረት እንዲደግፍ አሳሰቡ !!!January 19, 2022የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ሁሉም ሰው ለሰላም የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ ለኢትዮጵያ አንድነት እና ለሕዝቡ ደህንነት እንዲሰራ ጥሪ አስተላልፈዋል። ቅዱስ ፓትርያርኩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ባህር ጥምቀት ላይ በድሬዳዋ እና ጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም በ ውጭ ጉዳይ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ በብፁዕ ዶ/ር አቡነ አረጋዊ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220119_192104_360.jpg 497 613 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-19 10:29:112023-11-09 10:24:46ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ሁሉም ሰው ለሰላም የሚደረገውን ጥረት እንዲደግፍ አሳሰቡ !!!
በለቡ መብራት ኃይል አደባባይ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት በድምቀት እየተከበረ ይገኛልJanuary 19, 2022በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በለቡ መብራይት ኃይል አደባባይ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት በርካታ ምእመናን በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በባሕረ ጥምቀቱ እጅግ በርካታ ምእመናን ከዋዜማው ጀምሮ በስፍራው የተገኙ ሲሆን በዓሉ ሌሊት በማኅሌት ደምቆ አድሮ ንጋት ላይ ሥርዓተ ቅዳሴውን ተከናውኖ በመልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ትምህርተ ወንጌል ተሰጥተዋል። የምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ወቅድስት […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220119_184004_041.jpg 1280 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-19 09:51:092023-11-09 10:24:46በለቡ መብራት ኃይል አደባባይ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የጥምቀት በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል!January 19, 2022በተለምዶ መሿኪያ ተብሎ በሚጠራው የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት አከባቢ በሚገኘው የታቦት ማደሪያ ስፍራ ከአስራ ሰባት አድባራትና ገዳማት የወጡ ታቦታት አድረዋል። እጅግ በርካታ ቁጥር ያላቸው ምእመናን ከዋዜማው ጀምሮ በስፍራው ተገኝተው ሌሊት ማኅሌቱን፣ ንጋት ላይ ደግሞ ሥርዓተ ቅዳሴውንና ትምህርተ ወንጌል ተከታትለዋል። ከቅዳሴው መርሐግብር በኋላ በመ/ሃ ተስፋዬ ሞሲሳ በዓሉን የተመለከተ ሰፊ ትምህርት ተሰጥቷል። በዓሉ ትህትና የተፈጸመበት፣ ምሥጢረ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220119_165712_270.jpg 720 1280 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-19 08:11:222023-11-09 10:24:46በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የጥምቀት በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል!
ዛሬ የነጻነታችን ቀን ነው……..ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅJanuary 19, 2022ዛሬ በጃን ሜዳ በድምቀት እየተከበረ ባለው የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት በዓል ላይ የተገኙት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የበዓሉ መሰረቱ የእዳ ደብዳቤ እንደሆነ ገልጸው ይሄንን የተመለከተ ሰፊ ትምህርት ስጥተዋል። ይህ እዳ ደብዳቤ ተቀዶ ነጻነታችን የታወጀበት የነጻነታችን ቀን ነው ሲሉ በተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ በሚል ቃለ ወንጌል መነሻ አስደግፈው በዓሉን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/1642599885225.jpg 757 1600 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-19 08:09:242023-11-09 10:24:46ዛሬ የነጻነታችን ቀን ነው……..ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይሜኖት ወልዱ የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማሕበር ጎበኙ።January 18, 2022የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይሜኖት ወልዱ በሽሮ ሜዳ ቁስቋም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘው የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማሕበር ጎብኝተዋል። ክቡር ዋና ሥራ አስኪያጁ ተቋሙን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን “ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱን ግን ቢጎድል ምን ይጠቅመዋል?” ማቴ 16፥26 የሚል የእግዚአብሔር ቃል መነሻ አድርገው አስተምረዋል። የሰው ልጅ […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220118_221833_758.jpg 1280 960 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-18 13:29:352023-11-09 10:24:46የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይሜኖት ወልዱ የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማሕበር ጎበኙ።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ!January 18, 2022የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ጥምቀት አስመልክተው ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ። በዓሉን ስናከብር “የበዓሉን መንፈሳዊ ጭብጥ መልእክት” ከልብ በመረዳትና በመገንዘብ መሆን እንዳለበት ብፁዕነታቸው አሳስበዋል። ሐዋርያው የተናገረውን ” …ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን፤ ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220106_193239_192.jpg 480 720 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-18 06:04:312023-11-09 10:24:46ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ!
በዓለ አስተርእዮJanuary 18, 2022አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-18 06:01:392023-11-09 10:24:46በዓለ አስተርእዮ
የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ተጠናቆ ለበዓል አከባበር ሥርዓቱ ዝግጁ ሆነJanuary 16, 2022ከአንድ ወር በፊት የ2014 ዓ.ም የጥምቀት በዓልን በማስመልከት በዘመናት አገልግሎት ምክንያት በእጅጉ ተጎሳቁሎ የነበረውን የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀትን ለማደስ በተደረገው እንቅስቃሴ በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔና በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ አሳሳቢነት የግንባታ ሥራው የተጀመረው የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ መጠናቀቁና ለጥምቀት በዓል ዝግጁ መሆኑ ታውቋል። በምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ከተከናወኑት ተግባራት መካከል የባህረ ጥምቀቱን ገንዳ በአዲስና […] Read more https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/Screenshot_20220116-204444_Lite.jpg 1179 1103 AAD https://eotc-aa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-16 12:06:032023-11-09 10:24:46የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ተጠናቆ ለበዓል አከባበር ሥርዓቱ ዝግጁ ሆነ
ሰው በመገደሉና በዓሉ በተገቢው ባለመከበሩ መንግሥት በጥልቅ ማዘኑን ይገልጻል…የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ኢትዮጵያ በዓለም ደምቃ እንድትታይ ከሚያደርጓት በዓላት መካከል አንዱ የሆነው የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ አልፏል። በበዓለ ጥምቀቱ የታዩት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊና ማኅበራዊ ዕሴቶች በዓሉ የኢትዮጵያውያን ለዘመናት የዘለቀ ውብ አብሮነትንም ለዓለም ያሳየ ሆኗል። በዓሉ የኢትዮጵያውያንን መፋቀር፣ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትና ሰላም በሚገልጽ መንገድ እንዳይከበር የተለያዩ አካላት የሸረቧቸውን ሤራዎች ሕዝቡና የጸጥታ አካላት ተናብበውና ተቀናጅተው አክሽፈውታል። ኢትዮጵያ የምታስተናግዳቸው […]
በቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በጊዜያዊነት ያረፉት የወይብላ ቅድስት ማርያምና ታቦተ ሚካኤል ወደ መንበረ ክብራቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ!!!
በመንግሥት የጸጥታ አካላትና በወጣቶች መካከል በተፈጠረው አለመግባባት የተነሣ ወደ ኋላ ተመልሰው ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በጊዜያዊነት ያረፉት የወይብላ ቅድስት ማርያምና ታቦተ ቅዱስ ሚካኤል ወደ መንበራቸው ክብራቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ። የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የተፈጠረውን ችግር በማረጋጋትና ምእመናንንም በማጽናናት ታቦታቱን ወደ መንበረ ክብራቸው የመመለስ ጉዞውን እየመሩ ይገኛሉ። […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ሁሉም ሰው ለሰላም የሚደረገውን ጥረት እንዲደግፍ አሳሰቡ !!!
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ሁሉም ሰው ለሰላም የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ ለኢትዮጵያ አንድነት እና ለሕዝቡ ደህንነት እንዲሰራ ጥሪ አስተላልፈዋል። ቅዱስ ፓትርያርኩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ባህር ጥምቀት ላይ በድሬዳዋ እና ጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም በ ውጭ ጉዳይ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ በብፁዕ ዶ/ር አቡነ አረጋዊ […]
በለቡ መብራት ኃይል አደባባይ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በለቡ መብራይት ኃይል አደባባይ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት በርካታ ምእመናን በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በባሕረ ጥምቀቱ እጅግ በርካታ ምእመናን ከዋዜማው ጀምሮ በስፍራው የተገኙ ሲሆን በዓሉ ሌሊት በማኅሌት ደምቆ አድሮ ንጋት ላይ ሥርዓተ ቅዳሴውን ተከናውኖ በመልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ትምህርተ ወንጌል ተሰጥተዋል። የምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ወቅድስት […]
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የጥምቀት በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል!
በተለምዶ መሿኪያ ተብሎ በሚጠራው የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት አከባቢ በሚገኘው የታቦት ማደሪያ ስፍራ ከአስራ ሰባት አድባራትና ገዳማት የወጡ ታቦታት አድረዋል። እጅግ በርካታ ቁጥር ያላቸው ምእመናን ከዋዜማው ጀምሮ በስፍራው ተገኝተው ሌሊት ማኅሌቱን፣ ንጋት ላይ ደግሞ ሥርዓተ ቅዳሴውንና ትምህርተ ወንጌል ተከታትለዋል። ከቅዳሴው መርሐግብር በኋላ በመ/ሃ ተስፋዬ ሞሲሳ በዓሉን የተመለከተ ሰፊ ትምህርት ተሰጥቷል። በዓሉ ትህትና የተፈጸመበት፣ ምሥጢረ […]
ዛሬ የነጻነታችን ቀን ነው……..ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ዛሬ በጃን ሜዳ በድምቀት እየተከበረ ባለው የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት በዓል ላይ የተገኙት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የበዓሉ መሰረቱ የእዳ ደብዳቤ እንደሆነ ገልጸው ይሄንን የተመለከተ ሰፊ ትምህርት ስጥተዋል። ይህ እዳ ደብዳቤ ተቀዶ ነጻነታችን የታወጀበት የነጻነታችን ቀን ነው ሲሉ በተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ በሚል ቃለ ወንጌል መነሻ አስደግፈው በዓሉን […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይሜኖት ወልዱ የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማሕበር ጎበኙ።
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይሜኖት ወልዱ በሽሮ ሜዳ ቁስቋም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘው የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማሕበር ጎብኝተዋል። ክቡር ዋና ሥራ አስኪያጁ ተቋሙን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን “ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱን ግን ቢጎድል ምን ይጠቅመዋል?” ማቴ 16፥26 የሚል የእግዚአብሔር ቃል መነሻ አድርገው አስተምረዋል። የሰው ልጅ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ!
የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ጥምቀት አስመልክተው ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ። በዓሉን ስናከብር “የበዓሉን መንፈሳዊ ጭብጥ መልእክት” ከልብ በመረዳትና በመገንዘብ መሆን እንዳለበት ብፁዕነታቸው አሳስበዋል። ሐዋርያው የተናገረውን ” …ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን፤ ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን […]
በዓለ አስተርእዮ
አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው፡፡ አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለት መገለጥ፤ መታየት ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርእዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን […]
የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ተጠናቆ ለበዓል አከባበር ሥርዓቱ ዝግጁ ሆነ
ከአንድ ወር በፊት የ2014 ዓ.ም የጥምቀት በዓልን በማስመልከት በዘመናት አገልግሎት ምክንያት በእጅጉ ተጎሳቁሎ የነበረውን የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀትን ለማደስ በተደረገው እንቅስቃሴ በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔና በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ አሳሳቢነት የግንባታ ሥራው የተጀመረው የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ መጠናቀቁና ለጥምቀት በዓል ዝግጁ መሆኑ ታውቋል። በምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ከተከናወኑት ተግባራት መካከል የባህረ ጥምቀቱን ገንዳ በአዲስና […]